𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
کانال 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 (@etmathsnetwork) در بخش زبانی انگلیسی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 21 368 مشترک است و جایگاه 9 227 را در دسته آموزش و رتبه 19 253 را در منطقه الهند دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 21 368 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 02 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -152 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -12 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 35.48% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.87% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 7 583 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 751 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 28 است.
- علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند grade, semester, thanks, feb/2016, feb/2017 تمرکز دارد.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 سپتامبر, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
💥Old CURRICULUM▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
💥New CURRICULUM▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 እኢአ ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ይለቀቃልውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች፡-
በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et በቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
ተማሪዎች ውጤታቸውን ከሰኞ ከሰዓት ወይም ማክሰኞ ጠዋት ጀምሮ መመልከት ይችላሉ።
በውጤታቸው ላይ ቅሬታ የሚኖራቸው ከሆነም 5/6 ቀናት ቅሬታ የማቅረቢያ ጊዜ የሚሰጣቸው ይሆናል።በ2017 ውጤት የታየባቸው አድራሻዎች
1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot 3. አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
ውጤት ሰኞ ወይም ማክሰኞ ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።🌀 ውጤቱ ምን ይመስላል?
በአጠቃላይ 550,210 ተማሪዎች ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አምጥተው ማለፍ የቻሉት 12.8 በመቶ (70,544 ተማሪዎች) ናቸው።
🔹 ተፈጥሮ ሳይንስ፡ 16.5% አልፈዋል 🔹 ማህበራዊ ሳይንስ፡ 8.33% አልፈዋል🌀 ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች/ከተማ አስተዳደሮች በቅደም ተከተል፦ 1. አዲስ አበባ (32.4%) 2. ሐረሪ (22.76%) 3. አማራ (15.0%) 4. ድሬደዋ (11.92%) 5. ትግራይ (11.2%) 💥 ከፍተኛ ውጤት ስንት ተመዘገበ? በተፈጥሮ ሳይንስ፦
591.6 / 600 (ወንድ) - ከኦዳ ስፔሻል ቦርዲንግ - አዳማ 583 / 600 (ሴት) - ከእንጅባራ አገው ምድር ት/ቤትበማህበራዊ ሳይንስ፦
* 576.25 / 600 (ወንድ) * 569 / 600 (ሴት)🔹 የትምህርት ቤቶች ሁኔታ፦
100% ያሳለፉ ት/ቤቶች፦ 88 ትምህርት ቤቶች (ከነዚህም ውስጥ 37 በኦሮሚያ እና 24 በአዲስ አበባ ይገኛሉ)ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ት/ቤቶች፦
585 ትምህርት ቤቶች🔹 በኦንላይን እና በወረቀት ከተፈተኑት፦
በኦንላይን ከተፈተኑት፦ 18.37% አልፈዋል በወረቀት ከተፈተኑት፦ 4.2% አልፈዋል🔹 ስለ ሬመዲያል (Remedial) ፕሮግራም፦
በዘንድሮው የሬመዲያል ፕሮግራም የሚወሰደው የተማሪዎች ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን የመቁረጫ ነጥቡ ወደፊት ይፋ የሚደረግ ይሆናል።𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
Condensed Note Designed for G- 11 and G-12 (summer) Phase 2
Check back shortly𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
Condensed Note Designed for G- 11 and G-12 (summer) Phase 1
Check back shortly𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
ያልተለቀቁ የሁሉንም ክልል እና ከተማ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት የምታዩበት መግቢያ ለማስታዎስ1. Addis Ababa aa6.ministry.et for grade 6 aa.ministry.et for grade 8 2. Central Ethiopia ce6.ministry.et for grade 6 ce.ministry.et for grade 8 3. Oromia oromia6.ministry.et for grade 6 oromia.ministry.et for grade 8 4. Amhara amhara6.ministry.et for grade 6 amhara.ministry.et for grade 8 5. South Ethiopia se6.ministry.et for grade 6 se.ministry.et for grade 8 6. Gambella gambella6.ministry.et for grade 6 gambella.ministry.et for grade 8 7. Afar afar6.ministry.et for grade 6 afar.ministry.et for grade 8 8. Harari harari6.ministry.et for grade 6 harari.ministry.et for grade 8 9. Somali somali6.ministry.et for grade 6 somali.ministry.et for grade 8 10. South West Ethiopia swe6.ministry.et for grade 6 swe.ministry.et for grade 8 11. Sidama sidam6.ministry.et for grade 6 sidama.ministry.et for grade 8 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ሲሆን ለመመልከት ከታች የሚገኘውን ሊንክ መጠቀም ይችላሉ።👉 https://aa6.ministry.et/#/result 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
ያለፉት ቀናት ፈተናዎች አበረታች እንደነበሩ የገለጻችሁበት አዎንታዊ ስሜት ለሁሉም ተማሪዎች ትልቅ ተስፋ ነው፤ መልካም ውጤትም እንዲገጥማችሁ እንመኛለን!አሁን ደግሞ ተራው የቀጣዮቹ ዙር የናቹራል እና የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ነው።
ፈተናው የእናንተን የመረዳት አቅም የሚለካ እንጂ ለዚህች ዓለም ያላችሁን ትልቅ ዋጋ የሚቀንስ አይደለም። ፍርሃትን በፈገግታ ተኩት፤ በራሳችሁ ሙሉ እምነት ይኑራችሁ።። የደከማችሁበት አመርቂ ውጤት እንዲመጣላችሁ ምኞታችን ከፍ ያለ ነው!! መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ!𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
የተማሪዎች ምዝገባ ከነሀሴ 26-ጳጉሜ 5/2018 ሲሆን ትምህርት የሚጀመርበት ቀን መስከረም 5/1/2019 ዓ.ም ነው።𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
It's like running a race - just because someone stumbled before doesn't mean you will too.• 👁Stay focused, stay positive, put in the work, and give it your best shot. 🍀 Good luck! 🍀 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
