𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.
Больше📈 Аналитический обзор Telegram-канала 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
Канал 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 (@etmathsnetwork) языкового сегмента Английский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 21 743 подписчиков, занимая 9 059 место в категории Образование и 19 422 место в регионе Индия.
📊 Показатели аудитории и динамика
С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 21 743 подписчиков.
Согласно последним данным от 04 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 270, а за последние 24 часа — -34, при этом общий охват остаётся высоким.
- Статус верификации: Не верифицирован
- Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 36.73%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 15.41% реакций от общего числа подписчиков.
- Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 7 990 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 3 352 просмотров.
- Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 17.
- Тематические интересы: Контент сосредоточен на ключевых темах, таких как grade, semester, thanks, feb/2016, feb/2017.
📝 Описание и контентная политика
Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
“𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.”
Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 05 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Образование.
ያለፉት ቀናት ፈተናዎች አበረታች እንደነበሩ የገለጻችሁበት አዎንታዊ ስሜት ለሁሉም ተማሪዎች ትልቅ ተስፋ ነው፤ መልካም ውጤትም እንዲገጥማችሁ እንመኛለን!አሁን ደግሞ ተራው የቀጣዮቹ ዙር የናቹራል እና የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ነው።
ፈተናው የእናንተን የመረዳት አቅም የሚለካ እንጂ ለዚህች ዓለም ያላችሁን ትልቅ ዋጋ የሚቀንስ አይደለም። ፍርሃትን በፈገግታ ተኩት፤ በራሳችሁ ሙሉ እምነት ይኑራችሁ።። የደከማችሁበት አመርቂ ውጤት እንዲመጣላችሁ ምኞታችን ከፍ ያለ ነው!! መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ!𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
የተማሪዎች ምዝገባ ከነሀሴ 26-ጳጉሜ 5/2018 ሲሆን ትምህርት የሚጀመርበት ቀን መስከረም 5/1/2019 ዓ.ም ነው።𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
It's like running a race - just because someone stumbled before doesn't mean you will too.• 👁Stay focused, stay positive, put in the work, and give it your best shot. 🍀 Good luck! 🍀 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
ውጤት ለማየት 🌀 ለ6ኛ ክፍል https://harari6.ministry.et እና 🌀 ለ8ኛ ክፍል https://harari.ministry.et𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
መምህርነት የሁሉም የሙያ ዘርፎች መሠረትና ምንጭ መሆኑ አያካራክርም። ልዩ ልዩ የሙያ መስኮች በሙሉ የዳበሩት በመምህርነት ተቋማዊ ድልድይነት ነው። ተማሪዎቻቸውን በሰብዓዊ እንክብካቤ በመቅረጽ፣ ብቁ ዜጎችን በማፍራት ረገድ መምህራን ቀጥተኛና የማይተካ ሚና ይጫወታሉ።
በተለያዩ የትምህርት ተቋማት የምታስተምሩ የተከበራችሁ መምህራን፤ በእናንተ ውስጥ ያለው የዕውቀት ብርሃን የማይጠፋ ከመሆኑም በላይ፣ ዛሬ በምታስተምሯቸው ልጆች ልብ ውስጥ ለዘላለም ደምቆ እንደሚኖር ሙሉ እምነት አለን።
ስለሆነም፣ እንደሁልጊዜው በምንም የማይተካ ልፋታችሁን ሊመለስ የማይችል ውለታችሁን በማስታወስ፤ በ2018 የትምህርት ዘመን ላሳያችሁት ከፍተኛ ትጋት 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 ከፍ ያለ ምስጋናዉን ያቀርባል።𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
🔹 መመሪያን ማስተዋል፦ ስህተትን ለመቀነስ መመሪያዎችን በጥንቃቄ ያንብቡ። 🔹 ጊዜን መግራት፦ በአንድ ከባድ ጥያቄ ላይ ሳይንጠለጠሉ፣ የሚያውቁትን ቀድመው ይስሩ። 🔹 ያልገባዎትን መዝለል፦ የከበደዎትን ጥያቄ ምልክት አድርገው በኋላ ይመለሱበት። 🔹 በራስ መተማመን፦ ጭንቀት ሲመጣ ጥልቅ ትንፋሽ በመውሰድ አእምሮዎን ያረጋጉ። 🔹 ፈትሾ ማጠናቀቅ፦ ሳያረጋግጡና ሳይከለሱ ፈጽሞ Submit አያድርጉ።🧤 የእናንተ ትጋትና ጥረት ወደ ላቀ ማማ እንደሚያወጣችሁ አንጠራጠርም! ፈጣሪ ማስተዋሉን፣ ብርሃኑንና መረጋጋቱን ይስጣችሁ። ለሁላችሁም መልካም ፈተና እና አስደሳች ውጤት እንመኛለን! 🎓✨ 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
Second semesterBy: Dessie (Amhara) Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥️•♥️ Many Thanks ♥️•♥️• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋
Second semesterBy: East Gojjam (Amhara) Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥️•♥️ Many Thanks ♥️•♥️• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋
Amhara💥Files have been shared so far from
Addis Ababa, Oromia, Central Ethiopia, and more.
በኦንላይን/Computer-Based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞ በስድስት ዙር ፈተናቸውን እንደሚወስዱ አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ በዚህም ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተና የሚሰጥ ሲሆን፤ ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ይወስዳሉ፡፡ ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሦስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን፤ የማኅበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ መሆናቸውን አገልግሎቱ አሳውቋል።𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌
Second semesterBy: Central Ethiopia Regional State
CERSEBJoin🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥️•♥️ Many Thanks ♥️•♥️• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
