𝑚𝑢𝑠𝑡𝑒𝑓𝑎 A𝑝𝑜𝑙𝑜𝖌𝑒𝑡𝑖𝑐𝑠 🥷
رفتن به کانال در Telegram
እዚህ ቻናል ላይ እስልምና ላይ ለሚነሱ እያንዳንዱ ጥያቄዎች እና ብዥታዎች በማምጣት በጠንካራ ማስረጃ መልስ እንሰጥበታለን ኢንሻ አላህ☪️ስለማንኛውም ሀሳብ አስቴት በዚ➢ @mustefa_1_2 ያካፍሉን
نمایش بیشتر8 051
مشترکین
+1524 ساعت
-47 روز
-2030 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+62
در 11 کانالها
ژوئن '26
+249
در 23 کانالها
Get PRO
مه '26
+1 320
در 37 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+254
در 16 کانالها
Get PRO
مارس '26
+502
در 15 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+175
در 16 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+227
در 25 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+133
در 17 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+566
در 172 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+290
در 13 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+617
در 32 کانالها
Get PRO
اوت '25
+1 424
در 30 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+946
در 129 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+760
در 134 کانالها
Get PRO
مه '25
+1 652
در 134 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+2 281
در 130 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 10 ژوئیه | +5 | |||
| 09 ژوئیه | +20 | |||
| 08 ژوئیه | +25 | |||
| 07 ژوئیه | +2 | |||
| 06 ژوئیه | +2 | |||
| 05 ژوئیه | +1 | |||
| 04 ژوئیه | +2 | |||
| 03 ژوئیه | +1 | |||
| 02 ژوئیه | +2 | |||
| 01 ژوئیه | +2 |
پستهای کانال
ሕጻናት የምትወዱ ክርስቲያኖች እረፉ 💀
በመፀሐፈ መነኮሳት አረጋዊ መንፈሳዊ በተባለው የሀይማኖት "መከራከሪያ መጽሐፍ" ሕፃንን መውደድ"አደጋ እንዳለው።!ከእግዚአብሔር እንደሚለይ ሕፃንን የሚወድ ሰው ንስሃ መግባት እንደማይችል ይናገራል ።
"ጨክኖ ፈፅሞ ሕፃናትን የሚወድ ከእግዚአብሔር አንድነት ተለየ"ተለየ በለው። አንድም ከእግዚአብሔር ተለይቶ ዘማዊ ይባላል"ዘማዊ ነው።
ይሕ ህፃናትን የሚወድ ሰው ለስብራቱ ጠገና የለውም ማለት ለሐጢአቱ ንስሐ የለውም፥ንስሐ አይገባም።
📚 መፀሐፈ መነኮሳት አረጋዊ መንፈሳዊ ገፅ 11 ድርሳን 1
"የገዛ ልጅህ ለዛው ሕጻን የሆነው በመውደድህ ብቻ ሀጢያተኛ" ሆነህ ገሀነም ስትገባ። 😂
https://t.me/abusalah78
| 2 | 🤩 ወንድ ልጅን በፂም | 🧕 ሴትን በሒጃብ ✨ ያስዋበ ጌታ 🤲 ጥራት ይገባው 🌺💚 .... 📚 | 737 |
| 3 | ሰገዳቹ? | 720 |
| 4 | 🌹 ፈገግ በሉልኝ 🌹
በበፊቱ ግዜ ነው ይባላል ታሪኩ. አናም አራት የ ገጠር ሰዎች በጀመአ አየሰገዱ ነበር ከዛም ልክ ሩኩአ ሲያረጉ አንዱ ወይኔ ወገቤን አለ ሁለተኛው ደሞ የወግብን ነገር አታንሳው የለዋል ንግግራችዎን የሰማው ሶስተኛ ሰው ሶላት ላይ አይወራም ይላቸዋል ከሁሉም የባሰው አራተኛዉ አንተ ራስህ ሶላት ላይ አኮ ነህ ብሎት አርፍ
አውነተኛ ታሪክ የሆነ ነው | 1 046 |
| 5 | ይነበብ ሼርም ይደረግ | 1 067 |
| 6 | ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-
🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣4️⃣ለማግኘት➾ይጫኑት
ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡- በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-
" مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79
"ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28
"አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ይቀጥላል...
ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
➡️ t.me/mustefa_Apologetics ✅ | 1 142 |
| 7 | ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-
🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣4️⃣ለማግኘት➾ይጫኑት
ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡- በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-
" مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79
"ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28
"አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ይቀጥላል...
ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
➡️ t.me/mustefa_Apologetics ✅ | 1 |
| 8 | ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ፡-
🫱በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክፍል1️⃣4️⃣ለማግኘት➾ይጫኑት
ሌላው ማስረጃችን፡- አላህ እሳቸውን የላከው ለሰዎች ሁሉ ነው በማለት መናገሩ ነው፡፡ ይህም የሚያሳየው፡- በየትኛውም ቦታ ሆነ በየትኛውም ጊዜ የሚኖር የሰው ዘር በጠቅላላ የሳቸው ነቢይነት ይመለከተዋል፡ ሊያምንባቸውም ግድ ይላል ማለት ነው፡፡ ቀጣዮቹ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾች ይህን ይበልጥ ያስረዳሉ፡-
" مَا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ وَمَا أَصَابَكَ مِنْ سَيِّئَةٍ فَمِنْ نَفْسِكَ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة النساء 79
"ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ (ችሮታ) ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ (ጥፋት የተነሳ) ነው፤ #ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።" (ሱረቱ-ኒሳእ 79)፡፡
" قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ " سورة الأعراف 158
"(ሙሐመድ ሆይ!) በላቸው፦ እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ #ወደሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤(እርሱም) ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፤ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፤ በአላህና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነብይ በሆነው መልክተኛው እመኑ፤ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት።" (ሱረቱል አዕራፍ 158)፡፡
" وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ " سورة سبأ 28
"አንተንም #ለሰዎች ሁሉ በመላ፣ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም።" (ሱረቱ ሰበእ 28)፡፡➡️ከዐረቦች ውጪ ያሉትን መጣራታቸው ኢሻአላህ ይቀጥላል...
ወሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
➡️ t.me/mustefa_Apologetics ✅ | 42 |
| 9 | ተከታታይ ስናየው የነበረው እርእስ ዛሬም ስንቀጥል ዛሬ የምንመለከተው➦ለሰዎች ሁሉ በማለት መናገሩ ወደ ብሀላ ይለቀቃል | 435 |
| 10 | ደና ዋላቹ | 758 |
| 11 | ሼር አርጉት | 893 |
| 12 | የእግዝሐቤር አካላት😱
🎙በወድም ሙሰጠፋ | 994 |
| 13 | አፉ በሉኝ ዛሬ እለቃለሁ ከበድ ያለ ሀጃ ገጥሞኝ ነበር ለዛ ነው አፉ በሉኝ ቤተሰቦቼ ዛሬ እለቃለሁ ኢሻአላህ | 558 |
| 14 | በድምፅ👍 ይሁን ወይስ? በጽሑፍ❤ | 1 411 |
| 15 | በዚ ሶሞን የቲክታክ ክሪስቲያን Apologetics እና የቤተክሪስቲያን አባቶች ያለያዩበትን የእግዝሐቤር አካላት በተመለከተ ዕርዕስ ዛሬ በዚ ቻናል እናያለን ኢሻአላህ ወደ ማታ እናያለን | 1 476 |
| 16 | پیام صوتی | 53 |
| 17 | ተውሂድ ማለት ምን ማለት ነው❓
በዚ ዙሪያ በቁርአን ብቻ ተመርኩዘን ሌላ ሀዲስ ምናም ሳናይ በቁርአን ብቻ ማለት ነው ዕንይ እዴ እ❓👍👎 | 48 |
| 18 | 📿📿📿📿📿📿📿📿 | 1 535 |
| 19 | ዕናም አላህን አመስግን በተሰጠህ ኒህማ አልሀሙዱሊላህ አላ ኩሊ ሀል🥰 | 1 598 |
| 20 | بدون متن... | 1 416 |
