Minda Girma Law Office ምንዳ ግርማ ህግ ቢሮ 0910126619
رفتن به کانال در Telegram
Welcome to Minda Girma Law Office Channel. ነፃ የህግ ምክር አገልገሎት እና ህግ- ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻነሉን ሰብስክራይብ በማድረግ ለሌሎችም ያጋሩ! Subscribe & share this channel using the link https://t.me/mindalaw for legal updates, case insights, and more. 📞0910126619 ጠበቃ እና የህግ አማካሪ
نمایش بیشتر1 678
مشترکین
-124 ساعت
+17 روز
+3830 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+6
در 0 کانالها
اوت '26
+56
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئیه '26
+40
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+26
در 1 کانالها
Get PRO
مه '26
+42
در 3 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+38
در 2 کانالها
Get PRO
مارس '26
+26
در 5 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+48
در 3 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+46
در 3 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+41
در 3 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+34
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+58
در 3 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+59
در 6 کانالها
Get PRO
اوت '25
+39
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+61
در 3 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+72
در 6 کانالها
Get PRO
مه '25
+47
در 4 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+24
در 2 کانالها
Get PRO
مارس '25
+108
در 10 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+67
در 8 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+59
در 8 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+124
در 11 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+272
در 8 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+220
در 3 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+71
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+99
در 11 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+65
در 3 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+7
در 1 کانالها
Get PRO
مه '24
+235
در 1 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 13 سپتامبر | 0 | |||
| 12 سپتامبر | 0 | |||
| 11 سپتامبر | 0 | |||
| 10 سپتامبر | +1 | |||
| 09 سپتامبر | 0 | |||
| 08 سپتامبر | +1 | |||
| 07 سپتامبر | 0 | |||
| 06 سپتامبر | +2 | |||
| 05 سپتامبر | 0 | |||
| 04 سپتامبر | 0 | |||
| 03 سپتامبر | +2 | |||
| 02 سپتامبر | 0 | |||
| 01 سپتامبر | 0 |
پستهای کانال
| 2 | ⚖️ 2019: Beyond the Calendar, Toward Greater Purpose. 🌻🌼
As we step into the New Year, Minda Girma Law Office extends its warmest wishes and sincere appreciation to all our valued subscribers, clients, and partners.
Thank you for placing your trust in us as a source of legal information and counsel over the past year. In the year ahead, we remain committed to delivering professional legal advice, insightful legal analysis, and steadfast service, while upholding the principles of justice, the rule of law, and integrity.
May the New Year bring you and your loved ones good health, peace, progress, and enduring success in all your endeavors.
🌻 Happy Ethiopian New Year 2019! 🌻
⚖️ Minda Girma Law Office | 256 |
| 3 | Notice | 299 |
| 4 | ማስታወቂያ
ለዓቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት ተወዳዳሪዎች የፈተና ቀን ስለማሳወቅ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ክፍት የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት በዐቃቤ ሕግ ደረጃ ሦስት (በዜሮ ዓመት ልምድ) የተመዘገባችሁ እና መስፈርቱን የምታሟሉ ተመዝጋቢዎች (ለፈተና የሚቀርቡ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር ከሚፈተኑበት አዳራሽ አድራሻ ጋር ከዚህ ማስታወቂያ ስር ተያይዟል) የመጀመሪያ ዙር የጽሁፍ ፈተና መስከረም 09 ቀን 2019 ዓ.ም አዲስ አበባ መርካቶ አማኑኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው ኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር የአዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ የሚሰጥ በመሆኑ ማንነታችሁን የሚገልፅ ዲጅታል መታወቂያ በመያዝ በሰአቱ በቦታው እንድትገኙ እያሳወቅን ወደ ፈተና አዳራሽ ምንም ዓይነት የኤሌክትሮኒክስ መገልገያ ፣ ማጣቀሻም ሆነ ሕግጋትን ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
@ FDRE Ministry of Justice | 381 |
| 5 | DTU | 355 |
| 6 | የውጭ ሀገር ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አሰራር የሚወስን አዲስ መመሪያ ወጣ
• በመመሪያው ድንጋጌ መሰረት የውጭ ሃገር ዜጎች በመንግስት ቀጥተኛ ድጎማ የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም) ባለቤት መሆን አይችሉም።
የከተማና መሰረተ-ልማት ሚኒስቴር የውጭ ሀገር ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን ዝርዝር ሁኔታ የሚወስን "መመሪያ ቁጥር 1147/2018" አውጥቷል።
መመሪያው የወጣው የውጭ ሀገር ዜጎች የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1388/2017 በጥቅሉ የተቀመጡ ጉዳዮችን በመለየት፣ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን የሚፈልጉ የውጭ ሀገር ዜጎች ማሟላት የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች፣ ገደቦች እና ክልከላዎች በዝርዝር ለመደንገግ ነው።
የውጭ አገር ዜጋ ማለት ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነ የውጭ ዜጋን ሳይጨምር ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌለው ወይም የሌላ አገር ዜግነት ያለው ማንኛውም ሰው ማለት መሆኑን የመመሪያው ትርጓሜ ያስረዳል።
በመመሪያው መሰረት፣ ማንኛውም የውጭ ሀገር ዜጋ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን የሚያስችል ፈቃድ ከሚኒስቴሩ ለማግኘት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት አለበት፡-
• የጸና ፓስፖርት እና የጉዞ ሰነድ ማቅረብ፤
• የጸና የመግቢያ ቪዛ ወይም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖር ከሆነ የጸና ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ፤
• ከሚኖርበት ሀገር የሚሰጥ ከወንጀል ነፃ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ፤
• ለቤት ግዥ የሚውል ዝቅተኛ የገንዘብ መጠን በባንክ ገቢ ማድረጉን የሚያሳይ ማስረጃ፤
• የውጭ ባለሀብት ከሆነ ደግሞ በኢንቨስትመንት ውስጥ ቢያንስ 150,000 የአሜሪካ ዶላር ድርሻ ያለው መሆኑን የሚገልጽ የኢንቨስትመንት ፈቃድ እና የጽሁፍ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርበታል።
መመሪያው እንደ አካባቢው ለቤት ባለቤትነት የሚያስፈልገውና የውጭ ሃገር ዜጋው ማቅረብ የሚጠበቅበት ዝቅተኛ የገንዘብ መጠን በዝርዝር አስቀምጧል።
• በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ አስተዳደሮች የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን ቢያንስ 150,000 የአሜሪካ ዶላር
• በኦሮሚያ(ሸገርን ሳይጨምር) ፣ አማራ፣ ትግራይ፣ ሲዳማ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ ክልሎች እና ድሬዳዋ አስተዳደር 120,000 የአሜሪካ ዶላር፤
• በአፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ወይም ጋምቤላ ክልሎች ደግሞ ቢያንስ 100,000 የአሜሪካ ዶላር ማቅረብ ይኖርበታል።
በተጨማሪም ማንኛውም የውጭ ሀገር ዜጋ በኢትዮጵያ ውስጥ ሊኖረው የሚችለው ከፍተኛ የቤት ብዛት አንድ ብቻ እንደሆነ ተደንግጓል።
ማንኛውም የውጭ ሀገር ዜጋ ለመኖሪያ ቤት የሚሆን የውጭ ምንዛሬ በመረጠው ባንክ ገቢ ለማድረግ በመጀመሪያ ከሚኒስቴሩ የፈቃድ ደብዳቤ ማግኘት የሚኖርበት ሲሆን ባንኩም የቀረበለትን ምንዛሬ በዕለቱ ተመን ወደ ብር በመቀየር በዜጋው ስም በተከፈተ ዝግ የባንክ ሂሳብ ውስጥ ያስቀምጣል።
በዝግ ሂሳብ የተቀመጠው ገንዘብ የሚለቀቀው ግለሰቡ ቤት ሲገዛ ወይም በሊዝ ጨረታ መሬት ሲያገኝ ብቻ ይሆናል ይህም የሚከናወነው ሚኒስቴሩ ገንዘቡ እንዲለቀቅ የሚገልጽ የፈቃድ ደብዳቤ ለባንኩ ሲያቀርብ ባንኩ በአሰራሩ መሰረት ገንዘቡን እንዲለቀቅ ሲያደርግ ነው።
በሽብር ወንጀል፣ በሰው መነገድ፣ በአደገኛ ዕጽ ዝውውር፣ በገንዘብ ማጠብ፣ በከባድ ሙስና፣ በሳይበር ወንጀል እና በሌሎች ከባድ ወንጀሎች የተጠረጠረ ወይም ጥፋተኛ የተባለ ሰው የመኖሪያ ቤት ባለቤት መሆን አይችልም።
በተጨማሪም በመንግስት ቀጥተኛ ድጎማ የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች (ኮንዶሚኒየም)፤ ከትርፍ ውጭ ለሆነ ዓላማ በመንግስት ወይም ከህዝብ በተሰበሰበ ገንዘብ የተገነቡ ቤቶች፤ በመንግስት፣ በባለሀብት ወይም በመንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ድጋፍ የተገነቡ ቤቶች፤ በህብረት ስራ ማህበራት የተገነቡ ቤቶች የውጭ ሀገር ዜጎች በባለቤትነት ሊይዟቸው አይችሉም።
ለባለቤትነት ፈቃድ ለማውጣት 50 የአሜሪካ ዶላር በዕለቱ ምንዛሬ መከፈል እንዳለበት መመሪያው ይደነግጋል።
የሚሰጠው ፈቃድ ለአንድ ዓመት ብቻ የሚያገለግል ሲሆን፣ ግለሰቡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ቤት መግዛት ወይም መስራት ካልቻለና ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት ካጋጠመው ለተጨማሪ አንድ ዓመት ሊታደስለት ይችላል። ፈቃዱን ካልተጠቀመበት ግን ለሚኒስቴሩ መመለስ ይኖርበታል።
የመኖሪያ ቤቱን ላልተፈቀደ ወይም ለህገ-ወጥ ዓላማ የተጠቀመ የውጭ ሃገር ዜጋ ከ1,000 እስከ 3,000፣ ያለ ፈቃድ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ሆኖ የተገኘ ከ2,000 እስከ 5,000 ዶላር እንዲሁም ህገ-ወጥ መሆኑን እያወቀ የረዳ ወይም የተባበረ ማንኛውም ሰው ከ30,000 እስከ 50,000 የኢትዮጵያ ብር መቀጮ እንደሚጣልበት መመሪያው ያመለክታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ነሐሴ 5 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 355 |
| 7 | https://www.aau.edu.et/announcements/detail?title=ADDIS~ABABA~UNIVERSITY~SCHOOL~OF~LAW~2026/2027~ACADEMIC~YEAR~APPLICANTS~FOR~SCHOOL~OF~LAW~GRADUATE~PROGRAMS~APPROVED~FOR~ENTRANCE~EXAM | 339 |
| 8 | Citation of non-existent cases, including potentially AI-generated or fabricated authorities, can have serious disciplinary consequences for advocates.
The High Court of the United Republic of Tanzania has set an important precedent for similar cases in the future.
In Registered Trustees of the Assemblies of God Gospel Church International (AGGCI) v Registrar of Societies & Eta’l , Miscellaneous Civil Application No. 9407 of 2026, the Principal Judge, Hon. M. M. Siyani, delivered a strongly reasoned ruling concerning an advocate who cited and quoted two non-existent Court of Appeal decisions.
The Court found that the advocate “did not act with the necessary skill, prudence and diligence expected of an ordinary and reasonable lawyer.” The Court further held that the absence of an intention to deceive did not absolve him from professional culpability.
Consequently, the advocate was found guilty of professional misconduct and suspended from legal practice for six months. He was also ordered to issue a written public apology to the Court and the public, in both English and Swahili, and publish it in a widely circulating daily newspaper.
The decision sends a powerful message to the legal profession: authorities cited before a court must be genuine, accurate and independently verified. The responsibility remains with counsel, regardless of whether the error arose from inadvertence, negligence, or the use of artificial intelligence.
For further details, you can access and read the full ruling herein above. | 488 |
| 9 | Citation of non-existent cases, including potentially AI-generated or fabricated authorities, can have serious disciplinary consequences for advocates.
The High Court of the United Republic of Tanzania has set an important precedent for similar cases in the future.
In Registered Trustees of the Assemblies of God Gospel Church International (AGGCI) v Registrar of Societies & Eta’l Miscellaneous Civil Application No. 9407 of 2026, the Principal Judge, Hon. M. M. Siyani, delivered a strongly reasoned ruling concerning an advocate who cited and quoted two non-existent Court of Appeal decisions.
The Court found that the advocate “did not act with the necessary skill, prudence and diligence expected of an ordinary and reasonable lawyer.” The Court further held that the absence of an intention to deceive did not absolve him from professional culpability.
Consequently, the advocate was found guilty of professional misconduct and suspended from legal practice for six months. He was also ordered to issue a written public apology to the Court and the public, in both English and Swahili, and publish it in a widely circulating daily newspaper.
The decision sends a powerful message to the legal profession: authorities cited before a court must be genuine, accurate and independently verified. The responsibility remains with counsel, regardless of whether the error arose from inadvertence, negligence, or the use of artificial intelligence.
For further details, you can access and read the full ruling herein above. | 3 |
| 10 | Ruling by court on AI ghost case.pdf | 439 |
| 11 | https://cfms.cci.gov.et/ | 550 |
| 12 | بدون متن... | 751 |
| 13 | የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ነሀሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሳባ ውሳኔ የሰጠባቸው መዝገቦች ዝርዝር
ተ.ቁ መ, ቁ. የሕገ መንግሥት ትርጉም አያስፈልገውም
1. 6416/14 "
2. 7151/14 "
3. 7627/15 "
4. 7813/15 "
5. 7814/15 "
6. 7920/15 "
7. 8166/16 "
8. 8271/16 "
9. 8287/16 "
10. 8370/16 "
11. 8390/16 "
12. 8585/16 "
13. 8761/16 "
14. 8771/16 "
15. 8782/16 "
16. 8804/16 "
17. 8859/16 "
18. 8876/16 "
19. 8880/16 "
20. 8881/16 "
21. 8890/16 "
22. 8891/16 "
23. 9033/16 "
24. 9088/17 "
25. 9247/17 "
26. 9286/17 "
27. 9454/17 "
28. 9615/17 "
29. 9627/17 "
30. 9653/17 "
31. 9721/17 "
32. 9741/17 "
33. 9787/17 "
34. 9877/17 "
35. 9881/17 "
36. 9885/17 "
37. 9904/17 "
38. 9919/17 "
39. 9995/17 "
40. 10092/17 "
41. 10167/17 "
42. 10329/18 "
43. 10330/18 "
44. 10513/18 "
45. 10532/18 "
46. 10545/18 "
47. 10724/18 "
48. 10733/18 "
49. 10872/18 "
50. 10993/18 "
51. 11024/18 "
52. 11048/18 "
53. 11051/18 "
54. 11055/18 "
55. 11066/18 "
56. 11087/18 "
57. 11155/18 "
58. 11161/18 "
59. 11186/18 "
60. 11204/18 "
61. 11223/18 "
62. 11310/18 "
63. 11345/18 "
64. 11415/18 "
65. 11429/18 "
66. 11445/18 "
67. 11465/18 "
68. 11564/18 "
69. 11566/18 "
70. 5920/13 የተቋረጠ
71. 9324/17 ማሻሻያ የተፈቀደ
ማስፈቀጃ
72. 10830/18 ተቀባይነት ያላገኘ
73. 11009/18 ተቀባይነት ያላገኘ
74. 11038/18 የተፈቀደ
75. 11085/18 ተቀባይነት ያላገኘ
76. 11088/18 ተቀባይነት ያላገኘ
77. 11092/18 ተቀባይነት ያላገኘ
78. 11097/18 ተቀባይነት ያላገኘ
79. 11098/18 የተፈቀደ
80. 11115/18 ተቀባይነት ያላገኘ
81. 11116/18 ተቀባይነት ያላገኘ
82. 11148/18 ተቀባይነት ያላገኘ
83. 11170/18 የተፈቀደ
84. 11171/18 ተቀባይነት ያላገኘ
85. 11174/18 ተቀባይነት ያላገኘ
86. 11183/18 ተቀባይነት ያላገኘ
87. 11201/18 ተቀባይነት ያላገኘ
88. 11211/18 ተቀባይነት ያላገኘ
89. 11222/18 ተቀባይነት ያላገኘ
90. 11224/18 የተፈቀደ
91. 11266/18 ተቀባይነት ያላገኘ
92. 11311/18 ተቀባይነት ያላገኘ
93. 11328/18 የተፈቀደ
94. 11333/18 የተፈቀደ
95. 11335/18 ተቀባይነት ያላገኘ
96. 11346/18 ተቀባይነት ያላገኘ
97. 11349/18 ተቀባይነት ያላገኘ
98. 11338/18 ተቀባይነት ያላገኘ
99. 11452/18 ተቀባይነት ያላገኘ
100. 11523/18 ተቀባይነት ያላገኘ
101. 11525/18 የተፈቀደ
102. 11528/18 የተፈቀደ
103. 11534/18 ተቀባይነት ያላገኘ
104. 11274/18 ተቀባይነት ያላገኘ
105. 11275/18 ተቀባይነት ያላገኘ
106. 11491/18 ተቀባይነት ያላገኘ
107. 11518/18 ተቀባይነት ያላገኘ
108. 11538/18 ተቀባይነት ያላገኘ
109. 11431/18 ተቀባይነት ያላገኘ
110. 11510/18 ተቀባይነት ያላገኘ
111. 11513/18 የተፈቀደ
112. 11521/18 ተቀባይነት ያላገኘ
113. 11508/18 ተቀባይነት ያላገኘ
*ማስታወሻ*
1. ቁጥራቸው የቅርብ ጊዜ የሆኑት ጉዳዮች ቀድመው የታዩበት ምክንያት በጉባዔው መመሪያ መሰረት ቅድሚያ አግኝተው ምርመራቸው የተጠናቀቀ (የወንጀል፣ የአካል ጉዳተኞች፣ የአሰሪና ሰራተኛ፣ ከፍ/ቤት ሪፈራል የተላኩ፣ የታገዱ መዝገቦች) መሆናቸውን እየገለፅን ከዚያ ውጭ ያሉት ግን እንደ አመጣጥ ቅደም ተከተላቸው የተስተናገዱ ናቸው፡፡
2. ከላይ የተዘረዘሩትን ውሳኔዎች የውሳኔ ግልባጭ ከሁለት ሳምንት በኋላ በጉባዔው ፅ/ቤት በመቅረብ ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡ | 896 |
| 14 | የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/መ/ቁ 244560 በ25/06/2016
ተፈላጊ ውሳኔበአማራ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009 መሠረት አንድ ሰው የሟች እህቱን ወይም ወንድሙን የገጠር መሬት ሊወርስ የማይችል ስለመሆኑ | 833 |
| 15 | የሰ/መ/ቁ. 256708 ጥቅምት 07 ቀን 2017
የገጠር መሬት ውርስ ለዩንቨርስቲ ትምሕርት በጊዜያዊነት መሄዳቸው የቤተሰብ አባልነታቸው አያቋርጠውም፡፡ | 799 |
| 16 | +5 ANRS Public_Property_Admin_Directive_No._145_2018.pdf | 1 241 |
| 17 | ደንብ-ቁጥር-592-2018 (1).pdf | 766 |
| 18 | The_Newly_Published_Criminal_Procedure_and_Evidence_Code_Tebeka.pdf | 2 193 |
| 19 | የፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን መመሪያ | 788 |
| 20 | የታክስ ማስታወቂያዎች እና ቅጾች.docx | 747 |
