fa
Feedback
Ethio Universities Digital Network-EUDN

Ethio Universities Digital Network-EUDN

رفتن به کانال در Telegram

በዚህ ቻናል ሁሉንም ትምህርታዊ ጉዳዮች በአንድ ላይ ያገኛሉ ✅ከሁሉንም ዩኒቨርስቲዎች የተሰሙ አዳዲስ መረጃዎች ✅ከት/ሚኒስቴር ወቅታዊ መረጃዎች ✅የት/ት እድሎችን ✅ለ12ኞች እና ለአዲስ ግቢ ገቢ ተማሪዎች መረጃዎችን ✅Exit መረጃ ✅ለተመራቂያን እና ለሁሉም የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎችን ♦️ሌሎችንም ፈጣን እና ጠቃሚ ጉዳዮች 👉ለጥቆማ እና Promotion👇👇 @EthioTag_Bot

نمایش بیشتر
5 909
مشترکین
+224 ساعت
-487 روز
-25330 روز
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+19
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+243
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+649
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+855
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+665
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+800
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+1 230
در 2 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+955
در 5 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+1 153
در 7 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+306
در 4 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+90
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+61
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+128
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+71
در 5 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+31
در 2 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+33
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+39
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+34
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+45
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+94
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+206
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+61
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+267
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '240
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+81
در 1 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
25 ژوئیه0
24 ژوئیه+7
23 ژوئیه+3
22 ژوئیه+3
21 ژوئیه0
20 ژوئیه0
19 ژوئیه0
18 ژوئیه0
17 ژوئیه0
16 ژوئیه+1
15 ژوئیه0
14 ژوئیه+1
13 ژوئیه0
12 ژوئیه0
11 ژوئیه0
10 ژوئیه0
09 ژوئیه0
08 ژوئیه0
07 ژوئیه0
06 ژوئیه+2
05 ژوئیه0
04 ژوئیه+2
03 ژوئیه0
02 ژوئیه0
01 ژوئیه0
پست‌های کانال
#NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ �
#NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 https://ngat.ethernet.edu.et ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወን መሆኑን የገለፀው አገልግሎቱ፤ የፈተና ጣቢያዎች ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ጠቁሟል፡፡ የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity

2
እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ተራዝሟል! የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ መረጃ በማስተሳሰር ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች፣ የመረጃ ማስተሳሰሪያ ጊዜ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራ
እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ተራዝሟል! የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ መረጃ በማስተሳሰር ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች፣ የመረጃ ማስተሳሰሪያ ጊዜ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል። ቀነ-ገደቡ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ያበቃል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ ምክንያቶች መረጃ ማስተሳሰር ያላጠናቀቁ ተመራቂዎች በመኖራቸው ቀነ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑ ተገልጿል። በመሆኑም በ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (16 Digit FAN) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 🔔 መረጃ የማስተሳሰር ሒደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሒደት ይቀጥላል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity
58
3
#AAU #GAT በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሐምሌ 23 እና 24/2018 ዓ.ም በጠዋት እና ከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ፈተናው ከግንቦት 30 እስከ ሐምሌ
#AAU #GAT በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሐምሌ 23 እና 24/2018 ዓ.ም በጠዋት እና ከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል።   ፈተናው ከግንቦት 30 እስከ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ ላደረጉ አመልካቾች የሚሰጥ መሆኑን ከዩነቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡ ከሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ የምታደርጉ አመልካቾች ፈተናችሁን ነሐሴ 07 እና 08/2018 ዓ.ም በሚሰጠው 2ኛ ዙር የGAT ፈተና የምትወስዱ መሆኑ ተመላክቷል፡፡   ለፈተናው የተመዘገቡ ማየት የተሳናቸው ተፈታኞች በሙሉ ዋናው ግቢ በሚገኘው የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1፣ አርብ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ከሰዓት ፈተናቸውን የሚወስዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በስህተት ሌላ የመፈተኛ ክፍል ተመድበው ከሆነ በቀጥታ ለአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1 በዕለቱ ሪፖርት ያድርጉ ተብሏል፡፡ (የተፈታኞች ኮድ፣ ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር መርሐግብር እንዲሁም የፈተና መመሪያ በAAU Testing Center ይፋዊ አድራሻ መመልከት ይችላሉ፡፡) @tikvahuniversity
51
4
በአለማችን ብዙ ተጠቃም ያለው platform የትኛው ነው?
18
5
ለHigh School ተማርዎች ተብለው የተከፈቱ ቻናሎች
28
6
Did You Use Online Resources for Study?
7
7
.
7
8
.
7
9
.
7
10
.
7
11
ከርእስ ውጭ ♨️ ዘንድሮ ኢትዮ ቴሌኮም 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ይፋ አድርጓል። በየአመቱ እንደሚያደርገው ትርፋማ መሆኑን አስመልክቶ ለደንበኞቹ ስጦታ አበርክቷል • ✅ 1.5 (GB) የኢ
ከርእስ ውጭ ♨️ ዘንድሮ ኢትዮ ቴሌኮም 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ይፋ አድርጓል። በየአመቱ እንደሚያደርገው ትርፋማ መሆኑን አስመልክቶ ለደንበኞቹ ስጦታ አበርክቷል • ✅  1.5 (GB) የኢንተርኔት ዳታ • ✅15 ደቂቃ የድምፅ • ✅ 30 የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) • ✅ መጠቀሚያ ቀኖች፡ ከሐምሌ 17 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም • ✅ የመጠቀሚያ ሰዓት፡ ከሌሊቱ 6:00 እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ነው @Ethionews433 @Ethionews433
109
12
ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል። ማክሰኞ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም የተጀመረው 6ኛው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈ+4
ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል። ማክሰኞ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም የተጀመረው 6ኛው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ዛሬ በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ በኦንላይን በሚሰጡ የታሪክ እና የኢኮኖሚክስ ፈተናዎች የሚጠናቀቅ ይሆናል። በቀጣይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ላልወሰዱ ተፈታኞች 4ኛ ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መገለፁ ይታወቃል። የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመውሰድ በድምሩ 563,501 ተፈታኞች መመዝገባቸው ይታወሳል። ምስል፦ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦረና ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ እና እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ @tikvahuniversity
130
13
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ የሚጠናቀቅ መሆኑን ተከትሎ፣ ፈተናውን ላለፉት 23 ቀናት ሲሰጡ የቆዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲዎቹ ትምህርታቸ+1
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ የሚጠናቀቅ መሆኑን ተከትሎ፣ ፈተናውን ላለፉት 23 ቀናት ሲሰጡ የቆዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲዎቹ ትምህርታቸውን ላላጠናቀቁ ነባር ተማሪዎቻቸው እንዲሁም ለክረምት መርሐግብር ተማሪዎች ጥሪ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ @tikvahuniversity
103
14
ከሁለት ልጆቻቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱት እናት ወ/ሮ ታደለች ለማ የዘጠኝ ልጆች እናት ናቸው፡፡ በ50 ዓመታቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከሁለት ልጆቻቸው ጋር በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲ+1
ከሁለት ልጆቻቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱት እናት ወ/ሮ ታደለች ለማ የዘጠኝ ልጆች እናት ናቸው፡፡ በ50 ዓመታቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከሁለት ልጆቻቸው ጋር በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ወስደዋል። "አንድ ቀን ከተማ ሔጄ የምግብ ዝርዝር (ሜኑ) ቀርቦልኝ ማንበብ አቃተኝ" ይህም ትምህርት ቤት ለመግባትና ለመማር ያነሳሳኝ ምክንያት ሆነ ሲሉ ይገልጻሉ፡፡ ሴት ልጃቸው በተፈጥሮ ሳይንስ የተፈተነች ሲሆን፤ ወንድ ልጃቸው ደግሞ ከእናቱ ጋር በማኅበራዊ ሳይንስ ተፈትኗል። የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ የሆኑት እኚህ ብርቱ እናት፣ ከልጃቸው እና ከታዳጊ ወጣቶች ጋር አብሮ መፈተን የተለየ ክብርና ደስታ እንደሰጣቸው ይናገራሉ። @tikvahuniversity
83
15
ለሁሉም ተማርዎች የምሆኑ ትምርታዊ ቻናሎችን ሊጠቁማቹ👇
33
16
I create: ✅ Professional Resume Design ✅ Cover Letters ✅ CVs for Fresh Graduates & Experienced Professionals ✅ Fast Delivery
I create: ✅ Professional Resume Design ✅ Cover Letters ✅ CVs for Fresh Graduates & Experienced Professionals ✅ Fast Delivery at an Affordable Price 👌👌A professionally written CV can help you stand out from other applicants and increase your chances of getting invited for interviews. 🤙🤙 Contact me today, and let's build a CV that opens new career opportunities! 📞 Phone: +251 964 021 643 📲 Telegram: @Hailee_a
97
17
ኮስትሸሪንግ❌‼️ የኬንያ መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ሙሉ በሙሉ በበጀት ሊሸፈን መሆኑን አስታወቀ‼️ የኬንያ መንግስት ከሚቀጥለው መስከረም 2026 ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆ
ኮስትሸሪንግ❌‼️ የኬንያ መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ሙሉ በሙሉ በበጀት ሊሸፈን መሆኑን አስታወቀ‼️ የኬንያ መንግስት ከሚቀጥለው መስከረም 2026 ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የሚገቡ ሁሉንም ተማሪዎች ትምህርት ሙሉ በሙሉ በመንግስት በጀት እንደሚሸፈን ይፋ አደረገ። ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ፣ አዲሱ የትምህርት ፋይናንስ ማዕቀፍ ከቤተሰብ ኢኮኖሚያዊ አቅም ውጪ በውጤት ላይ ብቻ የተመሠረተ እንደሆነ ገልጸዋል። ቀደም ሲል ተግባራዊ ተደርገው የነበሩት የዩኒቨርሲቲ በጀት አሰጣጥ ሥርዓቶችና የብድር ድብልቅ ሞዴሎች ተቋማቱንና ተማሪዎችን በቂ ድጋፍ ማድረግ ባለመቻላቸው መቋረጣቸውን ተናግረዋል። አዲሱ ሥርዓት ወላጆች በፈቃደኝነት ካልሆነ በስተቀር ምንም አይነት የክፍያ ጫና እንዳይኖርባቸው የሚያደርግና ድህነት ትምህርት እንዳያስተጓጉል የሚያስችል ነው ተብሏል። ለዚህም እንዲመች ፓርላማው የከፍተኛ ትምህርት ብድር ቦርድን ጨምሮ አስፈላጊውን የህግ ማሻሻያ በፍጥነት እንዲያጸድቅ ተጠይቋል። @Freshmerejaet @Freshmerejaet
113
18
ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት! ከዩኒቨርሲቲው ምዝገባ፣ የፈተና ሂደቶች፣ እንዲሁም ከማንኛውም ተያያዥ ጉዳዮች ጋር የሚኖሩ ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት የዩኒቨርሲቲውን ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ብቻ እንድትጠቀሙ በአክብሮት እንጠይቃለን። ከይፋዊ ገጾቻችን ውጪ በሚሰራጩ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳትታለሉና ራሳችሁን ከሃሰተኛ መረጃዎች እንድትጠብቁ እናሳስባለን። ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይፋዊና የተረጋገጡ( Verified) ገጾቻችንን በሚከሉት ላይ ብቻ ይከተሉ:: LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/addis-ababa-university-official Facebook: https://www.facebook.com/p/Addis-Ababa-University-100064311447035/ X (Twitter): https://x.com/AAU_Official You Tube: https://youtube.com/@AddisAbabaUniversity-AAU TikTok: https://www.tiktok.com/@aauniversity Telegram: https://t.me/aau_official Instagram: https://www.instagram.com/aau_official_/ Website: https://www.aau.edu.et/ Testing Center: https://t.me/aauGAT
226
19
🎓 " ከ2010 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም የዲግሪ ተመራቂዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ በድጋሚ ፈተና ሊፈተኑ ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ የተሳሳተና ህዝብ አደናጋሪ ነው።+2
🎓 " ከ2010 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም የዲግሪ ተመራቂዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ በድጋሚ ፈተና ሊፈተኑ ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ የተሳሳተና ህዝብ አደናጋሪ ነው። በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (በፌስቡክ እና ቲክቶክ) ላይ የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ያዘጋጀውንና ለህዝብ አስተያየት ይፋ ያዳረገውን አዲስ ረቂቅ መመሪያ በማዛበት፣ " ከ2010 እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የተመረቁ ተማሪዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ ሲባል በድጋሚ ፈተና ሊሰጣቸው ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ ፍጹም የተሳሳተ እና ህዝብን የሚያደናግር ነው። ህዝብ አስተያየት እንዲሰጥበት ይፋ የተደረገው መመሪያ በትክክል እነማንን ነው የሚመለከተው ? ይህ መመሪያ/አሰራር የሚመለከተው በቀድሞው ዲፕሎማ (10+3፣ 12+2 ወይም ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 ስልጠና) ተመርቀው፣ ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ (COC) ሳይኖራቸው የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ሁለተኛ ዲግሪ (MA) ወይም ሦስተኛ ዲግሪ (PhD) የያዙትን ብቻ ነው። እነዚህ ዜጎች የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ አሁን በያዙት የትምህርት ደረጃ/የያዙት ዲግሪን መሰረት ተደርጎ የሚሰጠውን ፈተና መውሰድና ማለፍ ይኖርባቸዋል። በአጭሩ የሚመለከተው ወይም ተፈጻሚነቱ :- - ለዲግሪ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ፈተና ሳይወስዱ ዲግሪ የተማሩ እና የተመረቁ። - የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) የወሰዱት ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የሆኑ ተማሪዎች ላይ ነው። በመደበኛው መንገድ የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው (ለምሳሌ የ12ኛ ክፍል ማለፊያ አምጥተው) የገቡ፣ ወይም ከዲፕሎማ ተነስተው የCOC ፈተና አልፈው ዲግሪ የጫኑ እና የተመረቁ ዜጎችን ይህ መመሪያ አይመለከታቸውም። የትምህርት ማስረጃቸውም ያለ ምንም ተጨማሪ ፈተና እንደ ቀድሞው ይረጋገጥላቸዋል። መመሪያው በአሁኑ ወቅት በረቂቅ ደረጃ ላይ ያለና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለህዝብ አስተያየት ክፍት የተደረገ መሆኑ ታውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ሃምሌ 4 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
279
20
بدون متن...
245