8 254
Подписчики
+2824 часа
+1767 дней
+47930 дней
Архив постов
ነጻ ኤግዝቢሽን
ከ20 በላይ የአሜሪካ ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉበት የትምህርት ኤግዝቢሽን በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ኤጁኬሽን ዩኤስኤ (EducationUSA) የምክር ማዕከል ከዓለም አቀፉ የህብረተሰብ ትምህርት ቤት (ICS) ጋር በመተባበር ከ20 በላይ የአሜሪካ ኮሌጆችና ዩኒቨርሲቲዎች የሚሳተፉበት የትምህርት ኤግዚቢሽን ያዘጋጃሉ።
ኤጁኬሽን ዩኤስኤ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥር ከ175 በላይ ሀገራት በሚገኙ 430 የምክር ማዕከላት በኩል የአሜሪካ የከፍተኛ ትምህርትና የፋይናንስ ድጋፍ እድሎችን ለተማሪዎች የሚያስተዋውቅ አውታር ነው።
ምንም እንኳን ራሱ ቀጥተኛ የስኮላርሺፕ አቅራቢ ባይሆንም እውቅና ያላቸው የአሜሪካ የትምህርት ተቋማት የሚሰጧቸውን የትምህርት እና የፋይናንስ ድጋፍ እድሎች ተማሪዎች እንዲያገኙ ያመቻቻል።
ኤግዚቢሽኑ የፊታችን ቅዳሜ መስከረም 9 ቀን 2019 ዓ.ም. (September 19, 2026) ከጠዋቱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00 ሰዓት በICS ግቢ https://maps.app.goo.gl/3zggp33vSMqKD4iy8 ይካሄዳል።
በዚህም በአሜሪካ ፦
- የመጀመሪያ ዲግሪ፣
- የሁለተኛ ዲግሪ፣
- የሦስተኛ ዲግሪ ለመማር የሚፈልጉ ተማሪዎች ከተቋማቱ ተወካዮች ጋር በቀጥታ የመገናኘት እድል ያገኛሉ።
ኤግዚቢሽኑ ምንም አይነት ክፍያ የማይከፈልበት #ነፃ ሲሆን ለማንኛውም ፍላጎት ላለው ተማሪ ክፍት ነው። በዕለቱ በአካል ለመገኘት የሚፈልጉ ተማሪዎች ግን አስቀድመው በኦንላይን ቅጹ መመዝገብ አለባቸው።
ለመመዝገብ፦ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSc4WIhG79g0jMT896x3-RTGzwJsoGlY3lovzh9K_EKi4lXxbw/viewform
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ/ም
Via @tikvahethmagazine
የ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ።
(መስከረም 4/2019 ዓ.ም) ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 ዓ.ም የሬሜዲያል መርሐ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸውን የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል።
ሚኒስቴሩ የመቁረጫ ነጥቡ የተማሪዎች ውጤት፣ የዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም እና የሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህን መሰረት በማድረግ መወሰኑን ገልጿል።
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aebc
ልዩ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የቅበላ እድል
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቅድመ ምረቃ ድግሪ ለመማር ፈልጋችሁ በተለያየ ምክንት በመጀመሪያው ዙር የመግቢያ ፈተና መውሰድ ላልቻለሁና በግል ከፍላችሁ በቀን ወይም በማታው መርሃግብር መማር ለምትሹ ሁለተኛ እድል አዘጋጅቷል፡፡
በመሆኑም መሥፈርቶቹን የምታሟሉ አመልካቾች ከጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 02 ቀን 2019 ዓ.ም ከቀኑ 6፡30 ድረስ ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለመመዝገብ መስፈርቶች፡
> በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ያመጡ ወይም በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 አጠናቀው COC ያለፉ
> በዚሁ ዓመት የተሰጠውን የመግቢያ ፈተና (UAT) ያልወሰዱ
> ፈተና የሚሰጥበት ቀን፡ መስከረም 04 ቀን 2019 ዓ.ም
ለመመዝገብ የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ:- https://admission.aau.edu.et
ጥብቅ ማሳሰቢያ፡-
በመጀመሪያው ዙር ጳጉሜ 2 እና 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ለመግቢያ ፈተና ተቀምጠው የማለፊያ ነጥብ ማምጣት ያልቻሉትን (ከ50 ነጥብ በታች ያስመዘገቡ) አመልካቾች ይህ እድል አይመለከትም፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ይማሩ ፡ ህልሞን ያሳኩ፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
🎓✨ GRADE 12 UNIVERSITY CHOICE GUIDE ✨🎓
🌟 How to Complete Your University Preferences 🌟
📚 Dear Grade 12 Students,
🎯 Your university journey is an important step toward your future! Please take your time, choose carefully, and follow the steps below when completing your university preferences.
🔐🟢 STEP 1: LOG IN
🌐 Go to: https://student.ethernet.edu.et/login
1️⃣ Enter your Fayda Number (FAN or FCN).
2️⃣ An OTP verification code will be sent to your registered mobile number. 📱
3️⃣ Enter the verification code to continue. ✅
🪪🔵 STEP 2: LINK YOUR ADMISSION NUMBER
📝 Enter your Grade 12 Admission Number.
👤 Enter your First Name exactly as it appears on your Grade 12 exam registration.
✅ Complete the process to link your admission number.
🔎🟣 STEP 3: CLICK “RANK REFERENCE”
After successfully logging in:
👉 Click “Rank Reference.”
📊 You will see the options for ranking your universities and study-field bands.
🏆🟠 STEP 4: RANK ALL 44 UNIVERSITIES
⚠️ IMPORTANT: ALL 44 UNIVERSITIES MUST BE RANKED!
🥇 Put your first-choice university at No. 1
🥈 Put your second choice at No. 2
🔢 Continue until all 44 universities are ranked.
💡 You can change your ranking by:
↕️ Dragging and dropping
⬆️⬇️ Using the arrows
🔍 Using the search option
🌱📚 STEP 5: RANK YOUR PREFERRED BANDS
A band is a group of study fields related to your academic stream.
🧪🌿 NATURAL SCIENCE STUDENTS
You have two choices
🥇 Natural Sciences
🥈 Teacher Education in Natural Science
👥📖 SOCIAL SCIENCE STUDENTS
You also have two choices
🥇 Social Sciences
🥈 Teacher Education in Social Science
⭐ Remember: Put the band you prefer MOST first!
🏫💜 STEP 6: UNIVERSITIES TO BE RANKED
📌 You must rank ALL 44 universities.
Ethiopian Public Service University
Aksum University
Ambo University
Arba Minch University
Arsi University
Assosa University
Bahir Dar University
Bonga University
Borana University
Bule Hora University
Debark University
Debre Berhan University
Debre Markos University
Debre Tabor University
Dembi Dolo University
Adigrat University
Dilla University
Dire Dawa University
Gambella University
Gondar University
Haramaya University
Hawassa University
Injibara University
Jigjiga University
Jimma University
Jimma Institute
Kebri Dehar University
Kotebe University of Education
Madda Walabu University
Mekelle University
Mekdela Amba University
Mettu University
Mizan-Tepi University
Oda Bultum University
Raya University
Salale University
Semera University
Wachamo University
Welkite University
Werabe University
Wolaita Sodo University
Woldia University
Wollega University
Wollo University
🔍✅ STEP 7: REVIEW YOUR CHOICES
Before submitting, give your choices one final check! 👀
☑️ All 44 universities are ranked
☑️ Your favorite university is No. 1
☑️ Your choices are in the order you really prefer
☑️ Your preferred bands are ranked correctly
☑️ There are no accidental or incorrect choices
🚀🟢 STEP 8: REVIEW & SUBMIT
🔎 Click “Review”
👀 Carefully check all your university choices and preferences.
✅ Make sure everything is correct and in the order you want.
🚨 Finally, click “Submit Preference.”
⚠️ STOP & CHECK!
💡 Before clicking “Submit Preference,” make sure you are completely sure about your choices.
🎯 Review carefully. Submit confidently!
⏰🚨 IMPORTANT DEADLINE! 🚨⏰
📅 SEPTEMBER 10, 2026
🎓 The deadline for submitting your university preference form is September 10, 2026.
⏳ Please DO NOT WAIT UNTIL THE LAST DAY!
✅ Complete and submit your form BEFORE September 10, 2026.
🆘🏫 NEED HELP? WE ARE HERE FOR YOU!
🤔 Having trouble completing the form?
👋 Come and visit us!
📍 Registrar Office — Office 29
🙋 We will be happy to assist you.
🎓🌟 GOOD LUCK 🌟🎓
💙📚 MAKE YOUR CHOICE. BUILD YOUR FUTURE! 📚💙
