የማርያም ልጆች ነን
رفتن به کانال در Telegram
316
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
-830 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
نوامبر '24
نوامبر '24
+2
در 0 کانالها
اکتبر '24
+5
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+11
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+16
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+27
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+39
در 1 کانالها
Get PRO
مه '24
+37
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+20
در 1 کانالها
Get PRO
مارس '24
+25
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+15
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+5
در 2 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+10
در 1 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+24
در 2 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+236
در 1 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 21 نوامبر | 0 | |||
| 20 نوامبر | 0 | |||
| 19 نوامبر | 0 | |||
| 18 نوامبر | +1 | |||
| 17 نوامبر | 0 | |||
| 16 نوامبر | +1 | |||
| 15 نوامبر | 0 | |||
| 14 نوامبر | 0 | |||
| 13 نوامبر | 0 | |||
| 12 نوامبر | 0 | |||
| 11 نوامبر | 0 | |||
| 10 نوامبر | 0 | |||
| 09 نوامبر | 0 | |||
| 08 نوامبر | 0 | |||
| 07 نوامبر | 0 | |||
| 06 نوامبر | 0 | |||
| 05 نوامبر | 0 | |||
| 04 نوامبر | 0 | |||
| 03 نوامبر | 0 | |||
| 02 نوامبر | 0 | |||
| 01 نوامبر | 0 |
پستهای کانال
Repost from ዝጉ መንገድ ሚዲያ
ከቅዱስ ገብርኤልና ከቅድስት ኤልሳቤጥ ጋር እንዲሁም ቀድሞ ከነበሩ ሰዎች ጋር የድንግልን ክብር እንናገራለን።
የድንግል ክብር እንደምንድነው? ቢሉ በድንግልና ጸንሶ በድንግልና መውለድ ነው። ወይንም ደግሞ በቃል ኪዳኗ ለሚታመኑ፣ በተስፋዋ ለሚማጸኑ ሁሉ ምሕረት ይቅርታ ማሰጠት ነው።
ዛሬም ካሉ ቅዱሳን አባቶቻችን ጋር ሆነን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን እናከብራታለን፣ እናገናታለን፣ በፍጹም ምስጋና እናመሰግናታለን።
አሁን እመቤታችንን የምናገናት ሆኖ አይደለም! ገናንነቷን እንናገራለን ስንል ነው እንጂ።
ኃይለ ልዑል ወልድ ከሦስቱ ግብራት ከለከላት። ከዘርእ፣ከሩካቤ፣ከሰስሎተ ድንግልና። "ውእቱሰ ንጹሕ እምነ ሠለስቱ ግብራት ዘውእቶሙ ዘርእ ወሩካቤ ወሰስሎተ ድንግልና እለ ሥሩዓን በእጓለ እመሕያው ወእሙራን ቦሙ" ብሎ ሊቁ እነሰደተናገረው።
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ተብለው ከሚመሰገኑት ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን ቅዱስ ከሦስቱ አካላት አንዱን አካል ወለድሽው።
ይኸውም የዓለም መድኃኒት ነው። ተወልዶም ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ አዳነን።
መልካም ቀን ተመኘሁላችሁ!!!
ዲ/ን መዝሙር ንጉሴ
28-02-17 ዓ.ም
https://t.me/dn_mez
| 2 | ሁለት ሰዎች በአንድ ጉዳይ አብረው ይፀልያሉ አንደኛው ፀሎቱ ተመለሰለት አንደኛው ሳይመለስለት ቀረ።
በዚህ ጊዜ ፀሎቱ ያልተመለሰለት ሰው "ጌታ ሆይ ሁለታችንም እኩል ፀልየን ለእርሱ ሰጥተኸው ለእኔ ከለከልኝ ለምንድ ነው?" አለው።
እግዚዘብሔርም "ለእርሱ ባልሰጠው ይጠፋል፣ ላንተ ከሰጠሁህ ደግሞ ትጠፋለህ" አለው ይባላል።
እግዚአብሔር ከራሳችን በላይ እኛን ያውቀናል። ለአንዳችን በመስጠት፣ አንዳችንን በመከልከል ዕድሜያችንን ያረዝመዋል።
መስጠቱም መንሳቱም ሁለቱም በፍቅር ነውና በልመናችን በፀሎታችን የአንተ ፈቃድ ይሁንልን ማለት ተገቢ ነው።
ስለሁሉም የእግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን። አሜን!!
Deacon mezmur
26-02-17 ዓ.ም
https://t.me/dn_mezmur | 75 |
| 3 | https://vm.tiktok.com/ZMhXvocnd/ | 48 |
| 4 | https://youtu.be/-zTUPPtbLDY?si=dE75LWI87ffdrLW3 | 50 |
| 5 | ታላቁ አባ መቃርስ
1. ከ፹ ዓመት በላይ በበረሃ የተጋደሉ፣
2. በአስቄጥስ ገዳም ፭፼ መነኮሳትን በመመገብ የመሩ፣
3. የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ ወደሙን ተቀብለው ስለ ሥጋ ወደሙ ክብር ሲሉ ለ፷ ዓመት ምራቃቸውን ሳይተፉ የኖሩት ታላቁ አባት ናቸው።
4. አባ መቃርስ በነሐሴ ፲፱ ፍልሰተ አጽማቸው ሳስዊር ከሚባል ሀገር ወደ አስቄጥስ የተፈጸመበት የከበረ በዓል ነው፡፡
5. ታላቁ አባ መቃርስ እጅግ ሩህሩህ አባት ነበሩ፡፡ በአንድ ወቅት አንዲት ዘመሚት ነክሳቸው ገደሏት፡፡ ነገር ግን ወዲያው ተጸጽተው ስለ ትንኟ ነፍስ ወደ በረሃ ወንዝ ወርደው ሥጋቸውን ለዘመሚቶች ሰጥተው ዘመሚቶቹ እየነከሷቸው ስድስት ወር ኖረዋል፡፡ ከስድስት ወር በኋላም ወደ ገዳማቸው ሲመለሱ ምን እንደሆኑና የት እንደነበሩ ማንም አላወቀም ነበር፡፡
6. አንድ ቀንም በበዓታቸው ሳሉ አንዲት ሴት ጅብ መጥታ የአባታችንን ቀሚስ ይዛ እየጎተተች ወስዳ ዋሻዋ ውስጥ አደረሰቻቸው፡፡ ሦስት ልጆቿንም አወጣችላቸው፡፡ እርሳቸውም ቀርበው ቢመለከቷቸው ዕውሮች ናቸው፡፡ እናቲቱንም ጅብ እያደነቁ ግልገሎቿን ይዘው በዐይኖቻቸው ውስጥ ምራቃቸውን ተፍተው አዳኝ በሆነ በክርስቶስ መስቀል ምልክት አማተቡባቸው፡፡ ወዲያውም ድነው ይፈነድቁ ከእናታቸውም ጋር ይጫወቱ ጀመር፡፡ መቃርስም እግዚአብሔርን እያመሰገኑ ወደ በዓታቸው ተመለሱ፡፡ እናቲቱ ጅብም የበግ አጎዛ አምጥታ ሰጣቻቸውና አባ መቃርስም አጎዛውን የመኝታቸው ምንጣፍ አደረጉት፡፡
7. በግብፅ ሀገር ታላቅ ረኃሀብ ተከሥቶ ሊቀ ጳጳሳቱ አባ ጢሞቴዎስ መልእክተኛ ወደ እርሳቸው በመላክ አብረው ጸሎት እንዲያደርጉ ጠየቋቸው፡፡ አባ መቃርስም ሄደው በጋራ ቢጸልዩ ዕለቱን ሕዝቡ ‹‹በቃን በጎርፍ እንዳናልቅ…›› እስኪል ድረስ ዝናብን አዝንበውላቸዋል፡፡
8. ታላቁ አባ መቃርስ ከእስክንድርያው መቃርስ ጋር ያሳለፉት ታሪክም እንዳለ ቅድሳት መጻሕፍት ይጠቅሳሉ፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ለሁለቱም በአካል ተገልጦላቸው ታቦቱንና ንዋየ ቅዱሳቱን አክብሮታል፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስና ወንጌላዊ ቅዱስ ማርቆስም በአካል ተገልጠውላቸው በቅዳሴ ጊዜ ተራድተዋቸዋል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ ዮሐንስም የየራሳቸውን መልእክት አንብበውላቸዋል፡፡ ቅዱስ ዳዊትም መዝሙሩን ዘምሮላቸዋል፡፡ መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ወርዶላቸዋል፡፡
9. ቅዱሳን መላእክትም ይራዱአቸው ነበር፡፡ አባ መቃርስና የእስክንድርያው መቃርስ በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ቀድሰው ለሕዝቡ ሥጋ ወደሙን አቀበሉ፡፡ ጌታችንም ለአባ መቃርስና ለእስክንድርያው መቃርዮስ ተገልጦላቸው ታላቅ ቃልኪዳን ከገባላቸው በኋላ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አዘዛቸው፡፡ እነርሱም ለዚያች ደሴት ሕዝቦች ሌላ ጳጳስ ከሾሙላቸው በኋላ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ባሰቡ ጊዜ መልአክ መጥቶ ነጥቆ ወስዶ የእስክንድርያ ጳጳስ አባ ጢሞቴዎስ ፊት አቆማቸው፡፡ እርሱም ሁለቱን ባያቸው ጊዜ እጅግ ተደሰተ፤ ከዚያም መልአኩ ወደ ገዳመ ሲሐት ወሰዳቸው፡፡ በመጨረሻም ግንቦት ስድስት በሽምግልና ሆነው በታላቅ ክብር ዐርፈዋል፡፡
10. ታላቁ አባ መቃርስ ከዕረፍታቸው በኋላ ከሀገሩ ከሳስዊር ሰዎች መጥተው ሥጋቸውን በድብቅ ወስደው ቤተ ክርስቲያን ሠርተው ከዚያ አኑረዋቸዋል፡፡ ሆኖም በዚያን ጊዜ እስላሞች በመንገሣቸው ክርስቲያኖች ለመሰደድ ተገደዱ፡፡ በዚህም የተነሣ የአባ መቃርስን ሥጋ ወስደው በድጋሚ ቤተ ክርስቲያን ሠርተው በዚያ አኖሩት፡፡ ሊቀ ጳጳሳቱም ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ የአባ መቃርስን ሥጋ እንዲሰጠው እያለቀሰ ወደ እግዚአብሔርን ልመና ካቀረበ በኋላ የአስቄጥስ ገዳም አረጋዊ መነኮሳትንም አስከትሎ የአባ መቃርስ አጽም ወዳለበት ሄደ፡፡
11. ሕዝበ ሳስዊር ግን በመከንኑ መሪነት ሰይፋቸውን ይዘው የአባ መቃርስን አጽም ከለከሏቸው፡፡ ሊቀ ጳጳሳቱና መነኮሳቱም እጅግ አዝነው ተመለሱ፡፡ ይህን ጊዜ አባ መቃርስ በዚያች ሌሊት ለመኮንኑ በራእይ ተገለጠለትና ‹‹ከልጆቼ ጋር መሄድን ለምን ትከለክለኛለህ? እንግዲህስ ከልጆቼ ጋር ወደ ቦታዬ ልሄድ›› አለው፡፡ መኮንኑም በጠዋት ተነሥቶ እየፈራና እየተንቀጠቀጠ አረጋውያን መነኮሳቱን ጠርቶ የከበረ የአባ መቃርስን ሥጋ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም እጅግ ደስ ተሰኝተው የአባ መቃርስን ሥጋ ይዘው በመርከብ በመሳፈር ተርኑጥ የምትባል ሀገር ሲደርሱ ስለመሸባቸው በዚያው አደሩ፡፡ በማግሥቱም ወደ አስቄጥስ ገዳም ለመድረስ በረሃውን ሲያቋርጡ ጥቂት ድካም ስለተሰማቸው ሊያርፉ ቢወዱም አባ ሚካኤል ግን ‹‹የቅዱስ አባታችንን ሥጋ የምናሳርፍብን ቦታ እግዚአብሔር ካልገለጠልን በቀር አናርፍም›› በሚል ሐሳብ አቀረቡ፡፡ ከመቅጽበትም የአባ መቃርስን ሥጋ የተሸከመው ግመል ወደ አንድ ቦታ ደርሶ በዚያ በርከክ በማለት የአባ መቃርስ ሥጋ ያለበትን ሣጥን ራሱ ይጥል ዘንድ ወዲያና ወዲህ ሲዟዟር ተመለከቱ፡፡ መነኮሳቱም እግዚአብሔር የፈቀደው ቦታ መሆኑን አውቀው ድስ ተሰኙ፡፡ ያም ቦታ እስከዛሬም ድረስ እንደታወቀ አለ፡፡ ከዚህም በኋላ መነኮሳቱ የአባ መቃርስን ሥጋ ይዘው ወደ አስቄጥስ ገዳም በደረሱ ጊዜ የገዳሙ መነኮሳት ሁሉም ወጥተው ወንጌልና መስቀሎችን ይዘው እየዘመሩና እያመሰገኑ ወደ ቤተ ክርስቲያን አስገቡት፡፡ ከአባ መቃርስም ሥጋ ብዙ አስገራሚ ተአምራት ተገልጠዋል፡፡
የታላቁ አባት የአባ መቃርስ ተራዳኢነት አይለየን፤ በረከታቸው ይደርብን፤ አሜን፡፡
ምንጭ፡– የግንቦትና የነሐሴ ወራት መጽሐፈ ስንክሳር
https://t.me/dn_mezmur | 69 |
| 6 | . ወዮ! ስለ አንቺ ድንቅ ኾኖ የሚነገረውን ነገር መናገር የሚቻለው ምን አንደበት ነው? ቅድመ ዓለም ያለ እናት ተወልዶ፣ ድኅረ ዓለም ያለ አባት እንደምን እንደወለደሽው መናገር የሚቻለው ምን አንደበት ነው? የአካላዊ ቃል እናቱ ንጽሕት ደንግል ሆይ! ኪሩቤል ለሚሸከሙት ለንጉሥ ማደሪያ ኾንሽ፡፡ ንዕድ ክብርት ሆይ! እኛም ክብርሽን ገናንነትሽን ዕፁብ ዕፁብ እያልን እናመሰግንሻለን /ሉቃ.፩፡፵፰/፡፡ የአካላዊ ቃል እናቱ መልካሟ ርግብ (ርግበ ኖኅ) ማርያም ሆይ! ስምሽን በትውልደ ሴም፣ በትውልደ ካም፣ በትውልደ ያፌት እንጠራለን፡፡ ሊቁ እመ አምላክን “መልካሟ ርግብ” አላት፡፡ ይኸውም የኖኅ ርግብ “የጥፋት ውሃ ጐደለ፤ የጥፋት ውሃ ተገታ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ሰላም ነው” ስትል የምሥራቹን የዘይት ቅጠል ይዛ እንደታየች ኹሉ /ዘፍ.፰፡፲፩/ እመቤታችንም “የኀጢአት ውሃ ጐደለ፤ የመርገም ውሃ ተገታ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ዘመነ ሰላም ነው” ስትል ዓመተ ፍዳ ዓመተ ኩነኔን ኣሳልፎ ዓመተ ምሕረትን የተካ፣ ለዓለሙ ኹሉ ታላቅ የምሥራች የኾነ፣ የዓለም መድኃኒት ክርስቶስን ወልዳልናለችና፡፡ እንዲህ ካለ ልጅሽ ጽንዕት በድንግልና እመቤታችን ጸጋውን ክብሩን እንዳይነሣን ለምኚልን፡፡
https://t.me/dn_mezmur | 57 |
| 7 | የድንግል ልዕልናዋ፣ክብሯ፣ገናንነቷ ሊነገር አይቻልም። ምነው እየተነበበ እየተተረጎመ አይደለምን? ቢሉ መቼ ለሷ እንደሚገባ አድርጎ ሲል።
ጌታ መርጧታልና። እርሱማ ቢመርጣት ምን ያስደንቃል ቢሉ እሷ እንድትመረጥ ብቁ ሆና ስለተገኘች እንጁ።
https://t.me/dn_mezmur | 74 |
| 8 | ምንት ንብረታ ለዛቲ ሀገር
የዚች ሀገር አኗኗሯ እንደምንድን ነው?
ሀገርሰ ሠናይት ይእቲ ወማየ ብሔሩሰ እኩይ ውእቱ
ሀገሪቱስ እንደምታያት ያማረች ናት የሀገሩ ውኃ ግን ወላድ ቢጠጣው መካን ፣ባለጤና ቢጠጣው ድውይ የሚያደርግ ልብ ቆርጦ አንጀት በጥብጦ የሚጥል ነው።
Deacon Mezmur Niguse
https://t.me/dn_mezmur | 94 |
| 9 | የእግዚአብሔር ልጅ ሳይወለድ ሰው ሆነ የሚል፣ ሳይፈጥረው ለአዳም ዋስ ሆኖት ነበር የሚል እሱ ስለእኛ በፈቃዱ መከራ ተቀበለ የማይል ቢኖር ውጉዝ ይሁን።
መናፍቃን በዕለተ ፍጥረት አብና መንፈስ ቅዱስ አዳም አይፈጠርም ስሑት ፍጥረት ነው አሉ። ወልድ ደግሞ ይፈጠር እኔ እያዘዋለሁ አለ።*አዳም ኋላ በበደለ ጊዜ "ወመጽአ በኩርዕ" በግድ በዋስነቱ ተይዞ መጣ ብለዋልና።
በሦስቱ ፈቃድ እንደ መጣ ለማጠየቅ "እስመ በፈቃዱ (በእርሱ ፈቃድ)፣ወበሥምረተ አቡሁ(በባሕርይ አባቱ ፈቃድ)፣ ወመንፈስ ቅዱስ (በባሕርይ ሕይወቱ በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ) ሰው ሆኖ አድኖናል እንላለን።
እነርሱ ግን በዕርገተ ኢሳይያስ "ሰማዕኩ እንዘ ይኤዝዞ እግዚእ ለእግዚእየ ወይብሎ ሕልፍ እንተ ሰባቱ አናቅጸ ሰማያት ወረድ ላዕሌሁ ለመልአከ ሞት" ከሚለው አጠገብ "ተሐበዮ የሚል አለ። ያንን ይዘው ክደዋል።
መልሱን በሃይማኖተ አበው በአሥራ አንደኛው አንቀጽ "እመቦ ዘይቤ ተሐበዮ እምቅድመ ይፍጥሮ ለአዳም ውጉዘ ለይኩል" ብሎ ያነሣሣቸዋል።
የአማኑኤልን ሥጋ ሙስና መቃብር አገኘው የሚል ቢኖር ይህ እንዲህ የሚለው ሰው ከእግዚአብሔር የሚገኘውን ክብር አይውረስ! የእግዚአብሔር አብ ቃል በራሱ ፈቃድ በተለየ አካሉ ታመመ፤ ስለእኛም በአባቱ ፈቃድ ሞተ ብሎ የሚያምን ግን ከግዞት የተፈታ ነው።
ምንጭ፦ ሃይማኖተ አበው ዘዮሐንስ ዘቡርልስ 123፥12
ውዳሴ ማርያም ዘሠሉስ(ዐቢይ)ትርጓሜ
ዲ/ን መዝሙር ንጉሴ | 88 |
| 10 | አትመለስ!
ብዙ ለፍተህ,ብዙ ጥረህ,ብዙ ደክመህ ነገር ግን የሚገባህ ቦታ ላይ ላትሆን ትችላለህ።
ነገሮች እንዳሰብካቸው ባይሄዱም የተነሳህበትን አላማ ካልረሳህ ከምትፈልገው ቦታ መድረስህ የማይቀር ነው።ስለዚህ አትመለስ!
“የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17
ዲ/ን መዝሙር ንጉሴ
https://t.me/dn_mezmur | 86 |
| 11 | አዘክሪ ለኃጥአን ወአኮ ለጻድቃን
ለጻድቃን ያይደለ ለኃጥአን አሳስቢልን።
እመቤታችን ከጻድቃን ይልቅ ለኃጥአን ታዝናለችና።
ጻድቃንንስ ሃይማኖት ምግባራቸውን ምክንያት አድርጎ ይምራቸዋል እያለች ታዝናለችና "እስመ ለነ ለኃጥአን ለእመ መሐርከነ ውእተ አሚረ ትሰመይ መሓሬ ወለጻድቃንሰ እምግባሮሙ ትምሕሮሙ ወትዔስዮሙ ወከመ ጽድቆሙ"
መዓትን ያይደለ ምሕረትን አሳስቢልን። ሑሪ እምኔየን ያይደለ ንዑ ኃቤየን አሳስቢልን። ጥፋትን ያይደለ ይቅርታን አሳስቢልን።
ስለተቀበልሽው መከራ ስለደረሰብሽ ጭንቅ ሁሉ አሳስቢልን። | 76 |
| 12 | "ሰው ኃጥያትን ከሰው ያየዋል፤ ያይና ያደንቀዋል፤ ያደንቅና ይመኘዋል፤ ይመኝና ይሰራዋል፤ ይሰራና ይደጋግመዋል፤ ይደጋግምና ይለምደዋል፤ ይለምድና ጠባዩ ያደርገዋል፤ ጠባዩ ሲያደርገው አልለቀው ይላል ፤ አልለቀው ሲል ልቡ ይደነድናል፤
ልቡ ሲደነድን ቀኝና ግራውን የማይለይ ይሆናል ፦ ማለት ሀጥያትን ፅድቅ ይላል ፅድቅን ሀጥያት ይላል ማለት ነው።
ያ ማለት ወተት ይጠቁርበታል፤ ማር ይመርበታል፤ ሬትይጣፍጥለታል ማለት ነው። ሀጥያትን የሚያደንቅ ፅድቅን የሚተች ትውልድ የሚፈጠረው ከልብ መደንደን የተነሳ ነው።
ከዚህ በኋላ ሰው... መቃወም ብቻ ይጀምራል። ጸሎት መቃወም፤ ስግደት መቃወም፤ ቅዳሴ መቃወም፤ ካህናትን መቃወም፤ ጳጳሳትን መቃወም፤ መጸሐፍትን መቃወም፤ ታዕምረ ማርያምን መቃወም፤ ገድላትን መቃወም፤ ስርአተ ቤተክርስቲያንን መቃወም፤ ምንኩስናን መቃወም። ለምን? ።
ቀኝ እና ግራውን አይለይም። ልቡ ሲደነድን ሀጥያትን ያደንቃል ፅድቅን ይጠላል። የሚገርመው ደግሞ እሱ ብቻ አይደለም የሚሰራው በደል ራሱ ትክክል እንደሆነ ይሰማዋል። አስባችሁታል አይደል?
ገድለው የሚፎክሩ፤ በሰው ደም ታጥበው እየበሉ እንኳን ልባቸው የማይደነግጥ ሰዎች እነዚህ ናቸው። ከዚህ ሲደርስ ነው። እግዚአብሔር እንዲህ ካለ ደረጃ አያድርሰን! "
#ርዕሰ_ሊቃውንት_አባ ገብር ኪዳን ካስተማሩት ትምህርት የትጻፈ
ዲ/ን መዝሙር
12-02-17 ዓ.ም
https://t.me/dn_mez | 79 |
| 13 | https://t.me/dn_mezmur | 95 |
| 14 | بدون متن... | 99 |
| 15 | ንይ ማርያም ያልናትን በልቡናችን ሑሪ ያልናት ይመስለኛል።
በጽጌ ማኅሌታች ጸናጽል ከመቋሚያው ከበሮው ከዜማው ተዋሕዶ እግዚአብሔርን ስናመሰግን ሕያዊት ነፍሳችን ትደሰታለች።
በዘመነ ጽጌ እመቤታችንን ከምንማጸንበት ጸሎት አንዱ ይህ ነው።
" እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ ፣አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፣ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላህ፣ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፣ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ"
በዚህ ውስጥ ግን የታዘብኩት ነገር ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ዘምረው ሲያበቁ አንዳንድ የእኔ ቢጤዎች ከበሮን በመደለቅ እንዲሁም ከዘፈን የማይተናነስ እንቅጥቅጥ፤ዝላዩንስ እንተወው ባይወራ ይሻላል። ብቻ ብዙ ጉድ አለብን ንይ ከሚለው በስተጀርባ ሑሪ እንዳንላት ማሰቡ መልካም ነው።
"ልጅሽን ታቅፈሽ ከሚካኤልና ከገብርኤል ጋር ነኝ" ያልናት እናት በዝላዩ ብዛት እንዳትሄድብን ጥንቃቄ ቢደረግበት ጥሩ ነው።
ዲ/ን መዝሙር ንጉሴ
09-02-17 ዓ.ም
https://t.me/dn_mezmur | 227 |
| 16 | ሳትኖር ለመሞት አትቸኩል
Deacon Mezmur
https://t.me/dn_mezmur | 89 |
| 17 | ሁሌ የሚገርመኝ
የአልበርት አንስታይን የሪላቲቪቲ ቲዮሪ ነው።በጣም እውነቱን ነው።ቲዮሪውን በቀላሉ ሲያስረዳ ምን ነበር ያለው? ከማትወደው አንድ ሰው ጋር የምታጠፋው አንድ ሰአት የ24 ሰአት ያህል ሆኖ ይታይሀል!
ከምትወዳት አንዲት ፍቅረኛህ ጋር የምታጠፋው 24 ሰአት የአንድ ሰአት ያህል ሆኖ ይታይሀል! እውነቱን ነው።በጣም የምንወደውን ነገር ስንሰራ፤በጣም በጉጉት የሚጠበቅን ውድድር ስንመለከት ጊዜው ከመቼው እንደሚያልቅ አይታወቅም።
📗ርዕስ፦ኦያያ ከፓሪስ መልስ
✍️ደራሲ፦አዘርግ
እኛስ ከማን ጋር ስንውል ነው ጊዜ ያባከንን የሚመስለን?
ሀ. ከጓደኛ ጋር
ለ. ከእግዚአብሔር ጋር
ሐ. ከመጥፎ ባልንጀራ ጋር
መ. መልስ የለም
https://t.me/dn_mezmur | 91 |
| 18 | ሁሌ የሚገርመኝ የአልበርት አንስታይን የሪላቲቪቲ ቲዮሪ ነው።በጣም እውነቱን ነው።ቲዮሪውን በቀላሉ ሲያስረዳ ምን ነበር ያለው? ከማትወደው አንድ ሰው ጋር የምታጠፋው አንድ ሰአት የ24 ሰአት ያህል ሆኖ ይታይሀል! ከምትወዳት አንዲት ፍቅረኛህ ጋር የምታጠፋው 24 ሰአት የአንድ ሰአት ያህል ሆኖ ይታይሀል! እውነቱን ነው።በጣም የምንወደውን ነገር ስንሰራ፤በጣም በጉጉት የሚጠበቅን ውድድር ስንመለከት ጊዜው ከመቼው እንደሚያልቅ አይታወቅም።
📗ርዕስ፦ኦያያ ከፓሪስ መልስ
✍️ደራሲ፦አዘርግ
@sel | 2 |
| 19 | ከእውነት እና ከሀሰት መካከል ምን አለ?
https://t.me/dn_mezmur | 85 |
| 20 | ምን አለኝና ምን እሰጥሻለሁ
ዝም ብዬ እወድሻለሁ | 87 |
