Wolkite University Students' Union
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት "Our Reward Is a Student's Happiness!!!" TELEGRAM @WkUSU FACEBOOK_PAGE www.fb.com/WKUStsU EMAIL student.union@wku.edu.et WEBSITE https://wkusu.com
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Wolkite University Students' Union
کانال Wolkite University Students' Union (@wkusu) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 18 874 مشترک است و جایگاه 10 712 را در دسته آموزش و رتبه 1 780 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 18 874 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 14 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -233 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 35.51% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 14.63% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 6 703 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 762 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 47 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"Our Reward Is a Student's Happiness!!!"
TELEGRAM
@WkUSU
FACEBOOK_PAGE
www.fb.com/WKUStsU
EMAIL
student.union@wku.edu.et
WEBSITE
https://wkusu.com”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 15 ژوئن | +1 | |||
| 14 ژوئن | 0 | |||
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | 0 | |||
| 10 ژوئن | +6 | |||
| 09 ژوئن | +1 | |||
| 08 ژوئن | 0 | |||
| 07 ژوئن | +1 | |||
| 06 ژوئن | 0 | |||
| 05 ژوئن | 0 | |||
| 04 ژوئن | +4 | |||
| 03 ژوئن | +1 | |||
| 02 ژوئن | +2 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | ቲጃኑ ሀሊል
Dpt: medicine
በአሁን ሰዓት
•የወ/ዩ/ተ/ህ ዲስፕሊን ዘርፍ ተጠሪ
°Vice president of External affairs in EMSA-Wolkite
•FAWE & Mastercard Foundation sStudents alumni executive member
በመሆን እያገለገልኩ ሲሆን ከዚህ በፊት
°የወ/ዩ /ተ/ህ ጤና ዘርፍ ተጠሪ
°የወ/ዩ /ተ/ህ ክበባትና ማህበራት ዘርፍ ተጠሪ በመሆን በሙሉ ቆራጥነት አገልግያለሁ:: በነዚህ ቦታዎች ባካበትኩት ልምድ የተሻለ ተሰሚነት ያለው እና ጠንካራ የተማሪዎች ህብረት ለመገንባት እንድትመርጡኝ እጠይቃለሁ | 1 356 |
| 3 | ያለውሰውነት ጎሹ
dpt: Economics
የውሃ እጥረት እንዳይከሰት አስደርጋለው
የካፌ እቃዎች ንጽህና እንዲጥበቅ አስደርጋለው
የዶርም አከባቢ ማንኛውም ንጽህና ችግር እንዳይኖር አስደርጋለው
የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ በነጻ እንዲሰጥ አስደርጋለው
ግቢ ውስጥ የሚከሰተውን የስርቆት ችግር ከሚመለከተው አካል ጋር በመተባበር እንዲወገድ እስደርጋለው። | 1 273 |
| 4 | አብዱልከሪም ጀማል
Dpt:Anesthesia
ወገኖቼ ተማሪዎች፣ ትምህርታችንን እና የወደፊት ዕድላችንን ማሻሻል የምንችለው በአንድነታችን ነው።
እኔ ተማሪ አብድልከሪም ፕረዚዳንት ሆኜ ለሁሉም ተማሪ ድምጽ እሰጣለሁ፣ ችግሮቻችሁን አዳምጣለሁ።
ፍትሃዊ የትምህርት አጋጣሚ፣ መልካም መጠለያ እና ንጹህ ካፊቴሪያ ለማምጣት ቃል እገባለሁ።
ለውጥ የሚመጣው በእናንተ ድምጽ ነው - ቀን ሰኞ በሚካሄደው ምርጫ ድምጻችሁን ለእኔ ስጡኝ።
አብረን እንስራ፣ አብረን እንለወጥ! ድምጻችሁን ለ አብድልከሪም ይስጡ። | 1 272 |
| 5 | ኤደን መንግስቱ
Dpt: Architecture
-ሴቶች ላይ ለሚደርሱ ለማንኛውም አይነት ጥቃቶች ፈጣን ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ አደርጋለው።
-ማንም ተማሪ ድምፁ እንዳይታፈን፣ ቅሬታውን ያለምንም ፍርሃት በነጻነትና እንዲያቀርብ አስደርጋለው።
-የላይብረሪ እና የዲጂታል ላብራቶሪዎች የአገልግሎት ሰዓት እንዲራዘም አስደርጋለው።
-ስኬት በግቢ ግንብ ውስጥ ብቻ አይወሰንም፤ በውጪው አለምም ስኬታማ ለመሆነ የሚረዱ መድረኮች እንዲዘጋጁ አስደርጋለው።
-የተማርንበትን እውቀት ወደ ንግድና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለመቀየር እንድንችል አስደርጋለው።
-ተማሪዎች ከትምህርቱ በተጨማሪ የተለያዩ ስራዎችን እየሰሩ ራሳቸውን መደገፍ እንዲችሉ አበረታታለው።
"ብቃት ፆታ የለውም" | 1 203 |
| 6 | ዮአስ ደግፌ
Dpt:Law
ውድ ተማሪዎች፣ በዚህ ብሩህ የወጣትነት ዘመናችን ሁላችንም በልባችን ትልቅ ህልም፣ ተስፋ እና ጉልበትን ሰንቀናል።
የእኔ ራዕይ በእውቀት የተማሪዎች ሀሳብ በነፃነት የሚንጸባረቅበት እና እራሳችንን ለላቀ ስኬት የምናበቃበትን ጠንካራ ህብረት መፍጠር ነው።
በአንድነት ከቆምን፣ ዛሬ የገጠሙንን ፈተናዎች ወደ መፍትሔ፣ የነገ ተስፋዎቻችንን ደግሞ ወደ እውነተኛ እና ተጨባጭ እድገት መለወጥ እንችላለን።
ስለዚህ ከጎኔ በመቆም በአንድነት እጅ ለእጅ ተያይዘን እያንዳንዱ ተማሪ የሚሳተፍበት ፣ የሚከበርበት ፣ ድምጹ የሚሰማበት እና ለስኬት የሚበቃበት የተማሪዎች ህብረትን ኑ! በጋራ እንገንባ። | 1 291 |
| 7 | بدون متن... | 4 448 |
| 8 | 📢 የጋርመንት፣ ቴክስታይልና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍሎች ዓመታዊ አውደርዕይና ፋሽን ሾው አካሄዱ
📅 ቅዳሜ፣ ሰኔ 6/2018 ዓ.ም | ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
—
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ምህንድስናና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ የጋርመንት፣ ቴክስታይል እና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍሎች በጋራ ያዘጋጁትን ዓመታዊ አውደርዕይ እና የፋሽን ሾው ፕሮግራም አካሂደዋል።
ፕሮግራሙን በንግግር ያስጀመሩት የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ገብሬ ኤግነት እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ ተማሪዎች በትምህርት ዘመናቸው በንድፈ ሀሳብ የቀሰሙትን ዕውቀትና ክህሎት በተግባር የሚያሳዩበት መድረክ ነው ብለዋል።
አክለውም የጋርመንትና ቴክስታይል ዘርፍ ለሀገሪቱ መጣኔ ሃብትና ኢንዱስትሪያዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው አስረድተዋል።
ከጥንት ጀምሮ ከቆዳ፣ ከጥጥ እና ከሱፍ የሚሠሩ አልባሳት የነበሩ መሆኑን የጠቆሙት ዲኑ፤ ዘርፉ በጊዜ ሂደት እየተራቀቀ በመምጣቱ በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ዕድገት እያሳየ እንደሚገኝ አመላክተዋል።
በሀገራችንም የኢንዱስትሪ ፓርኮችና ፋብሪካዎች መስፋፋት ዘርፉን ለማሳደግ እየተደረጉ ካሉ ጥሩ ጅምሮች መካከል ተጠቃሽ መሆኑን ገልጸው፤ ሆኖም አሁንም አንዳንዶቹ ግብዓቶችና የሰለጠነ የሰው ኃይል ከውጭ ሀገር የሚመጡ መሆናቸው በዘርፉ ላይ የሚታይ ውስንነት መሆኑን ጠቁመዋል።
በመሆኑም ይህንን የአሠራር ዘይቤ ለማዘመንና የሀገሪቱን ፍላጎት በሀገር ውስጥ አቅም ለመተካት ተማሪዎች ትልቅ ድርሻ እንዳላቸው በመግለጽ፣ ትምህርታቸውን በትጋትና በጥንካሬ እንዲከታተሉ አሳስበዋል።
ዶ/ር ገብሬ አክለውም፥ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እያካሄደ ባለው የስርዓተ ትምርት ክለሳ ሂደት ውስጥ ከኢንዱስትሪዎች ጋር በትብብር ለመሥራት የሚያስችል አቅጣጫ መያዙን ጠቁመው፤ ይህም የተማሪዎችን ተግባራዊ ብቃት ለማሳደግና ከወቅታዊው የሥራ ገበያ ጋር የተጣጣመ ትምህርት ለመስጠት እንደሚያግዝ አስገንዝበዋል።
በዕለቱም በተማሪዎች የተዘጋጁ የተለያዩ የአልባሳት ዲዛይኖችና የፈጠራ ሥራዎች ለታዳሚዎች የቀረቡ ሲሆን፤ የተማሪዎችን የፈጠራ ችሎታና ተግባራዊ ክህሎት በሚገባ በማሳየታቸው የብዙዎችን ትኩረት መሳብ ችለዋል።
ከዚህም በተጨማሪ በጋርመንት፣ ቴክስታይል እና ፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍሎች የተሰሩ ጥናታዊ ጽሑፎችና አጫጭር ፊልሞች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
በመድረኩ በፋሽን ዲዛይን ትምህርት ክፍል ተማሪዎች የቀረቡት ማራኪ የፋሽን ትዕይንቶችም አዳዲስ ዲዛይኖችንና የፈጠራ ሥራዎችን አስተዋውቀዋል።
በዚሁ የሙያ ማሳያ ፕሮግራም ላይ የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ ተማሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በፕሮግራሙ ዝግጅት ላይ ከፍተኛ ተሳትፎና የላቀ ብቃት ላሳዩ ተማሪዎች የእውቅና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል::
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 https://t.me/wkusu
ፌስቡክ 👉 www.fb.com/WKUStsU
ድህረ-ገፅ 👉 https://wkusu.com
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ኢሜል 👉student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏 | 4 304 |
| 9 | MASS SPORT
HEALTHIER FUTURE 2026
Physical Activity for Chronic Disease Prevention & Healthy Living
Date: jun 16, 2026,8:00 AM – 10:00 AM Venue: Wolkite University
Take the First Step Toward Better Health!Join us for an exciting morning of fitness,
MOVE TODAY, THRIVE TOMORROW!
Bring your friends and colleagues and be part of a healthier future
📞 Registration & InformationContact: Heyru shehmolo(president of PHC)Phone:0937940255Email:smnmkzmhth@gmail.com | 4 558 |
| 10 | WELCOME💥
The Department of Fashion Design and Garment Engineering at Wolkite University cordially invites all students, staff, and guests to attend its Fashion Show & Exhibition.
Join us as our talented students showcase their creativity, innovation, and technical excellence through original fashion collections, garment designs, and inspiring projects.
📅 Date: Tomorrow ,Jun 12
🕒 Time: 3:00 AM onwards
📍 Venue: Yekake Werdewet Adarash, Wolkite University
🎟️ Entrance: Free
We warmly welcome you to celebrate fashion, creativity, and innovation with us.
Don't miss this exciting event!
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 https://t.me/wkusu
ፌስቡክ 👉 www.fb.com/WKUStsU
ድህረ-ገፅ 👉 https://wkusu.com
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ኢሜል 👉student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏 | 4 733 |
| 11 | ክፍል ሁለት
የጀፎረ ውበት በቀላልነቱ ውስጥ የተደበቀ ጥልቀት ነው። በዘመናዊው ዓለም አርክቴክቸር እና ከተማ እቅድ ሰውን ማዕከል ያደረገ አወቃቀር፣ አረንጓዴ አካባቢ፣ ዘላቂ ልማት እና ማህበራዊ ትስስር የሚባሉ ሐሳቦችን በሰፊው እያቀረበ ነው። ነገር ግን ጀፎረ እነዚህን ሐሳቦች ከዘመናት በፊት በተፈጥሮ ተግባራዊ አድርጎ ኖሯል። ሰውን ከተፈጥሮ አይለይም፤ ቤቶችን ከማህበረሰብ አያርቅም፤ ሕይወትን በግል አያጥርም። ይህ ሁሉ ጀፎረን ከባህላዊ መንገድነት በላይ ያሳድገዋል፤ ለዘመናዊ አርክቴክቸር ቀዳሚ ሐሳብ ያደርገዋል።
ዘመናዊ ከተሞች ዛሬ የጠፋውን ማህበራዊ ቅርበት ለመመለስ እየተጣጣሩ ናቸው። ሰዎች በአንድ ከተማ ውስጥ ቢኖሩም ከእርስ በርሳቸው እየራቁ ነው፤ ትልልቅ ሕንፃዎች እየተገነቡ ቢሆንም ሰውነታዊ ግንኙነት እየቀነሰ ነው። በዚህ መካከል ጀፎረ እንደ ትልቅ ትምህርት ይቆማል። እውነተኛ ልማት በኮንክሪት ብዛት ሳይሆን በሰዎች መቀራረብ እንደሚለካ ያሳያል። የተፈጥሮ አረንጓዴነት ማስዋቢያ ብቻ ሳይሆን የሰው ሕይወት መተንፈሻ መሆኑን ያስታውሳል።
ጀፎረ የጉራጌ ሕዝብ የጥበብ ምልክት ነው። በቀላልነቱ ውስጥ የተደበቀ ታላቅ ፍልስፍና አለው፤ በዝምታው ውስጥ የሚናገር ታሪክ አለው፤ በአረንጓዴነቱ ውስጥ የሚታይ ሕይወት አለው። ይህ ቅርስ የትናንት ብቻ አይደለም፤ የዛሬንም የነገንም የሚያበራ የሕይወት ጥበብ ነው።
ስለተከታተላቹን ከልብ እናመሰግናለን !!🙏
አዘጋጅ :- የወ/ዩ/ተ/ህ መረጃ ና ግንኙነት ዘርፍ ።
ሀሳብ አስተያየታቹን በ comment section ላይ አስቀምጡልን ።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ፌስቡክ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
ቲክቶክ👉https://www.tiktok.com/@wolkitestudentunion?_r=1&_t=ZM-92sHbWpbGHI
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ቴሌግራም ቦት 👉 @WKU_SU_BOT
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏 | 5 781 |
| 12 | ማስታወቂያ፡-
🚨 በጊቢ ታሪክ ታይቶ የማይወቅ ታላቅ ክስተት! ሊያመልጥህ የማይገባው የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ አብዮት! 🚨
🔥 በዕለቱ ምን ይጠብቅሃል?
📉 Capital Market & Blockchain: ስለ አዲሱ የኢትዮጵያ ካፒታል ማርኬትና ብሎክቼይን
💻 Coding: የጊቢያችን ተማሪዎች እንዴት የራሳቸውን ሶፍትዌሮች እንደገነቡ የሚነግሩበት እውነተኛ ታሪክ
📱 SMMA & Networking: የሶሻል ሚዲያን ኃይል ተጠቅመህ ክህሎትህን ወደ ገቢ መቀየርና የስራ ትስስር መፍጠር
🏆 Awards & Launching: የDigital Unity አዳዲስ ፕላትፎርሞች ምረቃና የሽልማት ስነ-ስርዓት
ይህ ፕሮግራም ከተለያዩ የኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንቶች (Software, Chemical, Hydraulics, እና COTM) ተማሪዎች ከተማሪ ህብረት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው።
📍 ቦታ፦ ትልቁ የምረቃ አዳራሽ (የቃቄ ውርደወት መታሰቢ አዳራሽ)
📅 ቀን፦ ቅዳሜ 29/9/2018 ዐ.ም
⏰ ሰዓት፦ ከቀኑ 9:00 ሰዓት
🎯 ያለህበት ቦታ ሆነህ የነገውን አለም ለመቆጣጠር ክህሎት እና ኔትወርክ ያስፈልግሃል። ይሄንን እድል እንዳታሳልፍ!
💬 ለበለጠ መረጃ፦ @MeIam1221
🤖 ለምዝገባ፦ @DIGITALUNITY_BOT
#Digital_Unity
#Ethiopia's First Blockchain Powered Smart Wealth Ecosystem.
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!" | 10 166 |
| 13 | ማስታወቂያ
ለአቅም ማሻሻያ Remedi ተፈታኝ ተማሪዎች ነገ ወደ ፈተን ክፍል መገኘት ያለባችሁ ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ ስለሆነ በተመደቡበት ክፍል በተጠቀሰው ስአት እንድትገኙ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
Announcement for Remedial Students,
This is to inform all remedial students that you are required to report to your assigned examination room tomorrow starting at 1:00 a.m. (Ethiopian time). Please make sure to be present in your designated examination room at the specified time.
Thank you.
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 https://t.me/wkusu
ፌስቡክ 👉 www.fb.com/WKUStsU
ድህረ-ገፅ 👉 https://wkusu.com
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ኢሜል 👉student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏 | 9 020 |
| 14 | 2018 ዓ.ም ዓመት አቅም ማሻሻያ ፈተና (Remedial Exam) ከፊታችን ሐሙስ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል።
አቅም ማሻሻያተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች በመፈተኛ ክፍል ውስጥ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡
➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል።
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ መያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) መፈተን አይቻልም፡፡
➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ መያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር (Username) እና የይለፍ ቃል (Password) መፈተን አይቻልም፡፡ | 7 955 |
| 15 | All first-time Exit Exam candidates are required to complete identity verification using the National ID in order to sit for the exam.
Please visit the link below to verify your identity:
👉 https://verify.ethernet.edu.et
Video Guide:
🎥 https://youtu.be/6sH8UVac1Cg
If you have any questions, please leave your comments in the comment section.
Thank you.
---
ሰላም፣
ለመጀመሪያ ጊዜ የ መውጫ ፈተና የሚትወስዱ ተፈታኞች በሙሉ፣ ፈተናውን ለመውሰድ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) የመለያ ማረጋገጫ ማረጋጋ ገጥ ይጠበቅባችኃል።
መለያዎን ለማረጋገጥ የሚከተለውን ዌብ ሳይት ይጎብኙ፡
👉 https://verify.ethernet.edu.et | 6 204 |
| 16 | ማስታወቂያ፡-
ለሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ ለፈተና ስትመጡ መግብያ ትኬታቹን ፕሪት አድርጋችሁ መምጣት ግዴታ ስለሆነ ዛሬ ያልጨረሳችሁ ካላችሁ ጨርሱ እሱ ያልያዘ መፈተን አይችልም። ሌሎች እስፈላጊ መረጃዎች ምናጋራችሁ ይሆናል።
መልካም ፈተና ይሁንላችሁ!
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENTS' HAPPINESS!!!"
የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
ቴሌግራም 👉 https://t.me/wkusu
ፌስቡክ 👉 www.fb.com/WKUStsU
ድህረ-ገፅ 👉 https://wkusu.com
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
ኢሜል 👉student.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን🙏 | 7 232 |
| 17 | بدون متن... | 10 266 |
| 18 | ጀፎረ
ክፍል አንድ
ጀፎረ በጉራጌ ባህል ውስጥ በመንደሮች መካከል የሚገኝ፣ በሣርና በአረንጓዴ የተሸፈነ ባህላዊ መንገድ ነው። ነገር ግን ትርጉሙ በመንገድነት ብቻ አይወሰንም፤ የማህበረሰብ መገናኛ፣ የባህል መድረክ፣ የሽምግልና ስፍራ እና የሕዝብ አንድነት ምልክት ነው። በጀፎረ ላይ ሕይወት ይተላለፋል፤ ባህል ይኖራል፤ ትውልድ ይገናኛል።
ጀፎረ በጉራጌ ምድር ላይ የተዘረጋ መንገድ ብቻ አይደለም፤ የሕዝብ ማንነት፣ የባህል ሕይወት፣ የትውልድ ጥበብ እና የማህበረሰብ መንፈስ በአንድ ላይ የሚተነፍስበት ሕያው ቅርስ ነው። በሌሎች ስፍራዎች መንገድ ማለት አንድን ቦታ ከሌላ ቦታ የሚያገናኝ መተላለፊያ ሊሆን ይችላል፤ በጉራጌ ባህል ግን ጀፎረ ከዚያ በላይ ትርጉም ይይዛል። ሰውን ከሰው ጋር፣ ትውልድን ከትውልድ ጋር፣ ባህልን ከዘመን ጋር የሚያገናኝ የሕይወት ስፍራ ነው።
ጀፎረ እንደ አረንጓዴ ልብ በመንደሮች መካከል ይዘረጋል። በሣር የተሸፈነው ስፍራ የተፈጥሮን ሰላም ከሰው ሕይወት ጋር በተፈጥሮ ያዋህዳል። በእርሱ ላይ የሚያልፍ እግር በባዶ መንገድ ላይ አይራመድም፤ በታሪክ ላይ ይራመዳል። የአባቶች ድምፅ፣ የእናቶች ጸሎት፣ የሕፃናት ሳቅ እና የሽማግሌዎች ምክር በጀፎረ ውስጥ እንደ ሕይወት ይኖራሉ። ይህ መንገድ የተለመደ የመጓጓዣ ቦታ ሳይሆን የማህበረሰብ ነፍስ የሚታይበት መድረክ ነው።
በጀፎረ ላይ ሰላምታ የባህል ክብር ነው፤ መገናኘት የአንድነት ምልክት ነው፤ ሽምግልና የጥበብ መንገድ ነው። በዚያ የሚደረጉ ውይይቶች ቤተ መንግሥት አያስፈልጋቸውም፤ ሕዝብ በራሱ ይወያያል፣ ይመካከራል፣ ይፈራረዳል። የሰርግ ድምቀት በዚያ ይደምቃል፤ የሐዘን ጊዜ በዚያ ይጋራል። ደስታም ሆነ ሐዘን በጀፎረ ውስጥ የግል ጉዳይ አይደሉም፤ የማህበረሰብ ሕይወት ናቸው። ስለዚህ ጀፎረ ሰዎች የሚያልፉበት ብቻ ሳይሆን ሰዎች የሚተሳሰሩበት ስፍራ ነው።
ክፍል ሁለት ይቀጥላል ... | 7 600 |
| 19 | በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ተማሪዎች ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ ወደተለያዩ የአገራችን ክፍሎች ወደሚገኙ ዩንቨርስቲ በመሄድ ከፍተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ይደረጋል ፤ይህም ከቀለም ትምህርት ባለፈ ተማሪዎች የተመደቡበት ዩንቨርስቲ ማህብረሰብ ባህል እና የእኗኗር ዘይቤን እንዲማሩ ነው ።
እናንተስ በወልቂጤ ዩንቨርስቲ የምትገኙ ተማሪዎች በዙሪያቹ ስላለው የጉራጌ ማህበረሰብ ምን ያህል አውቃችኋል ?
... የወ/ዩ/ተ/ህ መረጃ እና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ላለፉት አመታት በዚህ የቴሌግራም ቻናል ብዙ የሀገርን እንወቅ ፕሮግራም ሲያዘጋጅላቹ ቆይቶል ፤ ዛሬ አስደናቂ ስለሆነው የጉራጌ የባህል መንገድ አሰራር "ጀፎረ" አጠር ያለ ፅሁፍ አዘጋጅቶ በሁለት ክፍል አቅርበንላቹሀል !! | 6 686 |
| 20 | بدون متن... | 1 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
