fa
Feedback
Ministry of Revenues -Medium Taxpayers Branch No2

Ministry of Revenues -Medium Taxpayers Branch No2

رفتن به کانال در Telegram

This is official Telegram Channel of Ministry of Revenues Medium Taxpayers Branch No 2. Join the channel.

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ministry of Revenues -Medium Taxpayers Branch No2

کانال Ministry of Revenues -Medium Taxpayers Branch No2 (@mormto2) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 328 مشترک است و جایگاه 3 463 را در دسته سیاست و رتبه 2 075 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 328 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 13 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 108 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 44 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 29.95% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 17.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 881 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 808 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 7 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
This is official Telegram Channel of Ministry of Revenues Medium Taxpayers Branch No 2. Join the channel.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته سیاست تبدیل کرده‌اند.

16 328
مشترکین
+4424 ساعت
+2377 روز
+1 10830 روز
آرشیو پست ها
ቅርጫፍ ጽ/ቤቱ የ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በከፍተኛ የገቢ አፈጻጸም አጠናቀቀ፡፡ (ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም፡ መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት) በገቢዎች ሚኒስቴር የመካከለኛ ግብር
+4
ቅርጫፍ ጽ/ቤቱ የ3ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን በከፍተኛ የገቢ አፈጻጸም አጠናቀቀ፡፡ (ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም፡ መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት)     በገቢዎች ሚኒስቴር የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ቁጥር 2 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የበጀት ዓመቱን የገቢ አፈፃፀም በላቀ ውጤት ማጠናቀቁን አስመልክቶ ለአመራሮች እና ሰራተኞች የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ፡፡   የቅርጫፍ ጽ/ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ቶሉ ፊጤ በመክፈቻ ንግግራቸው ፅ/ቤቱ ከተመሰረተ ሶስት ዓመታትን ያስቆጠር ሲሆን በየዓመቱ ያሳየው የገቢ አፈጻጸም ዕድገት ከፍታ ዝም ብሎ የመጣ አይደለም፤ የጽሕፈት ቤታችን  አመራሮች እና ሠራተኞች ሌት ተቀን ያደረጉት ከፍተኛ ጥረት፣ የአሠራር ሥርዓታችንን ወደ ዲጂታል መለወጣችን እና ከሁሉም በላይ ደግሞ የግብር ከፋዮቻችን ታማኝነትና ሕግ አክባሪነት ውጤት ነው ብለዋል። አክለውም በተለይ በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት የተመዘገበው የ104.85% ዕቅድ አፈጻጸም፣ አመራሮች እና ሠራተኞች ለአገር እድገት ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት መሆኑን ጠቅሰው የላቀ ምስጋና አቅርበዋል።   በመቀጠልም ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ወደ ተለያዩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ለተዘዋወሩ አመራሮችና ባለሙያዎች የምስጋና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል፡፡   በማጠቃለያም ቅርጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ወደፊትም የቴክኖሎጂ አጠቃቀሙን ይበልጥ በማዘመን ግብር ከፋዮ ማህበረሰብ በቦታ እና በጊዜ ሳይገደብ ግብሩን በወቅቱ በማሳወቅና በመክፈል ግዴታውን መወጣት የሚችልበትን ምቹ ሁኔታ በመፍጠር በ2019 በጀት ዓመት በዚህ ዓመት ከተመዘገበው ዕቅድ አፈፃፀም በላይ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ፣ ከግብር ከፋዩ ማኅበረሰብ ጋር ያለውን ግንኙነት ማጠናከር እና የዕለት ተዕለት አገልግሎቶችን ይበልጥ ፈጣንና ግልጽ ማድረግ እንዳለብን ገልፀዋል፡፡     ግብር÷ ለሀገር ክብር!

ብሔራዊ የታክስ ሪፎርም ታስክ ፎርስ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል ሐምሌ 06/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ብሔራዊ የታክስ ሪፎርምታስክ ፎርስ ስብሰባ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ታስክ ፎርሱ በሚ
+7
ብሔራዊ የታክስ ሪፎርም ታስክ ፎርስ ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል ሐምሌ 06/2018 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር) ብሔራዊ የታክስ ሪፎርምታስክ ፎርስ ስብሰባ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ታስክ ፎርሱ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ውይይት እንደሚያደርግ ይጠበቃል፡- 👉 በ2018 ዓ.ም ቃለ-ጉባኤ ላይ ውይይት በማድረግ የማጽደቅ እና በተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በመወያየት አቅጣጫ የመስጠት፣ 👉 የገቢ እቅድ እና የፎርም እቅድ አፈጻጸም ላይ መወያየት፣ 👉 የ2018 በጀት ዓመት የገቢ አፈጻጸም እና የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ላይ እና ሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይት እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡

from-MTO2-2Others-2692(5) short2.xlsx2.93 KB

from-MTO2-2Others-2692(5) short2.xlsx2.93 KB

"እንደሀገር የሚሰሩ ልማቶች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ተቋማችን ትልቅ ኃላፊነት አለበት" - ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር) ሐምሌ 03/2018 ዓ.ም የገቢዎች ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት
+7
"እንደሀገር የሚሰሩ ልማቶች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ተቋማችን ትልቅ ኃላፊነት አለበት" - ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ (የገቢዎች ሚኒስትር) ሐምሌ 03/2018 ዓ.ም የገቢዎች ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት አፈፃጸም እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል። በመድረኩ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ ባስተላለፉት መልእክት በ2018 የበጀት ዓመት የገቢ እቅድ አፈጻጸም ስኬታማ በሆነ መልኩ መጠናቀቁን ገልጸዋል። በቀጣይም እንደሀገር የሚሰሩ ልማቶች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ተቋማችን ዋነኛ አንቀሳቃሽ ሞተር እንደመሆኑ ትልቅ ኃላፊነት አለበት ያሉት ሚኒስትሯ በቀጣይ ስራችንን በአግባቡና የታክስ ሕጎችን እና መመሪያዎችን መሰረት በማድረግ ይበልጥ የተጠናከረ ስራን ለማከናወን የምናቅድበት እንዲሁም ባቀድነው ልክ ብቻ ሳይሆን ከዛም በላይ ለማሳካት የምንጥርበት ዓመት መሆን እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ በሚኒስቴሩ የታክስ ኦፕሬሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ያሲሚን ወሃብረቢ በበኩላቸው ባሳለፍነው የበጀት ዓመት የታቀደው የገቢ አሰባሰብ እቅድ አፈጻጸም በስኬት እንዲጠናቀቅ ኃላፊነታቸውን ለተወጡ ሁሉም አካላት ምስጋና አቅርበዋል። አክለውም በተጀመረው አዲስ የበጀት ዓመት ግብር ከፋዩን በአግባቡ በማገልገል ውጤታማ የገቢ አሰባሰብን አጠናክሮ መሄድ ያስፈልጋል ብለዋል። በውይይቱ በገቢዎች ሚኒስቴር የሚንስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ታደሰ አጠቃላይ የተቋሙን የ2019 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ሰነድ አቅርበው ውይይት ተካሂዶበታል። በዚሁ ወቅት ኃላፊው እንደገለጹት እቅዱ እያንዳንዱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባቀረበው እቅድ ላይ በመመስረት የቀረበ እንደሆነ ገልጸዋል። በመድረኩ በሚኒስቴሩ የኢ-ዳታ ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ዳዊት ውብሸትን ጨምሮ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች እን

4 NORTH WEST ADDIS ABEBA SMALL TAX PAYERS BRANCH.xlsx0.20 KB

5 EAST ADDIS ABEBA SMALL TAX PAYERS BRANCH.xlsx1.31 KB

3 WEST ADDIS ABABA SMALL TAX PAYERS BRANCH.xlsx0.12 KB

2 MEDIUM TAX PAYERS NO 1 BRANCH.xlsx0.32 KB

1 LARGE TAX PAYERS OFFICE (LTO).xlsx0.11 KB

1 LARGE TAX PAYERS OFFICE (LTO).xlsx0.11 KB