Ethio Universities Digital Network-EUDN
前往频道在 Telegram
በዚህ ቻናል ሁሉንም ትምህርታዊ ጉዳዮች በአንድ ላይ ያገኛሉ ✅ከሁሉንም ዩኒቨርስቲዎች የተሰሙ አዳዲስ መረጃዎች ✅ከት/ሚኒስቴር ወቅታዊ መረጃዎች ✅የት/ት እድሎችን ✅ለ12ኞች እና ለአዲስ ግቢ ገቢ ተማሪዎች መረጃዎችን ✅Exit መረጃ ✅ለተመራቂያን እና ለሁሉም የሚወጡ የስራ ማስታወቂያዎችን ♦️ሌሎችንም ፈጣን እና ጠቃሚ ጉዳዮች 👉ለጥቆማ እና Promotion👇👇 @EthioTag_Bot
显示更多5 909
订阅者
+224 小时
-487 天
-25330 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+19
在0个频道中
六月 '26
+24
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+243
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+649
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+855
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+665
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+800
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+1 230
在2个频道中
Get PRO
十一月 '25
+955
在5个频道中
Get PRO
十月 '25
+1 153
在7个频道中
Get PRO
九月 '25
+306
在4个频道中
Get PRO
八月 '25
+90
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+61
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+128
在3个频道中
Get PRO
五月 '25
+71
在5个频道中
Get PRO
四月 '25
+31
在2个频道中
Get PRO
三月 '25
+33
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+39
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+46
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+34
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+45
在3个频道中
Get PRO
十月 '24
+94
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+206
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+33
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+61
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+267
在0个频道中
Get PRO
五月 '240
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+81
在1个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 25 七月 | 0 | |||
| 24 七月 | +7 | |||
| 23 七月 | +3 | |||
| 22 七月 | +3 | |||
| 21 七月 | 0 | |||
| 20 七月 | 0 | |||
| 19 七月 | 0 | |||
| 18 七月 | 0 | |||
| 17 七月 | 0 | |||
| 16 七月 | +1 | |||
| 15 七月 | 0 | |||
| 14 七月 | +1 | |||
| 13 七月 | 0 | |||
| 12 七月 | 0 | |||
| 11 七月 | 0 | |||
| 10 七月 | 0 | |||
| 09 七月 | 0 | |||
| 08 七月 | 0 | |||
| 07 七月 | 0 | |||
| 06 七月 | +2 | |||
| 05 七月 | 0 | |||
| 04 七月 | +2 | |||
| 03 七月 | 0 | |||
| 02 七月 | 0 | |||
| 01 七月 | 0 |
频道帖子
#NGAT
የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡
የመመዝገቢያ ሊንክ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et
ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል።
ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወን መሆኑን የገለፀው አገልግሎቱ፤ የፈተና ጣቢያዎች ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ጠቁሟል፡፡
የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
| 2 | እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ተራዝሟል!
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ መረጃ በማስተሳሰር ላይ የምትገኙ የጤና ሙያ ተመራቂዎች፣ የመረጃ ማስተሳሰሪያ ጊዜ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
ቀነ-ገደቡ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ያበቃል ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ ምክንያቶች መረጃ ማስተሳሰር ያላጠናቀቁ ተመራቂዎች በመኖራቸው ቀነ-ገደቡ እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑ ተገልጿል።
በመሆኑም በ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (16 Digit FAN) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
🔔 መረጃ የማስተሳሰር ሒደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሒደት ይቀጥላል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity | 58 |
| 3 | #AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሐምሌ 23 እና 24/2018 ዓ.ም በጠዋት እና ከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል።
ፈተናው ከግንቦት 30 እስከ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ ላደረጉ አመልካቾች የሚሰጥ መሆኑን ከዩነቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡
ከሐምሌ 15/2018 ዓ.ም ምዝገባ የምታደርጉ አመልካቾች ፈተናችሁን ነሐሴ 07 እና 08/2018 ዓ.ም በሚሰጠው 2ኛ ዙር የGAT ፈተና የምትወስዱ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
ለፈተናው የተመዘገቡ ማየት የተሳናቸው ተፈታኞች በሙሉ ዋናው ግቢ በሚገኘው የአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1፣ አርብ ሐምሌ 24/2018 ዓ.ም ከሰዓት ፈተናቸውን የሚወስዱ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በስህተት ሌላ የመፈተኛ ክፍል ተመድበው ከሆነ በቀጥታ ለአካል ጉዳተኞች ማዕከል ላብ 1 በዕለቱ ሪፖርት ያድርጉ ተብሏል፡፡
(የተፈታኞች ኮድ፣ ስም ዝርዝር፣ የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር መርሐግብር እንዲሁም የፈተና መመሪያ በAAU Testing Center ይፋዊ አድራሻ መመልከት ይችላሉ፡፡)
@tikvahuniversity | 51 |
| 4 | በአለማችን ብዙ ተጠቃም ያለው platform የትኛው ነው? | 18 |
| 5 | ለHigh School ተማርዎች ተብለው የተከፈቱ ቻናሎች | 28 |
| 6 | Did You Use Online Resources for Study? | 7 |
| 7 | . | 7 |
| 8 | . | 7 |
| 9 | . | 7 |
| 10 | . | 7 |
| 11 | ከርእስ ውጭ ♨️
ዘንድሮ ኢትዮ ቴሌኮም 215.8 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ይፋ አድርጓል።
በየአመቱ እንደሚያደርገው ትርፋማ መሆኑን አስመልክቶ ለደንበኞቹ ስጦታ አበርክቷል
• ✅ 1.5 (GB) የኢንተርኔት ዳታ
• ✅15 ደቂቃ የድምፅ
• ✅ 30 የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS)
• ✅ መጠቀሚያ ቀኖች፡ ከሐምሌ 17 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም
• ✅ የመጠቀሚያ ሰዓት፡ ከሌሊቱ 6:00 እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ነው
@Ethionews433
@Ethionews433 | 109 |
| 12 | ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል።
ማክሰኞ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም የተጀመረው 6ኛው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ዛሬ በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ በኦንላይን በሚሰጡ የታሪክ እና የኢኮኖሚክስ ፈተናዎች የሚጠናቀቅ ይሆናል።
በቀጣይ በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ሀገር አቀፍ ፈተናውን ላልወሰዱ ተፈታኞች 4ኛ ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መገለፁ ይታወቃል።
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመውሰድ በድምሩ 563,501 ተፈታኞች መመዝገባቸው ይታወሳል።
ምስል፦ ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ፣ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ፣ ቦረና ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ እና እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
@tikvahuniversity | 130 |
| 13 | የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ዛሬ የሚጠናቀቅ መሆኑን ተከትሎ፣ ፈተናውን ላለፉት 23 ቀናት ሲሰጡ የቆዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እያደረጉ ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲዎቹ ትምህርታቸውን ላላጠናቀቁ ነባር ተማሪዎቻቸው እንዲሁም ለክረምት መርሐግብር ተማሪዎች ጥሪ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
@tikvahuniversity | 103 |
| 14 | ከሁለት ልጆቻቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተና የወሰዱት እናት
ወ/ሮ ታደለች ለማ የዘጠኝ ልጆች እናት ናቸው፡፡ በ50 ዓመታቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከሁለት ልጆቻቸው ጋር በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ወስደዋል።
"አንድ ቀን ከተማ ሔጄ የምግብ ዝርዝር (ሜኑ) ቀርቦልኝ ማንበብ አቃተኝ" ይህም ትምህርት ቤት ለመግባትና ለመማር ያነሳሳኝ ምክንያት ሆነ ሲሉ ይገልጻሉ፡፡
ሴት ልጃቸው በተፈጥሮ ሳይንስ የተፈተነች ሲሆን፤ ወንድ ልጃቸው ደግሞ ከእናቱ ጋር በማኅበራዊ ሳይንስ ተፈትኗል።
የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ የሆኑት እኚህ ብርቱ እናት፣ ከልጃቸው እና ከታዳጊ ወጣቶች ጋር አብሮ መፈተን የተለየ ክብርና ደስታ እንደሰጣቸው ይናገራሉ።
@tikvahuniversity | 83 |
| 15 | ለሁሉም ተማርዎች የምሆኑ ትምርታዊ ቻናሎችን ሊጠቁማቹ👇 | 33 |
| 16 | I create:
✅ Professional Resume Design
✅ Cover Letters
✅ CVs for Fresh Graduates & Experienced Professionals
✅ Fast Delivery at an Affordable Price
👌👌A professionally written CV can help you stand out from other applicants and increase your chances of getting invited for interviews.
🤙🤙 Contact me today, and let's build a CV that opens new career opportunities!
📞 Phone: +251 964 021 643
📲 Telegram: @Hailee_a | 97 |
| 17 | ኮስትሸሪንግ❌‼️
የኬንያ መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ሙሉ በሙሉ በበጀት ሊሸፈን መሆኑን አስታወቀ‼️
የኬንያ መንግስት ከሚቀጥለው መስከረም 2026 ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የሚገቡ ሁሉንም ተማሪዎች ትምህርት ሙሉ በሙሉ በመንግስት በጀት እንደሚሸፈን ይፋ አደረገ። ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ፣ አዲሱ የትምህርት ፋይናንስ ማዕቀፍ ከቤተሰብ ኢኮኖሚያዊ አቅም ውጪ በውጤት ላይ ብቻ የተመሠረተ እንደሆነ ገልጸዋል።
ቀደም ሲል ተግባራዊ ተደርገው የነበሩት የዩኒቨርሲቲ በጀት አሰጣጥ ሥርዓቶችና የብድር ድብልቅ ሞዴሎች ተቋማቱንና ተማሪዎችን በቂ ድጋፍ ማድረግ ባለመቻላቸው መቋረጣቸውን ተናግረዋል።
አዲሱ ሥርዓት ወላጆች በፈቃደኝነት ካልሆነ በስተቀር ምንም አይነት የክፍያ ጫና እንዳይኖርባቸው የሚያደርግና ድህነት ትምህርት እንዳያስተጓጉል የሚያስችል ነው ተብሏል። ለዚህም እንዲመች ፓርላማው የከፍተኛ ትምህርት ብድር ቦርድን ጨምሮ አስፈላጊውን የህግ ማሻሻያ በፍጥነት እንዲያጸድቅ ተጠይቋል።
@Freshmerejaet
@Freshmerejaet | 113 |
| 18 | ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት!
ከዩኒቨርሲቲው ምዝገባ፣ የፈተና ሂደቶች፣ እንዲሁም ከማንኛውም ተያያዥ ጉዳዮች ጋር የሚኖሩ ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት የዩኒቨርሲቲውን ይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ብቻ እንድትጠቀሙ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ከይፋዊ ገጾቻችን ውጪ በሚሰራጩ ያልተረጋገጡ መረጃዎች እንዳትታለሉና ራሳችሁን ከሃሰተኛ መረጃዎች እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይፋዊና የተረጋገጡ( Verified) ገጾቻችንን በሚከሉት ላይ ብቻ ይከተሉ::
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/addis-ababa-university-official
Facebook: https://www.facebook.com/p/Addis-Ababa-University-100064311447035/
X (Twitter): https://x.com/AAU_Official
You Tube: https://youtube.com/@AddisAbabaUniversity-AAU
TikTok: https://www.tiktok.com/@aauniversity
Telegram: https://t.me/aau_official
Instagram: https://www.instagram.com/aau_official_/
Website: https://www.aau.edu.et/
Testing Center: https://t.me/aauGAT | 226 |
| 19 | 🎓 " ከ2010 ዓ/ም እስከ 2015 ዓ/ም የዲግሪ ተመራቂዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ በድጋሚ ፈተና ሊፈተኑ ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ የተሳሳተና ህዝብ አደናጋሪ ነው።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች (በፌስቡክ እና ቲክቶክ) ላይ የኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ያዘጋጀውንና ለህዝብ አስተያየት ይፋ ያዳረገውን አዲስ ረቂቅ መመሪያ በማዛበት፣ " ከ2010 እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪ የተመረቁ ተማሪዎች በሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ ሲባል በድጋሚ ፈተና ሊሰጣቸው ነው " በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ ፍጹም የተሳሳተ እና ህዝብን የሚያደናግር ነው።
ህዝብ አስተያየት እንዲሰጥበት ይፋ የተደረገው መመሪያ በትክክል እነማንን ነው የሚመለከተው ?
ይህ መመሪያ/አሰራር የሚመለከተው በቀድሞው ዲፕሎማ (10+3፣ 12+2 ወይም ቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 ስልጠና) ተመርቀው፣ ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ (COC) ሳይኖራቸው የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ሁለተኛ ዲግሪ (MA) ወይም ሦስተኛ ዲግሪ (PhD) የያዙትን ብቻ ነው።
እነዚህ ዜጎች የትምህርት ማስረጃቸውን ለማረጋገጥ አሁን በያዙት የትምህርት ደረጃ/የያዙት ዲግሪን መሰረት ተደርጎ የሚሰጠውን ፈተና መውሰድና ማለፍ ይኖርባቸዋል።
በአጭሩ የሚመለከተው ወይም ተፈጻሚነቱ :-
- ለዲግሪ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ፈተና ሳይወስዱ ዲግሪ የተማሩ እና የተመረቁ።
- የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) የወሰዱት ለዲግሪ ትምህርት ከተመዘገቡ በኋላ የሆኑ ተማሪዎች ላይ ነው።
በመደበኛው መንገድ የመግቢያ መስፈርቱን አሟልተው (ለምሳሌ የ12ኛ ክፍል ማለፊያ አምጥተው) የገቡ፣ ወይም ከዲፕሎማ ተነስተው የCOC ፈተና አልፈው ዲግሪ የጫኑ እና የተመረቁ ዜጎችን ይህ መመሪያ አይመለከታቸውም። የትምህርት ማስረጃቸውም ያለ ምንም ተጨማሪ ፈተና እንደ ቀድሞው ይረጋገጥላቸዋል።
መመሪያው በአሁኑ ወቅት በረቂቅ ደረጃ ላይ ያለና እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለህዝብ አስተያየት ክፍት የተደረገ መሆኑ ታውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ሃምሌ 4 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 279 |
| 20 | 没有文字... | 245 |
