en
Feedback
Minda Girma Law Office ምንዳ ግርማ ህግ ቢሮ 0910126619

Minda Girma Law Office ምንዳ ግርማ ህግ ቢሮ 0910126619

Open in Telegram

Welcome to Minda Girma Law Office Channel. ነፃ የህግ ምክር አገልገሎት እና ህግ- ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻነሉን ሰብስክራይብ በማድረግ ለሌሎችም ያጋሩ! Subscribe & share this channel using the link https://t.me/mindalaw for legal updates, case insights, and more. 📞0910126619 ጠበቃ እና የህግ አማካሪ

Show more
1 679
Subscribers
+224 hours
-27 days
+3630 days
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+4
in 0 channels
August '26
+56
in 1 channels
Get PRO
July '26
+40
in 1 channels
Get PRO
June '26
+26
in 1 channels
Get PRO
May '26
+42
in 3 channels
Get PRO
April '26
+38
in 2 channels
Get PRO
March '26
+26
in 5 channels
Get PRO
February '26
+48
in 3 channels
Get PRO
January '26
+46
in 3 channels
Get PRO
December '25
+41
in 3 channels
Get PRO
November '25
+34
in 0 channels
Get PRO
October '25
+58
in 3 channels
Get PRO
September '25
+59
in 6 channels
Get PRO
August '25
+39
in 1 channels
Get PRO
July '25
+61
in 3 channels
Get PRO
June '25
+72
in 6 channels
Get PRO
May '25
+47
in 4 channels
Get PRO
April '25
+24
in 2 channels
Get PRO
March '25
+108
in 10 channels
Get PRO
February '25
+67
in 8 channels
Get PRO
January '25
+59
in 8 channels
Get PRO
December '24
+124
in 11 channels
Get PRO
November '24
+272
in 8 channels
Get PRO
October '24
+220
in 3 channels
Get PRO
September '24
+71
in 0 channels
Get PRO
August '24
+99
in 11 channels
Get PRO
July '24
+65
in 3 channels
Get PRO
June '24
+7
in 1 channels
Get PRO
May '24
+235
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September0
06 September+2
05 September0
04 September0
03 September+2
02 September0
01 September0
Channel Posts
Citation of non-existent cases, including potentially AI-generated or fabricated authorities, can have serious disciplinary consequences for advocates. The High Court of the United Republic of Tanzania has set an important precedent for similar cases in the future. In Registered Trustees of the Assemblies of God Gospel Church International (AGGCI) v Registrar of Societies & Eta’l , Miscellaneous Civil Application No. 9407 of 2026, the Principal Judge, Hon. M. M. Siyani, delivered a strongly reasoned ruling concerning an advocate who cited and quoted two non-existent Court of Appeal decisions. The Court found that the advocate “did not act with the necessary skill, prudence and diligence expected of an ordinary and reasonable lawyer.” The Court further held that the absence of an intention to deceive did not absolve him from professional culpability. Consequently, the advocate was found guilty of professional misconduct and suspended from legal practice for six months. He was also ordered to issue a written public apology to the Court and the public, in both English and Swahili, and publish it in a widely circulating daily newspaper. The decision sends a powerful message to the legal profession: authorities cited before a court must be genuine, accurate and independently verified. The responsibility remains with counsel, regardless of whether the error arose from inadvertence, negligence, or the use of artificial intelligence. For further details, you can access and read the full ruling herein above.

2
Citation of non-existent cases, including potentially AI-generated or fabricated authorities, can have serious disciplinary consequences for advocates. The High Court of the United Republic of Tanzania has set an important precedent for similar cases in the future. In Registered Trustees of the Assemblies of God Gospel Church International (AGGCI) v Registrar of Societies & Eta’l Miscellaneous Civil Application No. 9407 of 2026, the Principal Judge, Hon. M. M. Siyani, delivered a strongly reasoned ruling concerning an advocate who cited and quoted two non-existent Court of Appeal decisions. The Court found that the advocate “did not act with the necessary skill, prudence and diligence expected of an ordinary and reasonable lawyer.” The Court further held that the absence of an intention to deceive did not absolve him from professional culpability. Consequently, the advocate was found guilty of professional misconduct and suspended from legal practice for six months. He was also ordered to issue a written public apology to the Court and the public, in both English and Swahili, and publish it in a widely circulating daily newspaper. The decision sends a powerful message to the legal profession: authorities cited before a court must be genuine, accurate and independently verified. The responsibility remains with counsel, regardless of whether the error arose from inadvertence, negligence, or the use of artificial intelligence. For further details, you can access and read the full ruling herein above.
3
3
Ruling by court on AI ghost case.pdf
204
4
https://cfms.cci.gov.et/
277
5
No text...
480
6
የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ነሀሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሳባ ውሳኔ የሰጠባቸው መዝገቦች ዝርዝር ተ.ቁ መ, ቁ. የሕገ መንግሥት ትርጉም አያስፈልገውም 1. 6416/14 " 2. 7151/14 " 3. 7627/15 " 4. 7813/15 " 5. 7814/15 " 6. 7920/15 " 7. 8166/16 " 8. 8271/16 " 9. 8287/16 " 10. 8370/16 " 11. 8390/16 " 12. 8585/16 " 13. 8761/16 " 14. 8771/16 " 15. 8782/16 " 16. 8804/16 " 17. 8859/16 " 18. 8876/16 " 19. 8880/16 " 20. 8881/16 " 21. 8890/16 " 22. 8891/16 " 23. 9033/16 " 24. 9088/17 " 25. 9247/17 " 26. 9286/17 " 27. 9454/17 " 28. 9615/17 " 29. 9627/17 " 30. 9653/17 " 31. 9721/17 " 32. 9741/17 " 33. 9787/17 " 34. 9877/17 " 35. 9881/17 " 36. 9885/17 " 37. 9904/17 " 38. 9919/17 " 39. 9995/17 " 40. 10092/17 " 41. 10167/17 " 42. 10329/18 " 43. 10330/18 " 44. 10513/18 " 45. 10532/18 " 46. 10545/18 " 47. 10724/18 " 48. 10733/18 " 49. 10872/18 " 50. 10993/18 " 51. 11024/18 " 52. 11048/18 " 53. 11051/18 " 54. 11055/18 " 55. 11066/18 " 56. 11087/18 " 57. 11155/18 " 58. 11161/18 " 59. 11186/18 " 60. 11204/18 " 61. 11223/18 " 62. 11310/18 " 63. 11345/18 " 64. 11415/18 " 65. 11429/18 " 66. 11445/18 " 67. 11465/18 " 68. 11564/18 " 69. 11566/18 " 70. 5920/13 የተቋረጠ 71. 9324/17 ማሻሻያ የተፈቀደ ማስፈቀጃ 72. 10830/18 ተቀባይነት ያላገኘ 73. 11009/18 ተቀባይነት ያላገኘ 74. 11038/18 የተፈቀደ 75. 11085/18 ተቀባይነት ያላገኘ 76. 11088/18 ተቀባይነት ያላገኘ 77. 11092/18 ተቀባይነት ያላገኘ 78. 11097/18 ተቀባይነት ያላገኘ 79. 11098/18 የተፈቀደ 80. 11115/18 ተቀባይነት ያላገኘ 81. 11116/18 ተቀባይነት ያላገኘ 82. 11148/18 ተቀባይነት ያላገኘ 83. 11170/18 የተፈቀደ 84. 11171/18 ተቀባይነት ያላገኘ 85. 11174/18 ተቀባይነት ያላገኘ 86. 11183/18 ተቀባይነት ያላገኘ 87. 11201/18 ተቀባይነት ያላገኘ 88. 11211/18 ተቀባይነት ያላገኘ 89. 11222/18 ተቀባይነት ያላገኘ 90. 11224/18 የተፈቀደ 91. 11266/18 ተቀባይነት ያላገኘ 92. 11311/18 ተቀባይነት ያላገኘ 93. 11328/18 የተፈቀደ 94. 11333/18 የተፈቀደ 95. 11335/18 ተቀባይነት ያላገኘ 96. 11346/18 ተቀባይነት ያላገኘ 97. 11349/18 ተቀባይነት ያላገኘ 98. 11338/18 ተቀባይነት ያላገኘ 99. 11452/18 ተቀባይነት ያላገኘ 100. 11523/18 ተቀባይነት ያላገኘ 101. 11525/18 የተፈቀደ 102. 11528/18 የተፈቀደ 103. 11534/18 ተቀባይነት ያላገኘ 104. 11274/18 ተቀባይነት ያላገኘ 105. 11275/18 ተቀባይነት ያላገኘ 106. 11491/18 ተቀባይነት ያላገኘ 107. 11518/18 ተቀባይነት ያላገኘ 108. 11538/18 ተቀባይነት ያላገኘ 109. 11431/18 ተቀባይነት ያላገኘ 110. 11510/18 ተቀባይነት ያላገኘ 111. 11513/18 የተፈቀደ 112. 11521/18 ተቀባይነት ያላገኘ 113. 11508/18 ተቀባይነት ያላገኘ *ማስታወሻ* 1. ቁጥራቸው የቅርብ ጊዜ የሆኑት ጉዳዮች ቀድመው የታዩበት ምክንያት በጉባዔው መመሪያ መሰረት ቅድሚያ አግኝተው ምርመራቸው የተጠናቀቀ (የወንጀል፣ የአካል ጉዳተኞች፣ የአሰሪና ሰራተኛ፣ ከፍ/ቤት ሪፈራል የተላኩ፣ የታገዱ መዝገቦች) መሆናቸውን እየገለፅን ከዚያ ውጭ ያሉት ግን እንደ አመጣጥ ቅደም ተከተላቸው የተስተናገዱ ናቸው፡፡ 2. ከላይ የተዘረዘሩትን ውሳኔዎች የውሳኔ ግልባጭ ከሁለት ሳምንት በኋላ በጉባዔው ፅ/ቤት በመቅረብ ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
668
7
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/መ/ቁ 244560 በ25/06/2016 ተፈላጊ ውሳኔበአማራ ክልል የገጠር መሬት አዋጅ ቁጥር 252/2009 መሠረት አንድ ሰው የሟች እህቱን ወይም ወንድሙን የገጠር መሬት ሊወርስ የማይችል ስለመሆኑ
642
8
የሰ/መ/ቁ. 256708 ጥቅምት 07 ቀን 2017 የገጠር መሬት ውርስ ለዩንቨርስቲ ትምሕርት በጊዜያዊነት መሄዳቸው የቤተሰብ አባልነታቸው አያቋርጠውም፡፡
576
9
+5
ANRS Public_Property_Admin_Directive_No._145_2018.pdf
961
10
ደንብ-ቁጥር-592-2018 (1).pdf
696
11
The_Newly_Published_Criminal_Procedure_and_Evidence_Code_Tebeka.pdf
2 087
12
የፌደራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን መመሪያ
733
13
የታክስ ማስታወቂያዎች እና ቅጾች.docx
719
14
ጠበቆች በቀድሞ አሰራር በተመጣጠነ የግምት ተመን ግብራቸውን እንዲከፍሉ ጥያቄ ቀረበ በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀውና ወደ ሥራ የገባው የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 1395/2017 የደረጃ 'ለ' ግብር ከፋዮችን የግብር አከፋፈል በሚደነግገው አንቀጽ፤ ግብር የሚከፍሉት በጠቅላላ ገቢያቸው ላይ እንደሚሆን ይገልጻል፡፡ ነገር ግን ይህ አንቀጽ የሕግ ባለሙያዎችን ጨምሮ ስምንት የሙያ አገልግሎት ለሚሰጡ ግብር ከፋዮች ላይ ተፈጻሚ እንደማይሆን ተደንግጓል፡፡የጠበቆች ማኅበር ለአባላቱ በላከውና ሪፖርተር በተመለከተው ደብዳቤ፤ መመሪያው ባለመውጣቱ ጠበቆች ግብራቸውን በፍትሐዊና በትክክለኛ ሁኔታ ለማስላት የሚያስችል ሕጋዊ መሠረት አለመሟላቱን፤ ይህ የሕግ እርግጠኝነትን፤ የግብር ፍትሐዊነትንና መልካም አስተዳደርን ሊጎዳ እንደሚችል እንደሚያምኑ አስታውቋል፡፡በገቢ ግብር አዋጁ ጠበቆች ከደረጃ 'ለ' ግብር ከፋይነት ውጪ ተደርገው የሒሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚጠየቁበት አሠራር በመርህ ደረጃ ተገቢ እንዳልሆነና፤ በሕግ ሊታረም የሚገባ ጉዳይ እንደሆነና ከመንግሥት አካላት ጋር እየተነጋገሩ መሆኑን ያትታል፡፡የማኅበሩ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ጠበቃ ነብዩ ምክሩ የግብር አከፋፈሉን በሚመለከት በደብዳቤ ከመጠየቅ ባለፈ የፖሊሲ ጥናት በማካሄድ፤ የፖሊሲ ግብዓት ሰነድ በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት መቅረቡን ገልጸዋል፡፡ ሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. ለገንዘብ ሚኒስቴር ደብዳቤና በተመሳሳይ ግንቦት 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ለአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ በማቅረብ ጊዜያዊ የአሠራር ድጋፍ እንዲደረግ ማኅበሩ መጠየቁን አስታውሰዋል፡፡‹‹የፀደቀ የወጪ አያያዝ መመሪያ በሌለበት ወጪና ገቢን የሚያሳይ የሒሳብ መዝገብ ካላቀረብክ ትቀጣለህ ማለት፤ እርስ በርሱ የሚጋጭ ነው›› ብለው፤ ከገንዘብ ሚኒስቴርና ከአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ጋር ተደጋጋሚ ውይይት መደረጉንና ችግሩ አለመፈታቱ በጠበቆች ላይ ከፍተኛ ጫና እየፈጠረ መሆኑን አክለዋል፡፡#ሪፖርተር
610
15
የወጪ ማስረጃ ውድቅ ሲደረግ ተቀናሽ ስለሚደረግ ወጪ የሂሳብ መዝገብ የሚይዝ ማንኛውም ግብር ከፋይ ያቀረበው የወጪ ማስረጃ በታክስ ባለስልጣኑ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ምክንያት ውድቅ ሲደረግ የሚከተሉት ሁኔታዎች ከተሟሉ ወጪው በከፊል ይያዝለታል፡- 👉 ወጪው ገቢን ለማመንጨት የወጣ ከሆነ 👉 ወጪው የድርጅቱን የዕለት ከዕለት እንቅስቃሴ ለማስቀጠል ከሆነ 👉 ለድርጅቱ ህልውና ወይም ዋስትና ለመስጠት የወጣ ከሆነ የሚፈቀደው የወጪ መጠን (የመቶኛ ቀመር) ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የወጪ ማስረጃውን ውድቅ ቢያደርገውም፣ ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች ከተረጋገጡ በገበያ ዋጋ ተሰልቶ ከታች ባለው መጣኔ መሰረት ወጪው ይያዝለታል፡- 👉 ለቋሚ ንብረት የገበያ ዋጋው ——— 70% 👉 ለሌሎች ዕቃዎች ወይም አገልግሎቶች የገበያ ዋጋው ——— 65% ወጪው ሙሉ በሙሉ ውድቅ የሚደረግባቸው ሁኔታዎች 👉ወጪው ለድርጅቱ ስራ አስፈላጊ መሆኑ ካልተረጋገጠ። 👉የሀሰት ደረሰኝ (Illegal Receipt)፤ ምንም አይነት የንግድ ልውውጥ ሳይኖር የተቆረጠ ደረሰኝ ከሆነ። 👉 ህገ-ወጥ ደረሰኝ፤ በህግ እውቅና ከሌለው አካል የተገኘ ወይም የተጭበረበረ ሰነድ ከሆነ። በታክስ ጉዳዮች ትምህርት ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
728
16
Tax Administration Amend Proc 1434.pdf
735
17
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ ላይ ለፍትሕ አካላት ስልጠና መስጠት ተጀመረ ******************* በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 ላይ ለፌደራል ዓቃቢያነ ሕግ፣ እንዲሁም ለፌዴራል እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ መርማሪዎች ለአምስት ቀናት የሚቆይ የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ተጀመረ። ስልጠናው አዲሱን አዋጅ በተግባር ላይ ለማዋል ከፍተኛ ድርሻ ያላቸው የፍትሕ አካላት በቂ ግንዛቤ አግኝተው ሕጉን ውጤታማ በሆነ መልኩ እንዲተገብሩ ለማስቻል የተዘጋጀ ነው። አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ- ሥርዓት እና የማስረጃ ሕጉ በነባሩ ሕግ በአፈፃፀም ይታዩ የነበሩ ተጨባጭ ችግሮችን የቀረፈና ከዓለም አቀፍ እሴቶች ፣መርሆዎችና ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ እንዲሁም የተጠቃለለ የማስረጃ ሕግ ድንጋጌዎችን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በስልጠናው የሕጉ መሠረተ ሀሳቦች፣አዳዲስ ለውጦች፣ መርሆዎች፣ የፍትሕ ተቋማት ተግባርና ሃላፊነት፣የዳኝነት ስልጣን፣የወንጀል ምርመራና ማስረጃ አሰባሰብ ሥርዓት፣ ዋስትና፣ በምርመራ መዝገብ ላይ በዐቃቤ ሕግ የሚሰጡ ውሳኔዎች፣ በወንጀል ጉዳዮች ዓለም ዓቀፍ ትብብር የሚሉና ሌሎች በሕጉ የተካተቱ ዋና ዋና ርዕሰ ጉዳዮች የሚዳሰሱ ይሆናል። በዛሬው ዕለት የተጀመረው ይህ ስልጠና የዛሬውን ጨምሮ በአራት ዙሮች የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይ ለፌዴራል ማረሚያ ቤቶች፣ለመከላከያ ፍትሕ ዋና መምሪያ ዳኞች፣ ዓቃቢያነ ሕግና መርማሪዎች ፣ ለአዲስ አበባና ድሬድዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ለክልል የፍትሕ አካላት በተመሳሳይ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚሰጥ ይሆናል። @የፍትሕ ሚኒስቴር
967
18
የሰበር ችሎቱ ውሳኔ የሰበር ሰሚ ችሎቱ የአመልካችን የጥፋተኝነት ውሳኔ ቢያጸናም፣ በካሳው መጠን ላይ የተሰጠውን ውሳኔ ግን እንደሚከተለው አሻሽሎታል፡- የስም ማጥፋት ጥፋተኝነት መጽናቱ፦ የባንክ መልካም ስም የህልውናው መሠረት በመሆኑ፣ አመልካች ምክንያቱን ሳይገልጽ በጥቅሉ ከባንኩ ዋስትና አንቀበልም ብሎ መጻፉና ለሌሎች አካላት ማሰራጨቱ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2109 መሠረት መልካም ስምን የሚያጎድፍና ተጠያቂነትን የሚያስከትል ተግባር ነው። የካሳ መጠን መሻሻሉ፦ በደረሰው ትክክለኛ ጉዳት ላይ በቂ ማስረጃ በሌለበት ሁኔታ የጠየቀውን ሙሉ የካሳ መጠን መፍቀድ ተገቢ ስላልሆነ፣ ጉዳቱ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2102 መሠረት በርትዕ (Equity) ሊሰላ ይገባል። በዚህም መሠረት የካሳው መጠን ወደ 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ዝቅ እንዲል ተወስኗል። መሠረታዊ የሕግ ምክንያት (Ratio Decidendi) በባንክ መልካም ስም ላይ የሚፈጸም ሕገ-ወጥ ድርጊት፦ የፋይናንስ ተቋማት (ባንኮች) ለደንበኞቻቸው በሚሰጡት አገልግሎት ላይ ያላቸው መልካም ስም የህልውናቸው መሠረት ነው። በመሆኑም፣ ያለ በቂና ግልጽ ምክንያት ከአንድ የተወሰነ ባንክ የሚቀርብ የዋስትና ሰነድ ተቀባይነት እንደሌለው በጥቅሉ የሚገልጽ ደብዳቤ መጻፍና ለሌሎች አካላት ማሰራጨት፣ የባንኩን ታማኝነትና ብቃት ጥያቄ ውስጥ የሚጥል በመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2109 መሠረት መልካም ስምን እንደማጥፋት ይቆጠራል። በመልካም ስም መጥፋት ወይም በሌላ ሕገ-ወጥ ተግባር ምክንያት የደረሰን ትክክለኛ የጉዳት መጠን በሒሳብ ወይም በማስረጃ ለይቶ ለማወቅ አስቸጋሪ በሆነበት ሁኔታ፣ ፍርድ ቤቶች ተጎጂው የጠየቀውን ሙሉ የካሳ መጠንመፍቀድ የለባቸውም። ይልቁንም፣ እንዲህ ዓይነቱ ካሳ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2102 መሠረት በርትዕ ሊወሰንና ሊሰላ ይገባል፡፡
855
19
Vacancy
Vacancy
40
20
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ፣ መዝገብ ቁጥር 1248/18፣ 1249/18 እና 1250/18 (ተጣምረው የቀረቡ)፣ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም =========== የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ6ኛው የፓርላማ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 2ኛ መደበኛ ጉባኤው፣ ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር 1248/18፣ 1249/18 እና 1250/18 (ተጣምረው የቀረቡ) ባያቸው መዝገቦች ላይ ክርክሩ በይግባኝ ባይ ኢትዮ ቴሌኮም እና በመልስ ሰጪዎች የድርጅቱ 208 ሠራተኞች መካከል የተደረገ ሲሆን፣ ጉዳዩ የጀመረው መልስ ሰጪዎች በትግራይ ክልል ከሐምሌ 14 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ታኅሣሥ 13 ቀን 2015 ዓ.ም በነበረው የጦርነት ወቅት ሥራ ሠርተናል በማለት የ17 ወራት ውዝፍ ደሞዝ እና ጥቅማጥቅም እንዲከፈላቸው በወረዳ ፍርድ ቤት ክስ በማቅረባቸው ነው። የትግራይ ክልል የቀዳማይ ወያኔ ወረዳ ፍርድ ቤት በጦርነቱ ወቅት የነበረውን ሁኔታ በሕግ እውቅና (Judicial Notice) የሰጠው ቢሆንም፣ ሠራተኞቹ በክልሉ መንግሥት ትዕዛዝ ሥራ ላይ ነበሩ በሚል ኢትዮ ቴሌኮም ደሞዝ የመክፈል ግዴታ እንዳለበት ወስኗል። በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኘው ኢትዮ ቴሌኮም ይግባኝ እና የሰበር አቤቱታውን ለመቀሌ ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት እና ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በየደረጃው ቢያቀርብም፣ ሁሉም ችሎቶች የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን በማጽናት ወስነዋል። አሁንም ውሳኔውን ያልተቀበለው ኢትዮ ቴሌኮም ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ውሳኔዎቹ እንዲሻሩለት የሕገ መንግሥት ትርጉም አቤቱታ ያቀረበ ቢሆንም፣ ጉባኤው ጉዳዩ የሕገ መንግሥት ትርጉም አያስፈልገውም በማለት ውድቅ አድርጎታል። በመጨረሻም ኢትዮ ቴሌኮም ይግባኙን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አቅርቧል። አመልካች በቅሬታው፣ ተቋሙ በጦርነቱ ወቅት ሥራ ባልሠራበት እና ግንኙነቱ በተቋረጠበት ሁኔታ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ አንቀጽ 54(1) መሠረት "ላልተሠራ ሥራ ደሞዝ አይከፈልም" የሚለው መርህ ሊጣስ እንደማይገባው ገልጿል። በተጨማሪም ፍርድ ቤቶች ሕገ መንግሥታዊ እውቅና በሌለው አካል የተሰጠ የሥራ ትዕዛዝን መሠረት አድርገው ውሳኔ መስጠታቸው የኢትዮ ቴሌኮምን ፍትሕ የማግኘት መብት (አንቀጽ 37(1)) እና የዳኞችን ገለልተኝነትና በሕግ ብቻ የመዳኘት ግዴታ (አንቀጽ 79(2)) የጣሰ በመሆኑ የሕገ መንግሥት ትርጉም ያስፈልገዋል ብሏል። የፌዴሬሽን ምክር ቤትም የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በትግራይ ክልል ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ መቋረጡን እና የፌዴራል ተቋማት አለመኖራቸውን ያረጋገጠ በሕግ የተቀበሉት ሀገራዊ ስምምነት በሆነበት ሁኔታ፣ ፍርድ ቤቶች ይህንን ሳይቀበሉ በጦርነቱ ወቅት መደበኛ የሥራ ሁኔታ እንደነበረ አድርገው የሰጡት ውሳኔ ሕገ መንግሥታዊ መሠረት አለው ወይስ የለውም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምሮታል። ከዚያም ምክር ቤቱ በሰጠው ውሳኔ፣ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገሪቱ ሕግ አካል እንደሆነና ስምምነቱ በትግራይ ክልል የነበረው የፌዴራል መዋቅር መፍረሱን እንዲሁም ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን መልሶ ማቋቋም (Restoration of Constitutional Order) እንደሚያስፈልግ በይፋ ያረጋገጠ ሰነድ ነው። በመሆኑም ፍርድ ቤቶች የፕሪቶሪያውን ስምምነት እና በውስጡ የተገለጹትን እውነታዎች በሕግ እውቅና ሰጥተው ሊቀበሉት (Judicial Notice ሊወስዱ) ሲገባ፣ ከሕገ መንግሥቱ ውጪ በነበረ አካል የተሰጠን የሥራ ትዕዛዝ በፌዴራል ተቋም (ይግባኝ ባይ) ላይ አስገዳጅ ማድረግ ተገቢነት ያለው አይደለም። የስር ፍርድ ቤቶች ሠራተኞቹ በጦርነቱ ወቅት ገቢ ሰብስበዋል ያሉት ገንዘብ ከሰላም ስምምነቱ በኋላ ወደ ባንክ ገቢ የተደረገ እንጂ በጦርነቱ ወቅት ሥራ መሠራቱን የሚያስረዳ አይደለም፤ ላልተሠራ ሥራ ደሞዝ እንዲከፈል ማዘዝ የይግባኝ ባይን ፍትሕ የማግኘት መብት እና የዳኝነት ገለልተኝነትን የጣሰ ነው በማለት የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ውሳኔን እና የስር ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ በሙሉ ድምጽ ሽሮታል።
1 605