cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Damot News24 - English version

پست‌های تبلیغاتی
200
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
#ሰበር_የድል_ዜና አርብ ገብያ እና አዲስ ከተማን መቆጣጠሩን የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አስታወቀ ..‼️‼️ አማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው እና በሻለቃ ፀዳሉ የሚመራው ጀኔራል ነጋ ክፍለጦር ከአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለጦር ጋር በመሆን ከላይ የተገለፁ ከተማዎችን መቆጣጠሩ የገለፀ ሲሆን የአማራ ፋኖ በጎንደር  ጀነራል ውባንተ አባተ ክፍለጦር በእስቴ  እና በገላውዲዎስ በኩል የመጣውን ጦር ቆርጦ በመያዝ ከተማውን እንድንይዝ ከፍተኛ የሆነ አስተዋፅኦ አድርጎልናል ሲል ሻለቃ ፀዳሉ ተናግሯል። በአሁኑ ሰዓት ከተማዎቹ በፋኖ ቁጥጥር ሲሆኑ የተለመደው የወታደር እና የመሳሪያ ምርኮም ገቢ ሆኗል ሲል ለሚዲያችን ተናግሯል። ድል ለአማሪ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ግንቦት 16/2016 ዓ/ም ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
02
የግንቦት 15/2016 ዓ.ም አጫጭር መረጃዎች፦ ---------------///------------ 1ኛ). 2ኛዋ ድሮን በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር አካባቢ ተከስክሳለች የሚል መረጃ እየተናፈሰ ይገኛል። 2ኛ). 26 የሚሆኑ የአየር ሃይል ቴክኒሺያኖች ከስራ ገበታ ጠፍተው ተሰውረዋል። ምንም እንኳን ለማመን ቢከብድም ከዚህ ጋር በተያያዘ ይልማ መርዳሳ ስራ አበላሽተሃል በሚል የቁም እስረኛ ሁኗል የሚል ወሬ እየተናፈሰ ይገኛል። 3ኛ). በናዝሬት ከተማ የቤት ማፍረስ ስራ ተጀምሯል። የጉልበት ሰራተኞች በዚህ ስራ ለመሰማራት ፍቃደኛ ባለመሆናቸው በእነሱ ምትክ እስረኞችን ከየ ወይን ቤቱ አስገድዶ በማስወጣት እንዲያፈርሱ ተደርጓል ። 4ኛ). በደጋማው የጎጃም ቀጠና የሚንቀሳቀሱ ፋኖዎችን በሚግ ለመምታት የምሽት  በረራና አሰሳ ተጀምሯል ። 5ኛ). አሁን በዚህ የጨለማ ሰዓት ባህርዳር ከተማ ሰባታሚት - አባራጅ አካባቢ ውጊያ ተጀምሯል። በዚህ ውጊያ የደረሠውን የጉዳት መጠን ነገ ግንቦት 16 አጣርተን እናሳውቃለን ። ========///===== ሰላም ሁኑ 🙏 ®ጃዊሳ ሚዲያ
30Loading...
03
የሚዛመት አስቸኳይ መረጃ ! ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ 1ኛ. የጁላ መከላከያ ሰራዊትን የአድማ ብተናን መለዮ ልብስ በማልበስ በንፁሀን ላይ ጭፍጨፋ እንዲፈፅሙ አገዛዙ ትዛዝ ሰጥቷል። ዋና ምክንያታቸው አድማ ብተናን ከፋኖ እና ከህዝብ መነጠል መሆኑን መረጃዎች ደርሰውናል። ባለፈው የምስራቅ አማራ ፋኖን ልብስ በመልበስ ተመሳስለው ጀግኖችን ለማጥቃት ሲያስቡ መረጃውን ቀድመን በማውጣት እንዲከሽፍ አድርገንዋል። ይህንንም መረጃ ለማክሸፍ ለሁሉም ሰው ሼር አድርጉ። 2ኛ. መነሻውን ከጦላይ ማሰልጠኛ ያደረገ ከ18 እስከ 20 ታታ ባስ የሚሆን አዲስ ምልምል የአገዛዙ ወታደር ሲጓዝ አድሮ ደጀን እንደደረሰ መረጃው ደርሶናል። በደጀን ቀጠና ያላችሁ ጓዶች በንቃት እየተከታተላችሁ ለሚመለከተው እንድታሳውቁ እና ኦፕሬሽን እንድትሰሩ እናሳስባለን። በመጨረሻም ! የአገዛዙ ሰራዊት የመጨረሻ ያለውን ዘመቻ በሁሉም አቅጣጫ ስለከፈተብን መላው የአማራ ህዝብ ለመጪው ፊልሚያ እንዲዘጋጅ እናሳስባለን።፡ በሚገርም ሁኔታ ጀግኖች የአገዛዙን ጎመን ሰራዊት በየቀጠናው እያጨዱ እየከመሩት ይገኛሉ። ሆኖም መዘናጋት እንዳይለምድብን በሁሉም አቅጣጫ ዝግጁ እንሁን። ዳይፐራሙ ጁላ ሆይ እየመጣን ነው🤣 እምሽክ ነው💪 አማራ ያሸንፋል ✊ ሰላም ሁኑ 🙏 ®ጃዊሳ ሚዲያ
30Loading...
04
እስከ ሰኔ 30/2016 ዓም በአማካይ 37 የጠላት ኃይል ደምስሶ ተዋጊ ኃይሉን የማዳከም ውጥን፦ =========///========= የክረምት ውጊያ ፋኖ በጠላት ሠራዊት ላይ ከፍተኛ ወታደራዊ ብልጫ የሚወስድበት ምቹ የትግል ወቅት ነው። ይህን እውነታ እና ተሞክሮ በአሳለፍነው  የክረምት ወቅት (2015) በቂ ግንዛቤ ተወስዶበታል። ወርቃማው የትግል ወቅት የክረምቱ ጊዜ እስኪመጣ ድረስ የትግሉን ጉዞ(ስኬት) በሚለካ አኳኋን ግብ አስቀምጦ እየመዘኑ መሄድ ስለሚያስፈልግ እያንዳንዱ ወረዳና ከተማ  አስተዳደር በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ በአማካይ 37 የጠላት ኃይል መግደል እንዳለበት ትልቅ ግብ አስቀምጠን በእያንዳንዷ ቀን የተመዘገበውን ውጤት መዝግበን እየመዘን እንገኛለን። እያንዳንዱ የአምሐራ ወረዳና ከተማ (በድምሩ 238) እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም በአማካይ 37 የጠላት ሠራዊት እንዲገድሉ ውጥን ይዘን፣ ይህም የወገንን መስዕዋትነት በቀነሰ ሁኔታ ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዲፈጸም እየሠራንበት እንገኛለን። በቁጥር ቀላል የማይባሉ ወረዳዎችና ከተሞች የተቀመጠው ግብ አስቀድመው እያሳኩ ነው። ለማሳካት ጫፍ የደረሱም እንዳሉ እንገነዘባለን። አንዳንድ ወረዳዎች ከተቀመጠው ግብ በላይ የጠላትን ጦር እያደባዩት ይገኛሉ። ከተወጠነው ግብ በላይ የጠላትን ሠራዊት ከደመሠሡ ወረዳዎች መካከል ጥቂቶቹ፦ 1). ታች ጋይንት....110 2). ደንበጫ(አንጀኒ)....82 3). ቋሪት..............100 በላይ ይገኙበታል ። ከተቀመጠው ግብ በላይ ታግለው ድል ያስመዘገቡ ወረዳዎችን እና ብርጌዶችን በከፍተኛ ደረጃ እያመሠገን ሌሎች ብርጌዶችም ይህን ግብ ለማሳካት በርትተው እንዲታገሉ ጥሪ እናደርጋለን ። =================
30Loading...
05
ማን እንደሚያስቆመን እስኪ እናያለን❗️ አይደለም የአገዛዙ ኦነጋዊ ሰራዊት ይቅርና የትኛውም የጦር ሃይል በፊቱ የማይቆም ሰራዊት እየገነባን ነው። አገዛዙ ያውቀናል እኛም እናውቀዋለን ግን ስልጣን ለማራዘም የደሃ ልጅ መማገዱን ቀጥሎበታል። እየመጣን ነው💪 አሸወይና ነው
30Loading...
06
#አስቸኳይ_መረጃ..‼️ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ ደጀን ከተማ ላይ የአማራ ፋኖ በጎጃም ያወጣውን ትዕዛዝ ላለመተላለለፍ ከተማዋ ላይ የቆሙትን የመኪና ሹፌሮች የስርአቱ ተላላኪዎች የመኪና ታርጋ እየፈቱባቸው ይገኛል የስም ዝርዝር እደደረሰን እናሳውቃለን ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
20Loading...
07
እያንዳንዱ #ድሮን ታጥቆ የሚሰማራው ሚሳኤሎች ዋጋ 3.5 ሚሊዮን ብር እንደሚገመት ተጠቆመ! በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ #በኦሮሚያ ክልል #ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ውስጥ የእርሻ ማሳ ላይ ወድቋል የተባለ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ተንቀሳቃሽ ምሥል እና ፎቶ በስፋት ሲሠራጭ ነበር። የወደቀው ድሮን ባይራክተር ቲቢ 2 የተባለ ለወታደራዊ አገልግሎት የሚውል መሆኑን ቢቢሲ ከጦርነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ከሚተነትኑ ባለሙያዎችን አነጋግሮ ማረጋገጡን በዘገባው አስነብቧል። የወደቀው ሰው አልባ አውሮፕላኑ አራት ተወንጫፊ ሚሳኤሎችን ወይንም ሮኬቶችን የመታጠቅ አቅምም እንዳለው የጠቆመው ቢቢሲ ከ5 እስከ 6 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ የተተመነለት መሆኑን እና የሚያስወነጭፋቸው ሮኬቶች የእያንዳንዳቸው ዋጋ ከ 60,000 እስከ 100,000 ዶላር አንደሚገመት አመላክቷል። ይህም ማለት እያንዳንዱ ድሮን ታጥቆ የሚሰማራው ሚሳኤሎች ዋጋ 3.5 ሚሊዮን ብር ይገመታል ማለት ነው ብሏል። #ድል_ለመላው አምሓራ_ፋኖ ለፈጣንና ታማኝ የመረጃ ምንጭ የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ። https://t.me/Moamediamoresh
30Loading...
08
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ያሰተላለፈዉ ጠላት የማጥቃት ዘመቻ በድል ታጀቦ ጠላትን እየቀጣዉ ነዉ ዳባት አቦ አካባቢ ንፁሃን ሲጨፈጭፍ የነበረዉ ጠላት ሞት እና ቁሰለኛ ተደርጎ የተረፈዉ ፈርጥጦል #በለሳ ግንባር በሻለቃ ሚናሰ አለማየሁ የሚመረዉ የፋኖ ሀይል አንድ የሻለቃ የጠላትን ሀይል እሰከ መሪዉ ደምሶታል። #በሌላ ግንባር የቴድሮሰ ብርጌድ ናሁሰናይ ሻለቃ በርካታ የጣላት ሀይል በደፈጣ ወደ አፈርነት ቀይሮታል።  #አሁንም ጦርነቱ በሁሉም ግንባር እንደቀጠለ ነዉ           የጎንደሬ በጋሻዉ ክፍለ ጦር ሁሉም በርጌዶች ጠላትን እየቀጡት ነዉ ደል ለፋኖ ድል ለአማራ ህዝብ! #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
40Loading...
09
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ሰከላ ከግንቦት 5-7 ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ የነበሩ እና የሰርግ ስነስርዓትን ታድመው ይመጡ የነበሩትን ጨምሮ አጠቃላይ 40 ሰዎች በፀጥታ ሀይሎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችንና የተጎጂ ቤተሰቦችን አነጋግሮ አሻም ቲቪ ዘግቧል። ከዚህ ቀደም ብሎ ግንቦት 4 በፋኖ ሀይሎች እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ውጊያ እንደነበር ተገልጿል። የአካባቢው ነዋሪዎች በስጋት ምክንያት አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ባህርዳር እና ወደ ገጠራማ አካባቢዎች መሰደዳቸውን ዘገባው ጠቅሷል። የምዕራብ ጎጃም ዞን ኮማንድ ፖስት ም/ሰብሳቢ አቶ እእድሜአለም አንተነህ በበኩላቸው በአካባቢው ውጊያ እንደነበር ገልፀው ነገርግን አንድም ንፁሃን አልሞቱም ሲሉ ለጣቢያው መናገራቸውን ሸገር ተመልክቷል። https://t.me/Moamediamoresh
30Loading...
10
ጎንደር ከጫፍ እስከጫፍ ውጊያ እየተካሄደ ነው። የመጨረሻው ይመስላል። በሙሉ ወገራ( በቆላም በደጋም)፣ ሙሉ አርማጭሆ፣ ሙሉ ቋራ እና ደንቢያ አለፋ ጣቁሳ፣ ጎንደር ዙሪያ፣ ሙሉ በለሳ፣ ሙሉ ደቡብ ጎንደር ሀይለኛ ትንቅንቅ ላይ ነው። ጠላት የወታደር ማዕበል አሠማርቷል። ዙ23፣ ዲሽቃ እና ሞርታር በገፍ እየተጠቀመ ነው።ይሁን እንጅ   በሁሉም ግንባር የወገን ሀይል በድል እየመራ ይገኛል። ጠላት የመጨረሻ ያለውን ዘመቻ ስለጀመረ መላው ህዝባችንም ለመጨረሻው ድል መፋለም አለበት። ጠላት ግንቦትን ማለፍ አይችልም። ድል ለፋኖ‼
30Loading...
11
መረጃ ሰሜን ወሎ ዞን | ኮን ከተማ ..‼️‼️ በሰሜን ወሎ ዞን የዋድላ ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ኮን ከተማ አዳሩን በተካሄደ ውጊያ ከ30 በላይ የሚኒሻና አድማ ብተና እንዲሁም የፖሊስ አባላት መገደላቸውን አረጋግጠዋል። በተጨማሪም በቁጥር 18 የሚኒሻና የአድማ ብተና እንዲሁም የፖሊስ አባላት በፋኖ ተማርከው የተወሰዱ ሲሆን በአሁን ሰዓት የአለም አቀፍ የምርኮኞች ሕግን በተከተለ መልኩ እንክብካቤ እየተደረገላቸው ነው ተብሏል። ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
40Loading...
12
አስቸኳይ መረጃ ..‼️‼️ በአሁኑ ሰዓት ከአዲስ አበባ መነሻውን ያደረገ  ከ35 በላይ ታታ  የፅንፈኛው አብይ ወራሪ ሃይልን ጭኖ ደጀን ላይ ደርሷል። ሁሉ በየመንገዱ እየጠበቀ ትጥቁንም ስንቁንም እንዲቀበለው እና ሁሉ ጥንቃቄ እንዲያደርግ እና መንገዶችን እንዲዘጋ እናሳስባለን ። ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
40Loading...
13
#አስቸኳይ_መልዕክት 🔞 ልጆቻችሁን ወደጭራቁ ዐቢይ አሕመድ ሰራዊት  ለላካችሁ እናቶች 👇 👇 👇 በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ዓላማ ያለው ጦርነት ከተከፈተ ጊዜ ጀምሮ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጅ የሆነው ፋኖ ተገቢውን አጠፋ እየሰጠ ይገኛል። ዐቢይ አሕመድ የግል ሥልጣኑን ለማስጠበቅ በካኪ ጨርቅ ጠቅልሎ የሚልካቸው ለጋ ወጣቶች ከፍተኛ የውጊያ ልምድ ባለው የፋኖ ኃይል የጥይት ራት እየሆኑ ነው። ፋኖ በቻለው መጠን በምርኮ የሚይዛቸውን ምርኮኞች ዓለም አቀፍ ሕጉን በጠበቀ መንገድ ይንከባከባል፤ መታወቂያ አሰርቶ፣ ልብስ ቀይሮ የኪስ ገንዘብ ሰጥቶ ወደየ ቤተሰባቸው ይልካል። ነገር ግን አሁንም በግዳጅ አፈሳ ተለቅመው የሚመጡ ታዳጊ ልጆች በየአውደ ውጊያው የውሻ ሞት መሞታቸው ቀጥሏል። ወላጅ እናት ያላየችው ጉድ ብዙ ነው። የደም ግብር የለመደው ጭራቁ ዐቢይ አሕመድ ጦርነት ብቸኛ የሥልጣን ማስቀጠያው በመሆኑ ያለጦርነት መኖር አይችልም። ለዚህ ደግሞ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ታዳጊዎችን በለብለብ ስልጠና በማያውቁት ቀጠና ወደጦርነት መማገዱን ቀጥሏል።  አማራ እያደረገ ያለው ጦርነት  እንደሕዝብ ላለመጥፋት ነው። በአንፃሩ የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት የአንድ ግለሰብን ወንበር ለማስጠበቅ የማይተካ የሕይወት ዋጋ እየከፈለ ይገኛል።  ወላጆች ልብ ሊሉት የሚገባ ይኼን መራር ሀቅ ነው። ልጆቻችሁ የጭራቁ ዐቢይ አሕመድ የግል ሥልጣን ጠባቂ ለመሆን ወደጦር ሜዳ የወጡ እናቶች፦ አንደኛ ፦ ልጆቻችሁ የሚዋጉበትን ዓላማ             የማያውቁ መሆኑ፣ ሁለተኛ፦ ጦርነት የከፈቱት በአማራ ሕዝብ ላይ መሆኑ፣ ሦስተኛ፦ ይህ ነው የሚባል የውጊያ ልምድ ሳይኖራቸው በማያውቁት ቀጠና ዘው ብለው የገቡ መሆኑ፣ … ወዘተ መሠረታዊ ምክንያቶች ልጆቻችሁ በከንቱ ሜዳ ላይ ወድቀው እየቀሩ ነው። ታሪክ አልባ ከንቱ የውሻ ሞት እየሞቱ ነው። በመሆኑም ልጆቻችሁ የዐቢይ አሕመድን ሰራዊት የተቀላቀሉ እናቶች፦ በብዙ መከራ ውስጥ ያሳደጋችኋቸው ልጆች የውሻ ሞት እየሞቱ በመሆኑ ወደቤታቸው እንዲመለሱ ጥሪ አድርጉላቸው። አሁንም በተሳሳተ ጥሪ ለአንድ ግለሰብ ወንበር ጥበቃ ይህን የፋሽስት ሰራዊት እንዲቀላቀሉ ጥሪ እየተደረገ በመሆኑ እናቶች ልጆቻችሁን ከጥፋት እንድታድኑ በኢትዮጵያዊ ጨዋነት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ይህን ወገናዊ ጥሪ በቸለልታ በማለፍ ልጆቻችሁ ወደእሳት እንዲገቡ የምትልኩ እናቶች ካላችሁ የልጆቻችሁ ዕጣ ፈንታ ከዚህ በታች እንደሚታዩት የውሻ ሞት  ይሆናል። @ኢትዮ 251
50Loading...
14
የጀብድ መረጃ ምዕራብ ጐንደር | አርማጭዎ ..‼️‼️ በምዕራብ ጎንደር ምዕራብ አርማጭሆ ከአብራጅራ ወረዳ ቶርካ ቀበሌ ተነስቶ ወደ ማሰሮ ሲሔድ የነበረ ሶስት 3F መሳሪያ ከሌሎች የቡድን መሳርያዎች ጋር ይዞ ይጓዝ የነበረ የፋሽስት ጠላት ሀይል በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ መሉ በሙሉ ተደምሷል ። የጠላት ጦር ለይ የአማራ ፋኖ በጎንደር ስር በአርበኛ ፋኖ ሲሳይ አሸበር እና አርበኛ ፋኖ በለጠ የሚወራው የጎቤ ክፍለ ጦር በከፈተው ጦርነት በምዕራብ አርማጭሆ የሚኒሻ አባላት ላይ ከፍተኛ እርምጃ በመውሰድ ከ17 በላይ ባንዳዎች ሲደመስሱ ከ10 በላይ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ሲደርስባቸው በርካቶች ተማርከዋል ። በውጊያው ላይም የወረዳውን ሰላም እና ደህንነት ሐላፊ ጨምሮ ከነወታደራዊ አጃቢዎቹ ጋር ተመተው ህይወታቸው አልፏል ። የጉዞው መረጃ ቀድሞ የደረሳቸው የበርሐ አናብስቶች ደፈጣ አድርገው የጠበቁ ሲሆን ጭኖ ይጓዝ የነበረው ሶስት 3F መሳሪያ በነበረው የተኩስ ልውውጥ ሙሉ በሙሉ የወደመ ሲሆን ሌሎች የቡድን እና የነብስ ወከፍ መሳሪያዎች ከብዙ የአገዛዙ ወታደሮች ጋር ተማርከዋል ሲል የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ ሻለቃ ሐብቴ ወልዴ ለሚዲያችን ተናግሯል። በውጊያው የወረዳው ሰላም እና ደህንነትን ጨምሮ ሌሎች የወታደራዊ አመራሮች የተደመሰሱ ሲሆን ምርኮኛ አመራሮችም እንዳሉ ተናግሯል። በተያያዘ ዜና የአማራ ፋኖ ግንደር ዕዝ አካል የሆነው ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ጎንደር ብርጌድ ደንቀዝ ግራኝ በር ዙሪያ ሐይለኛ ትንቅንቅ እያደረገ ይገኛል። በውጊያው የፋኖ ሐይል ሁለት ከባባድ ምሽጎችን የሰበረ ሲሆን ቀጠናው በጠላት ሐይል የአስክሬን ክምር ተልከስክሷል ሲል የብርጌዱ ሎጅስቲክ ክፍል  ሐላፊ ፋኖ አባ ካሳ ለሚዲያችን ተናግሯል። የጠላት ሐይል በአሁኑ ሰዓት ከተለያየ ቦታ ተጨማሪ ሐይል እያስጠጋ ቢሆንም የፋኖ ሐይል በአገኘው የድል የበላይነት በመበረታታት በወኔ ወደፊት እየገሰገሰ እያጠቃ ነው ሲል አክሎ ተናግሯል። በሁለቱ ምሽግ ጥሏቸው የፈረጠጠው የጠላት የጦር መሳሪያ የተገኘ ሲሆን ምርኮኞች እና ቁስለኞችም በእጃችን ይገኛሉ ሲል አባ ካሳ ተናግሯል። ግንቦት15/2016 ዓ/ም ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ! ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
15
ሰበር የድል ዜና ጎንደር | ቋራ ..‼️‼️ ትናንት በ15/09/2016 በነበረው ውጊያ 20 ክላሽ እና አንድ ብሬን ተማርኮል ፣ 8 ጥምር ሀይል ወደ ፋኖ ተቀላቅላል፣ ከ20 በላይ ተደምሧል። ከ20 በላይ ቆስለኛ ተደርጓል። ድል ለፋኖ ድል ለአምሃራ ህዝብ። @ግንባር ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
16
አሁናዊ መረጃ ማዕከላዊ ጎንደር ..‼️‼️ የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር  በበለሳና በወገራ ከጠላት ሀይል ጋር ከፈትኛ ትንቅንቅ እያደረጉ ነው።የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ከቅርብ ወዲህ ባደራጃቸው አዳዲስ ብርጌዶችና ሻለቃዎች ከአዲስ ዘመን እስከ ወገራ ያሉ አካባቢዎችን ከጠላት ሀይል ነፃ እያወጣ ይገኛል ። የዙፋን ጠባቂው የጁላ ጦር በወገራና በበለሳ አካባቢዎች ወደ ገበያ የሚሄዱ ሰዎችን በመረሸን ሴቶችን በመደብደብ እንስሳትን በመረሸን አማራ ጠልነቱን በይፋ አስመስክሯል፤በዚህም ምክንያት በቀጠናው የሚንቀሳቀሰው ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር በስሩ ለሚገኙት ብርጌዶችና ሻለቃዎች ስምሪት በመስጠት ከፍተኛ ትንቅንቅ እያደረገ ነው፤በተለይ በወገራ ዳባት- አቦ፣ቁራጅግ እና አካባቢው እንዲሁም በበለሳ ኮዛ፣አይሰግ፣ስንባና ደንቀዝ እንዲሁም በማክሰኝት ማርያም ውሀ በተሰኙ አካባቢዎች ከፍተኛ ውጊያ እየተደረጉባቸው ያሉ አካባቢዎች ናቸው ሲልየጎንደር እዝ የአስተዳደር ዘርፍ ሀላፊና የጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር የዘመቻ ዘርፍ ሀላፊ ሻለቃ በላዬ ተናግሯል። @ከግንባር ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
40Loading...
17
እንደምን አደራችሁ የአማራ ድምፅ ሚዲያ ቤተሰቦች! ወፍ አርግፉ በመባል የሚታወቀው የውርጌሳው ጀግና! አማራ ክልል ላይ አርሶ አደሩ ሁሉ ቀይ ቦኔት ለብሷል። ጠቅላይሚኒስትሩ ሳይቀር ከውጊያ በዘለለ ባለ ምጡቅ አዕምሮ ሲሉ ሲያሞካሿቸው የነበሩ አየር ወለድ ኮማንዶዎች የአማራን ሕዝብ ክንድ መቋቋም አልቻሉም። ### ይህ የአማራ ድምፅ ሚድያ ተቋም አንድ አካል የሆነው የአማራ ዜና አገልግሎት/Amhara News Service ቻናል! http://www.youtube.com/@AmharaNewsService
40Loading...
18
#እንደምን_አደራችሁ🙏👆 // አማራ አንገቱ አንድ ነው _ ፩ _ ..‼️‼️ ትናንት ደራ ላይ በተደረገው አስገራሚ ውጊያ ደም ተመልሷል ። ሜጀር ጀነራል ውብአንተ አባተ በተሰዋበት ውጊያ ላይ ጦሩን የመራው የጠላት ወገን ሻለቃ ጌታቸው ሰይድ ትናንት በተደረገው ውጊያ ሜጀር ጀነራል ውብአንተ በተሰዋበት ሜዳ ላይ በጀግኖቹ የውብአንተ ልጆች ማለትም የጎንደሩ ሜጀር ጀነራል ውብአንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር እና የአማራ ፋኖ በጎጃም የጋራ ጥምረት የሞት ጽዋን ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር እንዲጎነጭ አድርገውታል። ብድሩን የማይመልስ ወንድ ልጅ አይወለድ አይደል ብሂሉ ? በእዚህ ታሪካዊ ውጊያ ላይ የአማራ ፋኖ በጎጃሙ ማንችሎት እሱባለው የሚመራው ጦር የተሳተፈ ሲሆን ሰሞኑን የጤና እክል አጋጥሞት በመድኃኒት ኃይል ነው ከህመሙ በጥቂቱ ያገገመው። ሆኖም ከአምስት በላይ መኪና የጠላት አስክሬን በታጨደበት  ውጊያ ፍጻሜ ላይ የሜጀር ጀነራል ውብአንተ ተወርዋሪ ክፍለጦር መሪ ተከታዩን መልዕክት ለኢ/ር ማንችሎት ልኮለታል። " ሠላም ለአንተ ኢንጅነር ማንችሎት እሡባለው የዛሬው አውደ ውጊያ ውሎ በእጅጉ የሚያኮራ፣ ውባንተ አባተ እሣተ ገሞራ ሆኖ የተገለጠበት፣ የአማራ ፋኖ አሸናፊነቱን ያሳዬበት፣ የአማራ ፋኖ በገላውዴዎሥ ተራሮች ከጠዋቱ ጀምሮ እጅግ ተኳሽነቱን ያሥመሠከረበት፣ የአማራ ትግል የዕውነት መሆኑ ገሃድ የወጣበት፣ ውባንተ አባተ የተሰዋበት ተራራ ላይ ጠላት አሥከሬን በአሥከሬን የሆነበት፣ ፍጹም አማራዊ አንድነት የተተነፈሰበት፣ ከቀኑ 10:00 ጀምሮ አርበኛ ማንችሎት ከደራው አርብ ገበያ ላይ ወንድማዊነቱን ለማሳዬት ከሜጮ ተነሥቶ አርብ ገበያ ገብቶ በጠላት ላይ ውጊያ የከፈተበት፣ ፍጹም የአማራዊ አሸናፊነት በጽኑ የተመሠከረበት፣ የአማራ አንገት አንድ መሆን ለመላው የአማራ ሕዝብ የተገለጠበት፣ ውባንተ አባተነት አሸናፊነት መሆኑ የተመሠከረለት፣ የፋኖ ደጋፊዎች በተዋጊነቱ የረኩበት፤ ጠላት አንገቱን የደፋበትና የራደበት የአውደ ውጊያ ውሎ በገላውዴዎሥና ልጫ ምድር ውሏል። በመጨረሻም ድል ለታላቁ የአማራ ፋኖ ሆነና በፋኖ አሸናፊነት፤ በድራጎን አቢይ አሕመድ ተምበርካኪነት ተቋጨ። ✔የአማራ አንገቱ አንድ ነው❗ ✔እኔ የምገደለው ጎንደሬ ሥለሆንኩ ሳይሆን አማራ ሥለሆንኩ ነው። ሥለሆነም እንደ አማራ እቆማለሁ። አሥማረ ዳኘንና ታላቁ አሥራት ወልደየሥንም እተነፍሣለሁ። ድላችን✔ በተባበረ አማራዊ ክንዳችን ❗ ክብረት ይሥጥልን ወንድሙ። ለአማራዊ ነጻነት ዋጋ እየከፈሉ ያሉ ፋኖዎች ሁሉ ምሥጋናውን ይውሰዱ። በድጋሜ እናመሠግናለን❗" ከኢንጅነር ሀቅ ጸጋ አለባቸው ከሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር  ለአማራ ፋኖ በጎጃም ስራ አስፈጻሚ አባል ኢንጅነር ማንችሎት እሱባለው የተጻፈ። መሬት ያሉ ወንድሞቻችን እንዲህ ሲረባረቡ እኛ ከውጭ ያለነው አጋዦችም በቅርቡ በአንድ እንመጣለን ! ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
20Loading...
19
#ጥንቃቄ : የህዝብ ስጋት ምንጭ የሆነው መከላከያ ሰራዊት እና አዲስ የሽወዳ ምልመላዎቹ ..‼️‼️ ቀድሞ የህዝብ መከታ የነበው የአገር መከላከያ ሰራዊት ተቋም አሁን የጥቂት ግለሰቦች ወረራ እና ጥላቻ ማስፈፀሚያ መሳሪያ በመሆኑ ቀድሞ የነበረውን ክብር እና ሞገስ አጥቶ በዚህ ስአት እንደስጋት እንደሚታይ ሁሉም የሚጋራው ስሜት እና ሀቅ ነው ። ቀደም ብሎ ለወታደር ክብር ያለው እና የመሆን ምኞት ጭምር የነበው ዜጋ አሁን ልብሱን ባየ ቁጥር እንደጠላት መፍጫፊ ሆኖ በመታየቱ በሁሉም ዜጐች እንደ ውጪ ጠላት የሚቆጠር ከሆነ ሰንብቷል ። ለዚህም ማሳያ በየጊዜው የሚያወጣውን ማስታወቂያ አይቶ በፍላጐት የሚቀላቀል ዜጋ ባለመኖሩ በግዳጅ እና በአፈሳ ካልሆነ በቀር በፍላጐት የሚቀላቀል አንድም ዜጋ ፍፁም አለመኖሩ ነው ። ማስታወቂያ ሲያወጣ ዝንቦች እንኳ ሳይቀሩ በአካባቢው ዝር ሲሉ አይታዮም ። የፋሽስት ስርአቱ ቀድሞ የነበረውን ሰራዊት እንዲሁም በአፈሳ ለብለብ ያሰለጠናቸውን ወታደሮቹን በአማራ ክልል ጦርነት በየዕለቱ እየወሰዶ በመሳሪያ እሳት ማግዶ መጨረሱ ግልፅ ነው ። በመሆኑም በፍቃደኝት ማስታወቂያ መመልመሉ ውጤት ስላላወጣላቸው በሌላ ነገር እያስመስሉ እና የተለያዩ የማታለያ ዘዴዎችን ተጠቅመው መለጠፍ ጀምረዋል እና እንዳትሸወዱ ተጠንቀቁ ። ቤተሰቦችም ከኋላ ዋይታ እና ጥቁር ከመልበስ ከወዲሁ ልጆቻችሁን ጠብቁ። ከላይ በሀረምማያ እና በዲላ ዩኒቨርሲቲ ( በጐ ፍቃድ በሚል ማታለያ ) እንደለጠፉ ይታወቃል እና ገብታችሁ እንዳታልቁ ከወዲሁ እናሳውቃለን ። ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
20
ከሁለት ነገሮች ጥንቃቄ አድርጉ ..‼️‼️ በሰሞኑ ፅንፈኛው የኦሮሙማ ቡድን በአማራ ህዝብ ላይ የመጨረሻ ያለውን ኦፕሬሽን ከፍቶ በብዙ ግንባር ጦርነት ከፍቶ በገዛ እጁ እየተለበለበ ሙት እና ቁስለኛ እየሆነ ይገኛል ። በዚሁ መሰረት ይህ የበሰበሰው ስብስብ ቀደሞ ካሰማራው  የሚዲያ ሰራዊት ቁጥር በሶስት እጥፍ ጨምረው ሚዲያውን ተቆጣጥረው ጥርስ የነቀሉበት የስድብ እና ጥላቻ መርዛቸውን እንዲረጩ ተሰማርተው ስራ እንደጀመሩ መረጃ ደርሶናል ። ሁሉም ይታላላል ብለን ሳይሆን ጥቂት ግራ ለሚጋቡት ማንቂያ ይሆናል ብለን ስለሆነ ተጠንቀቁ ለማለት ነው ። በመሆኑም ይህንን የተቀናጀ ዘመቻ ስትመለከቱ ከቁብ ሳትቆጥሩ አውቃች ትግላችሁን ጠበቅ እያደረጋችሁ በተለይ ከሁለት ዋንኛ የሰራዊቱ ስምሪት ውስጥ እንዳትደናገሩ ጥንቃቄ አድርጉ። 👉የመጀመሪያው .. ቀደም ብለው አማራ የሚመስሉን ፣ አማርኛን እስከ ቅላፄው አቀላጥፈው የሚናቀሩ ፣ እና አማራ ክልል ስለተወለዱ ብቻ በፅንፈኛው ቡድን ስምረት ተቀበለው ከአማራ ህዝብ እና ከአማራ ትግል በተፃራሪ ከጠላት ጋር እኩል ተሰልፈው እንደ ጠላት የህዝብን ክብር ሲንኩ ፣ ትግሉን ሊያንቋሽሹ እና ሊያሳንሱ ከንቱ ድካም የሚደክሙ እና ቀን ከማታ ከሚዲያ ሰራዊት የበላይ መሪዎች የሚጣልባቸው ፅሁፍ እና አጀንዳ ይዘው እንደ የቆርቆር ሲጮሁ የሚውሉ አብዛኛው አማርኛን እና ቅላፄውን ይዘው አቀላጥቀው በግልፅ ፀረ አማራ ሆነው የሚናገሩ ሁሉ የኋላ የቤተሰብ ታሪካቸው ደማዊ ማንነታቸው አማራ እንዳልሆነ እና እውነተኛ ጠላት መሆናቸውን አውቆ መጠንቀቅ እና ግራ መጋባት አይገባም ። ( ይህን መስፈርት የሚያሟሉ በፅንፈኛው ቡድን ለሚዲያ ሰራዊት አባልነት ለመመልበል በባትሪ በጥበቅ ሲፈልጉ እንደነበር ሰምተናል ) ። 👉 ሁለተኛው .... ቀን ማታ "አማራ አማራ " እያሉ ለአማራ የሚታገሉ እና ተርቋሪ መስለው በስመ አማራ እየተንቀሳቀሱ አንዱን ጀግና እየሰደቡ አንዱን እያጀገኑ ጀግኖችን ለመከፋፈል ከተሰካላቸውም ለማዋጋት የሚጥሩ የበግ ቆዳ የለበሱ ተኩላዎች በሙሉ ትክክለኛ ደማዊ ማንታቸው አማራ አይደሉም ። በተጨማሪም እነዚህን የሚከተል እና የአመለካከታቸው ተጠቂ የሆኑትም ፕሮፋይላቸው በአማራ ጀግኖች ይሁን እንጂ አብዛኛው እንደነሱ ያሉ ናቸው ። በደረሰን መረጃ መሰረት ፋሽስቱ ካሰማራቸው እና ህዝብ በግልፅ ለኦሮሙማው እንደሚሰሩ ከሚያቃቸው ከነ ናትናኤል በላይ ስዩም ተሾሞ ጉማ ሰቀታ ... በላይ ከላይ የተዘረዘሩት ቡድኖች ውጤታማ ስራ እየሰሩላቸው እንደሆነ በግምገማ አረጋግጠዋል ። ይህ ቡድ፣ በጠላት የሚመረጥበት ዋንኛ አለማ በአማራ ታፔላ ስለሚንቀሳቀሱ ሕዝቡ ሊከተላቸው ስለሚችል እና አማራ ሆኖ አማራን እየሰደበ ትግሉን እየተቃወ ነው ( አማራ እርስ በእርሱ እየተባላ ነው ) የሚለው መልክት ለማስተላለፍ ስለሚፈልጉ ከሁሉ በላይ አጥብቀው ይጠቀውባቸዋል ክፍያቸውም ከፍ ያለ እንደሆነ ስምተናል :: እንዴ እንለይ ለምትሉት ትክክለኛው አማራ ጀግኖቹን የሚያከበር ብቻ ሳይሆን ሊታገል የዘመተ ጀሌ እንኳ ለመሳደብ ቀርቶ ቀና ብሎ የመናገር ድፍረቱ የሌለው ለወገኑ ሟች እራሱን የማያስቀድም ባንዳነትን የሚጠየፍ መሆኑን ጠንቅቆ ማወቅ ተገቢ ነው ። ከጠላት በቀር ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
21
በጃግኖቹ ጀብዱ ..‼️‼️ በራሪ አሞራ ነጥሎ በሚመታው በጀግናው የአማራ ፋኖ ፅንፈኛው አብይ አህመድ የሚኩራራበትን ድሮን በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ እና ምሥራቅ ወለጋ አዋሳኝ ደንጎሮ ወረዳ ቱሉጋና ቀበሌ ልዩ ቦታው ጫንጮ አቦ እና ሥላሴ አካባቢ ጥቃት ለመፈጸም አሰሳ ላይ የነበረች ቱርክ ሠራሽ ድሮን በወለጋ አናብስቶች በአንገር ክፍለጦር በዲሽቃ ከመሬት ደባልቀውለታል። ድል ለአማራ ፋኖ! ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
22
የጠለምት አማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል ..‼️‼️ ኮሚቴው "ከጠለምት አማራ የሚሰረቅ ማንነት፤ ዳግም የሚወረር መሬት የለም!!" በሚል ርዕስ ነው መግለጫውን ያወጣው። የመግለጫው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦ ➡️ የምስራቅ ጠለምት ሦስት ቀበሌዎች እና ግማሽ የአንድ ቀበሌ ቦታ ማለትም፡- ‹ደገብራይ›፣ ‹ሜዳ›፣ ‹ሀምሾምድር› እና ‹ጥርሰጌ› የተባሉት ቀበሌዎች እስካሁን ነጻ እንዳልወጡ፤ በእነዚህ አካባቢዎች ወያኔ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ እንደሆነ፤ ወያኔ ከሕግ አግባብ ውጭ ሲንቀሳቀስ የፌዴራል መንግሥቱ ይህ ነው የሚባል እርምት እርምጃም ሆነ ማስተባበያ ሲሰጥ አለመታዩ፡፡ በዚህም ይህ ሁኔታ በወያኔ በኩል እያደገ ሂዶ ራያን በኃይል በመውረር የፕሪቶሪያውን ስምምነት በግልጽ ጥሶታል፡፡  ወያኔ ይህን ያደረገው ችግሮችን በሰላም ከመፍታት ይልቅ በጉልበት የመፍታት ፍላጎት ስላለው እንደሆነ፤ በዚህ ድርጊቱ ይህ ነው የሚባል ተቃውሞም ሆነ አጸፋዊ ምላሽ ያልተሰጠው በመሆኑ ተመሳሳይ ወረራ በጠለምት እና በወልቃይት-ጠገዴ አካባቢው እያሰበ እንደሚገኝ፤ ስለሆነም፦ እኛ የጠለምት አማራዎች ይህንን ሁኔታ በማየት ሕዝባችን ራሱን የመከላከል ተፈጥሯዊ መብቱን እንዲጠቀም ጥሪ ለማቅረብ እንገደዳለን፡፡  በማለት ጥሪ አቅርቧል። መግለጫው በተጨማሪ በተጨባጭ እንደሚታየው በወያኔ በኩል አሁንም ጠባጫሪነቱ አለመገደቡን፣ በዚህም ኮሚቴው ወያኔ በምስራቅ ጠለምት በኩል የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎችን በልዩ ትኩረት ለማየት እንደሚገደድ፤ በመሆኑም፡-   ➡️ የጠለምት አማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ  ያቀረበው የማንነት ጥያቄ በዘለቄታው የማይመለስለት ከሆነ ሕዝቡ ራሱን ለዳግም ባርነት አሳልፎ እንደማይሰጥ፤ ➡️ ትሕነግ አሁንም በራያ ያካሄደውን የጦር ወረራ በጠለምት፣ እንዲሁም በወልቃይት-ጠገዴ ለመድገም የቀየሰው ስልት፡- ከፊት ተፈናቃይ የሚለው  አካል በማስቀደም በግራና በቀኝ የራሱ “የትግራይ ፀጥታ ኃይል" ብሎ እያሰለጠነና እያደራጀ፤ የተደራጁ ኃይሎቹን  ለማስገባት  ሙሉ ዝግጅት ላይ ነው። የፌዴራል መንግሥትም በዚህ ላይ የተለሳለሰ አቋም እያሳየ በመሆኑ ህዝብ እያስቆጣ ይገኛል። ሕዝባችንም የራሱን ተፈጥሯዊ የመከላከል መብቱን ለመጠቀም የሚገደድ በመሆኑ ራሱን ለሁንተናዊ ትግል እንዲያዘጋጅ እናደርጋለን!!  ➡️ የጠለምት፣ ራያና ወልቃይት-ጠገዴ የአማራ ማንነትና ወሰን በዘላቂነት እንዲጸና ስትታገል የቆየህው መላው የአማራ ሕዝብና ዲያስፖራ ወገናችን በሙሉ፡- ወራሪውና ዘራፊው የትሕነግ ቡድን የሚያደርገውን የትግራይ ሪፐብሊክ ምስረታ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን በመገንዘብ ይህን የጥፋት ዓላማውን ለማምከን በሚደረገው ትግል ተሳትፏችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ታሪካዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡  ➡️ የአማራ ሕዝብ ለዘመናት ሲታገልላቸው የኖሩ ሦስቱም የአማራ ታሪካዊ ርስቶች ማለትም ጠለምት፣ ራያ እና ወልቃይት-ጠገዴ ከማንነትና ከርስት ባሻገር ቁልፍ አገራዊ የህልውና ጉዳዮች ናቸው፡፡ እነዚህ አካባቢዎች በትሕነግ እጅ ዳግም ከወደቁ ድርጅቱ ለረዥም ዓመታት ሲሰራበት የቆየውን የመገንጠል አጀንዳውን እውን እንደሚያደርገው ታውቆ እነዚህ ግዛቶች የኢትዮጵያ ሀገረ-መንግሥት ህልውና ቁልፍ ጉዳዩች ሆነው መታየት እንዳለባቸው፣ የኢትዮጵያን አንድነት የሚወዱ ወገኖች ሁሉ የትግላችን አጋር እንዲሆኑ ለመላው አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያን ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡  ➡️ ባለፉት ሦስት ዓመታት የካፒታልና የመደበኛ በጀት ክልከላ ተደርጎብን፤ በበጀት ክልከላ የሚጣል ማንነት እንደሌለን በጽናት ቆመን አሳይተናል፡፡ ለአማራ ማንነታችን ከዚህ በላይም ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን፡፡  በመርህ ደረጃ የሕዝቡ የመልማት ጥያቄና ፍትሃዊ  ተገቢነት ያለው የሪሶርስ አጠቃቀም ጊዜ የማይሰጠውና በፖለቲካ አስተዳደር ምክንያት የማይገደብ በመሆኑ የበጀትና የመሰረታዊ መሰረተ ልማት ጥያቄዎች እንዲመለሱ መጠየቃችንን አናቆምም፡፡  የወሰንና ማንነት ጥያቄችንን በዚህ መሰል ሁኔታዎች ማዳፈን እንደማይቻል የመጣንበነት የትግል መንገድ ምስክር ነው፡፡ ➡️ ሕዝባችን በየትኛውም አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ቢሆን እንኳ ለነጻነትና ለክበሩ ይፋለማል፡፡ በባህላቻን እጅ መንሳት እንጂ፤ እጅ መስጠት አናውቅም!! ከጠለምት አማራ የሚሰረቅ ማንነት፤ ዳግም የሚወረር መሬት የለም!! በማለት የጠለምት አማራ ማንነትና ወሰን አስመላሽ ኮሚቴ ጠንካራ መግለጫውን ከማይጠምሪ-ጎንደር አውጥቷል። ግንቦት 14/2016 ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
30Loading...
23
በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር የተሰጠ ምላሽ። የከበረ ሰላምታ ለሁላችሁም! አሁን ስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ ወደ ስልጣን ከመጣ እነሆ ስድስት ዓመታት አለፉ። ታዲያ፣ በእነዚህ ስድስት ዓመታት አማራዎች በብሄራቸው ምክንያት ተነጥለው ተፈርጀዋል፣ በክፉ ተጥላልተዋል፣ ተፈናቅለዋል፣ ተጠቅተዋል፣ በጅምላ ተጨፍጭፈዋል። ይህ ሁሉ የሆነው በክልል መንግስታት ብቻ ሳይሆን፣ እንደያውም በበለጠ በሚያሳስብ ደረጃ፣ በፌደራል መንግስቱ ተዋናይነት ነው። ተመልከቱ፣ ከ 1966ቱ አብዮት ጀምሮ፣ በተለያዩ ብሄር ተኮር ድርጅቶች አማካኝነት አማራዎች በብሄራቸው ምክንያት ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ሲጠቁ ኖረዋል። ያለፉትን ስድስት ዓመታት ለየት የሚያደርገው ነገር ፣ የዚህ ብሄር ተኮር ጥቃት ዋና ተዋናይ ራሱ አገዛዙ መሆኑ ነው። ታዲያ፣ እኛ አማራዎች ይህንን የአገዛዙን ጥቃት ለመከላከል ከመነሳት ውጭ ሌላ አማራጭ አልነበረንም። ከታሪክ መማር አለብን። የዘር ፍጅትን ለመፈፀም አቅም ያለው አካል መንግስት ብቻ ነው፤ በተለይ አክራሪ ብሔርተኛ ሆነው የመንግስትን ስልጣን የያዙ ኃይሎች። የምንታገለው እንደ ህዝብ የመኖር መብታችንን ለማስከበር ነው። የመኖር መብት ደግሞ የመብቶች ሁሉ መሰረት ነው። ለዚህ ነው ምንም እንኳን የትግላችን የመጨረሻ መቋጫው ፖለቲካ ቢሆንም፣ አሁን ያለን ትግል ከፖለቲካ በላይ የህልውና ትግል ነው እያልን አጥብቀን የምንናገረው። ስለሆነም፣ እስከአሁን ድርድርን አስመልክቶ ስናራምደው የነበረው አቋም ባለበት የሚቆም ቢሆንም፣ ጥያቄው "በምን መልክ ነው?" የሚል ነው እንጂ፣ በትግሎች ሂደት ድርድር አንዱ የሂደቱ አካል እንደሆነ እንገነዘባለን። በዚህ በኩል የአሜሪካ መንግስት የአማራን ህዝብ የሚወክለውን ፋኖን እና አገዛዙን ለማነጋገር ሁኔታዎችን ለማመቻቸት እየሞከረ ነው። ይህ ጥረት ፍሬ ሊያፈራ የሚችለው ዋና ዋና የፋኖ አደረጃጀቶች ያቀፈ አንድ የአማራ ፋኖ ድርጅት በመጀመሪያ ሲቋቋም ነው። ይህንን ስራ ለማጠናቀቅ ትንሽ ጊዜ ያስፈልገናል። የአማራን ህዝብ ወክሎ በሙሉ ስልጣን ሊናገር የሚችለው እንዲህ ያለው ድርጅት ብቻ ነው። የአሜሪካን መንግስት፣ ብሎም የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ በአጠቃላይ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ የዘር ፍጅትን (ጄኖሳይድ) ለመከላከል ስለምታደርጉት ጥረት ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው። ፈጣሪ ከሁላችንም ጋር ይሁን!! እስክንድር ነጋ፣ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ሠራዊት! https://t.me/ethio251media
30Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
#ሰበር_የድል_ዜና አርብ ገብያ እና አዲስ ከተማን መቆጣጠሩን የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አስታወቀ ..‼️‼️ አማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው እና በሻለቃ ፀዳሉ የሚመራው ጀኔራል ነጋ ክፍለጦር ከአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለጦር ጋር በመሆን ከላይ የተገለፁ ከተማዎችን መቆጣጠሩ የገለፀ ሲሆን የአማራ ፋኖ በጎንደር  ጀነራል ውባንተ አባተ ክፍለጦር በእስቴ  እና በገላውዲዎስ በኩል የመጣውን ጦር ቆርጦ በመያዝ ከተማውን እንድንይዝ ከፍተኛ የሆነ አስተዋፅኦ አድርጎልናል ሲል ሻለቃ ፀዳሉ ተናግሯል። በአሁኑ ሰዓት ከተማዎቹ በፋኖ ቁጥጥር ሲሆኑ የተለመደው የወታደር እና የመሳሪያ ምርኮም ገቢ ሆኗል ሲል ለሚዲያችን ተናግሯል። ድል ለአማሪ ፋኖ! ድል ለአማራ ህዝብ! የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ግንቦት 16/2016 ዓ/ም ✅ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ ወጥር ጀግናዬ💪💪🔥 ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው‼️🔥 እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም🔥 YOUTUBE👇 https://youtu.be/3M6b3Ab7_QQ
نمایش همه...
የግንቦት 15/2016 ዓ.ም አጫጭር መረጃዎች፦ ---------------///------------ 1ኛ). 2ኛዋ ድሮን በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር አካባቢ ተከስክሳለች የሚል መረጃ እየተናፈሰ ይገኛል። 2ኛ). 26 የሚሆኑ የአየር ሃይል ቴክኒሺያኖች ከስራ ገበታ ጠፍተው ተሰውረዋል። ምንም እንኳን ለማመን ቢከብድም ከዚህ ጋር በተያያዘ ይልማ መርዳሳ ስራ አበላሽተሃል በሚል የቁም እስረኛ ሁኗል የሚል ወሬ እየተናፈሰ ይገኛል። 3ኛ). በናዝሬት ከተማ የቤት ማፍረስ ስራ ተጀምሯል። የጉልበት ሰራተኞች በዚህ ስራ ለመሰማራት ፍቃደኛ ባለመሆናቸው በእነሱ ምትክ እስረኞችን ከየ ወይን ቤቱ አስገድዶ በማስወጣት እንዲያፈርሱ ተደርጓል ። 4ኛ). በደጋማው የጎጃም ቀጠና የሚንቀሳቀሱ ፋኖዎችን በሚግ ለመምታት የምሽት  በረራና አሰሳ ተጀምሯል ። 5ኛ). አሁን በዚህ የጨለማ ሰዓት ባህርዳር ከተማ ሰባታሚት - አባራጅ አካባቢ ውጊያ ተጀምሯል። በዚህ ውጊያ የደረሠውን የጉዳት መጠን ነገ ግንቦት 16 አጣርተን እናሳውቃለን ። ========///===== ሰላም ሁኑ 🙏 ®ጃዊሳ ሚዲያ
نمایش همه...
የሚዛመት አስቸኳይ መረጃ ! ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ 1ኛ. የጁላ መከላከያ ሰራዊትን የአድማ ብተናን መለዮ ልብስ በማልበስ በንፁሀን ላይ ጭፍጨፋ እንዲፈፅሙ አገዛዙ ትዛዝ ሰጥቷል። ዋና ምክንያታቸው አድማ ብተናን ከፋኖ እና ከህዝብ መነጠል መሆኑን መረጃዎች ደርሰውናል። ባለፈው የምስራቅ አማራ ፋኖን ልብስ በመልበስ ተመሳስለው ጀግኖችን ለማጥቃት ሲያስቡ መረጃውን ቀድመን በማውጣት እንዲከሽፍ አድርገንዋል። ይህንንም መረጃ ለማክሸፍ ለሁሉም ሰው ሼር አድርጉ። 2ኛ. መነሻውን ከጦላይ ማሰልጠኛ ያደረገ ከ18 እስከ 20 ታታ ባስ የሚሆን አዲስ ምልምል የአገዛዙ ወታደር ሲጓዝ አድሮ ደጀን እንደደረሰ መረጃው ደርሶናል። በደጀን ቀጠና ያላችሁ ጓዶች በንቃት እየተከታተላችሁ ለሚመለከተው እንድታሳውቁ እና ኦፕሬሽን እንድትሰሩ እናሳስባለን። በመጨረሻም ! የአገዛዙ ሰራዊት የመጨረሻ ያለውን ዘመቻ በሁሉም አቅጣጫ ስለከፈተብን መላው የአማራ ህዝብ ለመጪው ፊልሚያ እንዲዘጋጅ እናሳስባለን።፡ በሚገርም ሁኔታ ጀግኖች የአገዛዙን ጎመን ሰራዊት በየቀጠናው እያጨዱ እየከመሩት ይገኛሉ። ሆኖም መዘናጋት እንዳይለምድብን በሁሉም አቅጣጫ ዝግጁ እንሁን። ዳይፐራሙ ጁላ ሆይ እየመጣን ነው🤣 እምሽክ ነው💪 አማራ ያሸንፋል ✊ ሰላም ሁኑ 🙏 ®ጃዊሳ ሚዲያ
نمایش همه...
እስከ ሰኔ 30/2016 ዓም በአማካይ 37 የጠላት ኃይል ደምስሶ ተዋጊ ኃይሉን የማዳከም ውጥን፦ =========///========= የክረምት ውጊያ ፋኖ በጠላት ሠራዊት ላይ ከፍተኛ ወታደራዊ ብልጫ የሚወስድበት ምቹ የትግል ወቅት ነው። ይህን እውነታ እና ተሞክሮ በአሳለፍነው  የክረምት ወቅት (2015) በቂ ግንዛቤ ተወስዶበታል። ወርቃማው የትግል ወቅት የክረምቱ ጊዜ እስኪመጣ ድረስ የትግሉን ጉዞ(ስኬት) በሚለካ አኳኋን ግብ አስቀምጦ እየመዘኑ መሄድ ስለሚያስፈልግ እያንዳንዱ ወረዳና ከተማ  አስተዳደር በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ በአማካይ 37 የጠላት ኃይል መግደል እንዳለበት ትልቅ ግብ አስቀምጠን በእያንዳንዷ ቀን የተመዘገበውን ውጤት መዝግበን እየመዘን እንገኛለን። እያንዳንዱ የአምሐራ ወረዳና ከተማ (በድምሩ 238) እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም በአማካይ 37 የጠላት ሠራዊት እንዲገድሉ ውጥን ይዘን፣ ይህም የወገንን መስዕዋትነት በቀነሰ ሁኔታ ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዲፈጸም እየሠራንበት እንገኛለን። በቁጥር ቀላል የማይባሉ ወረዳዎችና ከተሞች የተቀመጠው ግብ አስቀድመው እያሳኩ ነው። ለማሳካት ጫፍ የደረሱም እንዳሉ እንገነዘባለን። አንዳንድ ወረዳዎች ከተቀመጠው ግብ በላይ የጠላትን ጦር እያደባዩት ይገኛሉ። ከተወጠነው ግብ በላይ የጠላትን ሠራዊት ከደመሠሡ ወረዳዎች መካከል ጥቂቶቹ፦ 1). ታች ጋይንት....110 2). ደንበጫ(አንጀኒ)....82 3). ቋሪት..............100 በላይ ይገኙበታል ። ከተቀመጠው ግብ በላይ ታግለው ድል ያስመዘገቡ ወረዳዎችን እና ብርጌዶችን በከፍተኛ ደረጃ እያመሠገን ሌሎች ብርጌዶችም ይህን ግብ ለማሳካት በርትተው እንዲታገሉ ጥሪ እናደርጋለን ። =================
نمایش همه...
01:30
Video unavailableShow in Telegram
ማን እንደሚያስቆመን እስኪ እናያለን❗️ አይደለም የአገዛዙ ኦነጋዊ ሰራዊት ይቅርና የትኛውም የጦር ሃይል በፊቱ የማይቆም ሰራዊት እየገነባን ነው። አገዛዙ ያውቀናል እኛም እናውቀዋለን ግን ስልጣን ለማራዘም የደሃ ልጅ መማገዱን ቀጥሎበታል። እየመጣን ነው💪 አሸወይና ነው
نمایش همه...
#አስቸኳይ_መረጃ..‼️ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ ደጀን ከተማ ላይ የአማራ ፋኖ በጎጃም ያወጣውን ትዕዛዝ ላለመተላለለፍ ከተማዋ ላይ የቆሙትን የመኪና ሹፌሮች የስርአቱ ተላላኪዎች የመኪና ታርጋ እየፈቱባቸው ይገኛል የስም ዝርዝር እደደረሰን እናሳውቃለን ። #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
እያንዳንዱ #ድሮን ታጥቆ የሚሰማራው ሚሳኤሎች ዋጋ 3.5 ሚሊዮን ብር እንደሚገመት ተጠቆመ! በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ #በኦሮሚያ ክልል #ወለጋ ሆሮ ጉዱሩ ውስጥ የእርሻ ማሳ ላይ ወድቋል የተባለ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ተንቀሳቃሽ ምሥል እና ፎቶ በስፋት ሲሠራጭ ነበር። የወደቀው ድሮን ባይራክተር ቲቢ 2 የተባለ ለወታደራዊ አገልግሎት የሚውል መሆኑን ቢቢሲ ከጦርነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ከሚተነትኑ ባለሙያዎችን አነጋግሮ ማረጋገጡን በዘገባው አስነብቧል። የወደቀው ሰው አልባ አውሮፕላኑ አራት ተወንጫፊ ሚሳኤሎችን ወይንም ሮኬቶችን የመታጠቅ አቅምም እንዳለው የጠቆመው ቢቢሲ ከ5 እስከ 6 ሚሊዮን ዶላር ዋጋ የተተመነለት መሆኑን እና የሚያስወነጭፋቸው ሮኬቶች የእያንዳንዳቸው ዋጋ ከ 60,000 እስከ 100,000 ዶላር አንደሚገመት አመላክቷል። ይህም ማለት እያንዳንዱ ድሮን ታጥቆ የሚሰማራው ሚሳኤሎች ዋጋ 3.5 ሚሊዮን ብር ይገመታል ማለት ነው ብሏል። #ድል_ለመላው አምሓራ_ፋኖ ለፈጣንና ታማኝ የመረጃ ምንጭ የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ። https://t.me/Moamediamoresh
نمایش همه...
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ያሰተላለፈዉ ጠላት የማጥቃት ዘመቻ በድል ታጀቦ ጠላትን እየቀጣዉ ነዉ ዳባት አቦ አካባቢ ንፁሃን ሲጨፈጭፍ የነበረዉ ጠላት ሞት እና ቁሰለኛ ተደርጎ የተረፈዉ ፈርጥጦል #በለሳ ግንባር በሻለቃ ሚናሰ አለማየሁ የሚመረዉ የፋኖ ሀይል አንድ የሻለቃ የጠላትን ሀይል እሰከ መሪዉ ደምሶታል። #በሌላ ግንባር የቴድሮሰ ብርጌድ ናሁሰናይ ሻለቃ በርካታ የጣላት ሀይል በደፈጣ ወደ አፈርነት ቀይሮታል።  #አሁንም ጦርነቱ በሁሉም ግንባር እንደቀጠለ ነዉ           የጎንደሬ በጋሻዉ ክፍለ ጦር ሁሉም በርጌዶች ጠላትን እየቀጡት ነዉ ደል ለፋኖ ድል ለአማራ ህዝብ! #ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ሰከላ ከግንቦት 5-7 ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ የነበሩ እና የሰርግ ስነስርዓትን ታድመው ይመጡ የነበሩትን ጨምሮ አጠቃላይ 40 ሰዎች በፀጥታ ሀይሎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎችንና የተጎጂ ቤተሰቦችን አነጋግሮ አሻም ቲቪ ዘግቧል። ከዚህ ቀደም ብሎ ግንቦት 4 በፋኖ ሀይሎች እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ውጊያ እንደነበር ተገልጿል። የአካባቢው ነዋሪዎች በስጋት ምክንያት አካባቢያቸውን ለቀው ወደ ባህርዳር እና ወደ ገጠራማ አካባቢዎች መሰደዳቸውን ዘገባው ጠቅሷል። የምዕራብ ጎጃም ዞን ኮማንድ ፖስት ም/ሰብሳቢ አቶ እእድሜአለም አንተነህ በበኩላቸው በአካባቢው ውጊያ እንደነበር ገልፀው ነገርግን አንድም ንፁሃን አልሞቱም ሲሉ ለጣቢያው መናገራቸውን ሸገር ተመልክቷል። https://t.me/Moamediamoresh
نمایش همه...
ጎንደር ከጫፍ እስከጫፍ ውጊያ እየተካሄደ ነው። የመጨረሻው ይመስላል። በሙሉ ወገራ( በቆላም በደጋም)፣ ሙሉ አርማጭሆ፣ ሙሉ ቋራ እና ደንቢያ አለፋ ጣቁሳ፣ ጎንደር ዙሪያ፣ ሙሉ በለሳ፣ ሙሉ ደቡብ ጎንደር ሀይለኛ ትንቅንቅ ላይ ነው። ጠላት የወታደር ማዕበል አሠማርቷል። ዙ23፣ ዲሽቃ እና ሞርታር በገፍ እየተጠቀመ ነው።ይሁን እንጅ   በሁሉም ግንባር የወገን ሀይል በድል እየመራ ይገኛል። ጠላት የመጨረሻ ያለውን ዘመቻ ስለጀመረ መላው ህዝባችንም ለመጨረሻው ድል መፋለም አለበት። ጠላት ግንቦትን ማለፍ አይችልም። ድል ለፋኖ‼
نمایش همه...