fa
Feedback
قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد

قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد

رفتن به کانال در Telegram

القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله https://t.me/HussinAssilty

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد

کانال قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد (@hussinassilty) در بخش زبانی عربی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 700 مشترک است و جایگاه 8 705 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 7 212 را در منطقه المملكة العربية السعودية دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 700 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 089 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 40 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.28% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.88% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 088 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 162 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
  • علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند اِبن, إِنسَان, تَرجَمَة, شَيخ, حَدِيث تمرکز دارد.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله https://t.me/HussinAssilty

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

10 700
مشترکین
+4024 ساعت
+3287 روز
+1 08930 روز
آرشیو پست ها
👉 አዲስ pdf عنوان: إذاعة محاسن الإسلام لدعوة غير المسلمين إلى الإسلام ከእስልምና ውጪ የሆኑ ሰዎችን ወደ እስልምና ለመጥራት የእልምናን መልካምነት ማሰራጨት 📝 بقلم الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإثيوبي السلطي حفظه الله 📝 አዘጋጅ፦ ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አል ኢትዮጲ አስ-ሲልጢይ (ሀፊዘሁላህ) (ዐረቢኛ የምትችሉ pdf አውርዳችሁ አንብቡት) #join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል https://t.me/HussinAssilty https://t.me/HussinAssilty

الرسول صلى الله عليه وسلم يجل أصحابه ويحترمهم ويضاحكهم . _الصحابة كذلك يحب بعضهم بعضا وشهد الله لهم بذلك بقوله (رحماء بينهم) _وكذلك الفقهاء السبعة ومجاهد والأعمش ومنصور والسفيانان وابن مهدي ويحيى القطان وأحمد والبخاري وغيرهم  تجد في تراجمهم روح المحبة والمودة والصدق والمناصحة بينهم وبين طلابهم . -وقد ذكر عن أبي الدرداء رضي الله عنه أنه كان يدعو في سجوده لأصحابه من الصحابة. _وكذلك عدد من أئمة الحديث كانوا يدعون في سجودهم لأهل السنة كابن مهدي وأحمد وغيرهما. -وقد قال لي الشيخ سعد بن عبد الرحمن الحصين أنه كان يدعو في سجوده لأحمد وابن تيمية وابن باز والألباني وغيرهم ممن نصر الكتاب والسنة على منهاج النبوة. -ربوا طلابكم على المحبة والمودة فيما بينكمواستوصوا بأهل السنة خيرا وهم أقل الناس _لا يليق بالشيخ أن يغتاب تلميذه فعليه إن سمع عنه شيآ يتثبت فيقوم بتوجيهه ومناصحته. _أخوك السلفي وتلميذك  أحق بالنصيحة من غيره والدين النصيحة. -تجنبوا من  الأمراض الخبيثة والفتاكة تأتي إلى تلميذك بوجه ثم تروح وتغتابه وهذا يدل على مرض فيك تخلص منه واتق الله تعالى .

‏صورة من حسين عبد الله
‏صورة من حسين عبد الله

من شرح صحيح البخاري. قال عمر بن عبد العزيز :" لا تكن ممن يتبع الحق إذا وافق هواه ويخالفه إذا خالف هواه فإذا أنت لا تثاب على ما اتبعته من الحق وتعاقب على ما خالفته" قال ابن تيمية وهو كما قال رضي الله عنه لأنه في الموضعيين إنما قصد اتباع هواه لم يعمل لله. _الفوائد التي تنشرها سيسألك الله عنها هل نشرتها انتصارا لهواك وانتقاما لنفسك  كل واحد يجب أن يراجع نفسه . لا تقل فلان يقصدني أو يريدني نعم يقصدك ألست مسلما ؟ أنت مخاطب بالكتاب والسنة فإذا كان فيك تتوب إلى الله وإذا لم يكن فيك تحمد الله لأن الدين النصيحة.السلف لا يعرفون هذه الفلسفة يقصدني لا يقصدني لأنهم يقبلون الحق من الصغير والكبير فكتاب الله فيه أخبار المشركين والكفار والعصاة وأمرنا الله بتدبر كتابه حتى لا نقع فيما وقعوا فيه. -لم نجد أحدا من السلف إذا سمع آية أو حديثا أو أثرا قال يقصدني ويعنيني  !!! نعم يقصدك ألست ضعيفا تتعرض لاتباع هواك  .  -من الفوارق بيننا وبين السلف السلف يرجعون إلى أنفسهم يعاتبونها ويذمونها ويحتقرونها أما نحن فنرمي  على غيرنا . تجنبوا هذه الأمراض واستفيدوا من الفوائد قبل أي أحد ففتشوا أنفسكم وحاسبوها وازجروها . نسأل الله العاف

ታላቁ የኢስላም ሊቅ ሸይኹ'ል ኢስላም ኢብኑ ተይሚየህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:-በባሪያው ልብ ውስጥ ተውሒዱ በጠነከር ልክ እምነቱ፣እርጋታው፣በአላህ ላይ መመካቱና እርግጠኛነቱ ይጠነክራል” [መጅሙዕ አል-ፈታዋ 28/35] " t.me/ibnshifa

‏صورة من حسين عبد الله
‏صورة من حسين عبد الله

پیام صوتی40:43

شرح صحيح البخاري 🎙 الشيخ الفاضل الدكتور حسين بن محمد السلطي حفظه الله #الحلقة ٤٩ من مكة المباركة . 🏢 مركز دار السنة لتعليم الشريعة الإسلامية t.me/DarASSunnah1444 t.me/DarASSunnah1444

نقد رسالتي إذاعة محاسن الإسلام لدعوة غير المسلمين إلى الإسلام . الناقد شيخ مدرسة المهاجرين محمد نور وسآخذ ملحوظاته بعين الاعتبار فجزاه الله خيرا وزاده علما وفضلا أتمنى من الطلاب أن يقتدوا به ويفيقوا من غفلتهم . بسم الله الرحمن الرحيم   الحمد لله  والصلاة والسلام على رسول الله أما بعد : ...... ومن هذا المنطلق سأحاول عرض ما ظهر لي من ملاحظات وتقويمات راجيا من الله تعالى التوفيق والسداد  ومستغفرا له مما قد يقع من خطأ أو تقصير ⬅️  أولا  محاسن الرسالة (1) أهمية الموضوع وأصالتها اختيار المادة موفق جدا فالدعوة ببيان محاسن الإسلام هي من أشد الوسائل تأثيرا في العصر الحالي وتتوافق مع الفطرة السليمة (2) سلامة المعتقد الرسالة قررت توحيد الله تعالى وإفرادَه بالعبادة أكدت أن الإسلام هو دين الأنبياء جميعا حذرت من الشرك وبيّنت خطره (3) الاستدلال بالقرآن والسنة أكثر الشيخ من الآيات القرآنية وأورد أحاديث صحيحة في بيان عالمية رسالة النبي  ووجوب اتباعه  (معزوّة إلى مظانّها كصحيح مسلم  والبخاري ومسند أحمد) (4) الاستئناس بأقوال الأئمة موفق لأقوال أئمة العلم كشيخ الإسلام ابن تيمية  وابن القيم والشيخ ابن باز  والشيخ السعدي مما منح الرسالة رصانة علمية (5) التركيز على الدعوة بالحكمة بيّن أن من وسائل دعوة غير المسلمين إظهار محاسن الإسلام وأخلاق المسلمين الحسنة (6) إبراز الجوانب الأخلاقية في الإسلام كالصدق، وبر الوالدين  وصلة الرحم  والإحسان إلى الناس (7) ربط التأصيل بالواقع التطبيقي  إدراج قصص إسلام شخصيات غربية بارزة  وقصة الخادمة الإثيوبية  يعطي دليلا واقعيا ملموسا للقارئ على جاذبية محاسن الإسلام (8) الشمولية في العرض  لم تقتصر الرسالة على جانب واحد  بل شملت محاسن العقيدة (التوحيد) والعبادات (الصلاة  الزكاة الصيام الحج) والمعاملات المالية  والجنايات (القصاص) والنظام الاجتماعي (الزواج والطلاق) والطهارة والنظافة (9) الرد على الشبهات المعاصرة نبه إلى جهود أعداء الإسلام في تشويه صورته وحث على بيان حقيقته       ⬅️   ثانيا الملحوظات (1) طول المقدمة وكثرة الاستطراد افتتح المؤلف الرسالة بمقدمات طويلة من الآيات والنقول كان يمكن اختصارها أقول  هذا قد يضعف تركيز القارئ غير المسلم الذي كُتبت الرسالة لأجله خاصة في هذا العصر (2) في سورة الأنبياء (صفحة 11) المكتوب في المتن  مكتوب في نهاية الآية 74 اسم السورة {الأنبياء} والصواب  هي في سورة الحج آية (74) وليست في سورة الأنبياء (3) في سورة الأنفال (صفحة 18) ​المكتوب في المتن: مكتوب في نهاية الآية 31 اسم السورة {الأنفال} والصواب  هي في سورة الأعراف آية (31)  وليست في سورة الأنفال (4)  تخريج حديث  أعطيت خمساً... (صفحة 18) ​الملاحظة  الحديث عُزي في الهامش بعبارة (متفق عليه) ​والصواب  اللفظ المذكور في المتن  وبعثت إلى كل أحمر وأسود... هو لفظ الإمام مسلم في صحيحه  أما لفظ البخاري الشهير فهو   وبعثت إلى الناس عامة  فالأولى والأدق  عند سياق هذا اللفظ بالذات كتابة  أخرجه مسلم وأصله في الصحيحين (5) تداخل بعض العناوين والفقرات  في الصفحة (22) حدث تداخل في العناوين تحت مبحث الزكاة  حيث كُتب ​ منها  إخلاص العبادة لله تعالى ومن محاسن الزكاة والإنفاق لو كان صياغتها كعناوين رئيسية وفرعية واضحة لكان أنسب (6) الهمزات المتطرفة  تكرر  كتابة كلمة "شيء" برسمها "شيئ" في مواضع متعددة من الرسالة (مثل  ص2  ص12)  والصواب كتابتها على السطر لأن ما قبلها ساكن وإن لم تؤثر في أصل مضمونها (7) ومن الأفضل ذكر درجة الحديث خاصة في الأحاديث التي ليست في الصحيحين 🔴 الحكم الإجمالي على الرسالة الرسالة جيدة في أصلها ومقصدها  وتقوم على عقيدة أهل السنة والجماعة في الجملة  وهدفها دعوة غير المسلمين إلى الإسلام من خلال بيان محاسنه وأدلته  وقد أحسن المؤلف في الاستدلال بالكتاب والسنة وإظهار عالمية الإسلام فإن من أعظم القربات وأجل الطاعات  إبلاغ دين الله تعالى للناس كافة  وبيان حقيقة هذا الدين العظيم الذي ارتضاه الله للبشرية  وإن من أبلغ الوسائل الدعوية وأكثرها نفعا في هذا العصر  هو إبراز محاسن الشريعة الإسلامية وبيان كمالها ووفائها بمتطلبات الفطرة السليمة فجزى الله شيخنا الفاضل حفظه الله تعالى ورعاه خيرالجزاء  ونفع بجهده وأجزل له المثوبة وأنبت بجهده النفع أوصي نفسي وإخواني  طلاب العلم والدعاة بالعناية بهذه الرسالة  وقراءتها ونشرها والله أعلم. قال حسين : ولقد سررت بقراءة هذه الملحوظات النفيسة وهي في محلها. كثر الله من أمثالكم وثبتنا على التوحيد والسنة وجعلنا من المتحابين فيه .

وقال رحمه الله : "وكلما كان الرجل أتبع لمحمد صلى الله عليه وسلم كان أعظم توحيداً لله وإخلاصاً له في الدين و إذا بعد عن متابعته نقص من دينه بحسب ذلك فإذا أكثر بعده عنه ظهر فيه من الشرك والبدع ما لا يظهر فيمن هو أقرب منه إلى اتباع الرسول صلى الله عليه وسلم " . مجموع الفتاوى 17 / 498 .

من يرجوا النفع والنصر من شخص ثم يزعم أنه يحبه لله ،فهذا من دسائس النفوس، ونفاق الأقوال" مجموع الفتاوي _10/610

‏صورة من حسين عبد الله
‏صورة من حسين عبد الله

قال الإمام سفيان الثوري (١٦١ توفي) : "إذا أحب الرجل أخاه في الله عز وجل ثم أحدث حدثا في الإسلام فلم يبغضه عليه فلم يحبه في عز وجل الله" مقدمة الجرح والتعديل(٥٣).

🔷አንተ ሰለፍይ ሆይ! የነብዩን ሱና በማሰራጨት ላይ አደራ!! ኢብኑል ቀይም - ረሂመሁሏህ - እንዲህ ብለዋል :- "ቢድዓና ጥመት በዚህ ኡመት ሊከሰት የቻለበት ምክንያት ፣ ሱናን እና ቅኑን ጎዳና  ይፋ ለማድረግ በተፈጠረ ጉድለት ነው።" الصواعق المرسلة              https://t.me/alateriqilhaq كن على بصيرة

‏صورة من حسين عبد الله
‏صورة من حسين عبد الله

ከ"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) አዎ እውነታው ዑመር ኢብኑ ዐብዱል ዐዚዝ (ረዲየአላሁ ዐንሁ) እንዳለው ነው፣ ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን በሁለቱም ቦታ የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። ✍ትርጉም:- ሰሚር ጀማል https://t.me/HussinAssilty/3361

ከ"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) ይህንኑ በሁለት ቦታዎች ላይ ጠቅሶታል፤ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። https://t.me/HussinAssilty/3361"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) ይህንኑ በሁለት ቦታዎች ላይ ጠቅሶታል፤ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። https://t.me/HussinAssilty/3361

قال الله تعالى : قُل لَّئِنِ اجْتَمَعَتِ الْإِنسُ وَالْجِنُّ عَلَىٰ أَن يَأْتُوا بِمِثْلِ هَٰذَا الْقُرْآنِ لَا يَأْتُونَ بِمِثْلِهِ وَلَوْ كَانَ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ ظَهِيرًا ۝٨٨ القرآن في لفظه ومعناه ليس له نظير! يقول شيخ الإسلام ابن تيمية: وما من كلام تكلم به الناس وإن كان في أعلى طبقات الكلام لفظا ومعنى، إلا وقد قال الناس نظيره، وما يشبهه ويقاربه؛ سواء كان شعرا، أو خطابة، أو كلاما في العلوم، والحكم والاستدلال، والوعظ، والرسائل، وغير ذلك. وما وجد من ذلك شيء، إلا ووجد ما يشبهه ويقاربه. والقرآن مما يعلم الناس؛ عربهم، وعجمهم أنه لم يوجد له نظير، مع حرص العرب وغير العرب على معارضته؛ فلفظه آية، ونظمه آية، وإخباره بالغيوب آية، وأمره ونهيه آية، ووعده ووعيده آية، وجلالته وعظمته وسلطانه على القلوب آية. وإذا ترجم بغير العربي كانت معانيه آية. كل ذلك لا يوجد له نظير في العالم. النبوات (١ / ٥١٦).

من شرح صحيح البخاري. قال عمر بن عبد العزيز :" لا تكن ممن يتبع الحق إذا وافق هواه ويخالفه إذا خالف هواه فإذا أنت لا تثاب على ما اتبعته من الحق وتعاقب على ما خالفته" قال ابن تيمية وهو كما قال رضي الله عنه لأنه في الموضعيين إنما قصد اتباع هواه لم يعمل لله. _الفوائد التي تنشرها سيسألك الله عنها هل نشرتها انتصارا لهواك وانتقاما لنفسك كل واحد يجب أن يراجع نفسه . لا تقل فلان يقصدني أو يريدني نعم يقصدك ألست مسلما ؟ أنت مخاطب بالكتاب والسنة فإذا كان فيك تتوب إلى الله وإذا لم يكن فيك تحمد الله لأن الدين النصيحة.السلف لا يعرفون هذه الفلسفة يقصدني لا يقصدني لأنهم يقبلون الحق من الصغير والكبير فكتاب الله فيه أخبار المشركين والكفار والعصاة وأمرنا الله بتدبر كتابه حتى لا نقع فيما وقعوا فيه. -لم نجد أحدا من السلف إذا سمع آية أو حديثا أو أثرا قال يقصدني ويعنيني !!! نعم يقصدك ألست ضعيفا تتعرض لاتباع هواك . -من الفوارق بيننا وبين السلف السلف يرجعون إلى أنفسهم يعاتبونها ويذمونها ويحتقرونها أما نحن فنرمي على غيرنا . تجنبوا هذه الأمراض واستفيدوا من الفوائد قبل أي أحد ففتشوا أنفسكم وحاسبوها وازجروها . نسأل الله العافية