fa
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

رفتن به کانال در Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ʜᴀʟᴀʟ™

کانال ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 064 مشترک است و جایگاه 8 301 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 3 018 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 064 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 02 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -203 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 8.13% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.66% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 900 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 626 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 18 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

11 064
مشترکین
+124 ساعت
-557 روز
-20330 روز
آرشیو پست ها
💔
💔

ታላቁ የቲክቶክ መድረክ ነገ ሰኞ ከምሽቱ 3:00 ላይ ነው! ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና አሁናዊ ሁኔታ ከመፍትሔ ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል። የድምፃችን ይሰማው ታ
ታላቁ የቲክቶክ መድረክ ነገ ሰኞ ከምሽቱ 3:00 ላይ ነው! ስለሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ታሪካዊ ዳራ፤ ሕጋዊ መሠረት እና አሁናዊ ሁኔታ ከመፍትሔ ጋር በጥልቀት ይዳሰሳል። የድምፃችን ይሰማው ታጋይ ሙባረክ አደም፤ ጠበቃው ሙስጠፋ ሺፋ፤ የንፅፅር መምህሩ የሕያ ኢብኑ ኑሕ፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረት ፀሐፊው ሁሴን ዩሱፍ በመድረኩ ላይ ሀሳቦቻቸውን ያንፀባርቃል። ፨ ፖስተሩን በስቶሪዎቻችን ላይ እናጋራፕሮፋይልም እናድርግ ፨ የዩኒቨርስቲ ጀመዓዎች በቻናሎቻችሁ ላይ አጋሩ ፨ የሀይስኩል ጀመዓዎች መልዕክቱን አድርሱ ፨ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያላችሁ ተፅዕኖ ፈጣሪ ስብዕናዎች፤ ኡስታዞች እና ዳዒዎች መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ ሁሉም ተጋባዥ ነው። አጀንዳው የሁሉም ነውና ሁሉም ይገኝ። ተማሪ፣ የተማሪ ወላጅ፣ መምህር፣ የመንግስት ሰራተኛ ወዘተ ... ማንም እንዳይቀር። 🗓 ቀን፡ ሰኞ፣ ሰኔ 22 (Monday, 29 June) ⏰ ሰዓት፡ ከምሽቱ 03፡00 ሰዓት እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ! የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦ https://www.tiktok.com/@aaumsu ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

allah የማንኛችንን ዱአ እንደሚሰማ አናውቅምና ውዷ እናቴ በህመም ላይ ስለሆነች ይህንን መልእክት ያያችሁ አላህ አፊያ እንዲያረጋት ዱኣ አድርጉልኝ

አንድ ቀን አንድ እድሜያቸዉ ገፋ ያሉ አባት ስልካቸዉን ወደ ጥገና ቦታ ይወስዱታል ፣ ስልካቸዉንም ካስፈተሹት ቡሀላ ምንም ችግር እንደሌለበት ይነገራቸዋል ፣ ግራ በመጋባት ቆመዉ አይኖቻቸዉ እንባ እያ
አንድ ቀን አንድ እድሜያቸዉ ገፋ ያሉ አባት ስልካቸዉን ወደ ጥገና ቦታ ይወስዱታል ፣ ስልካቸዉንም ካስፈተሹት ቡሀላ ምንም ችግር እንደሌለበት ይነገራቸዋል ፣ ግራ በመጋባት ቆመዉ አይኖቻቸዉ እንባ እያቀረሩ እንዲህ አሉ ፣ "ታዲያ ልጆቼ ለምን አይደዉሉልኝም 😢💔 "

ሚኒ 😁
ሚኒ 😁

ዛሬ በአዲስ አበባ university ከተመረቁ ሙስሊም ተማሪዎች መሃከል ወደ 10 የሚሆኑት ታስረው ነበር በለበሱት rivan እና ባይንደር የaau ሎጎ የለውም በሚል ምክንያት ከነዛ መሃከል ደግሞ አንዱ ከምርቃት betechemari ኒካህ ሚያስርበት ቀን ነበር አልሃምዱሊላህ ከዛ ተፈተው ኒካሁንም አስሯል 🥹 መብሩክ ብለናል🌟

እንኳን ደስ አላችሁ¡
እንኳን ደስ አላችሁ¡

Repost from N/a
🧕ለሴቶች ብቻ ነው ሴቶችዬ ኑ ኑ👀‼️ 😑ወንዶች በፍፁም 🚫 እንዳትነኩት‼️        ≼👇👇👇📣https://t.me/+J6Wix6gNmXo4OGU0 📣https://t.me/+J6Wix6gNmXo4OGU0

... አንዳንድ ጊዜ ሕይወት እንደ ማዕበል ነው፡፡ በሰላም ይሄዱ የነበሩ ነገሮች ልክ የተመካከሩ ይመስል በአንድ ላይ ይናጋሉ፡፡ የሁኔታዎች አልሳካ ማለት፣ ድንገተኛ ወጪዎች፣ የገንዘብ እጥረት፣ የጉዳዮች መጥመም፣ የሰዎች ክህደት፣ ስጋትን የሚፈጥሩ ሁኔታዎች መከሰት፣ የጤንነት መቃወስን የሚጠቁሙ ምልክቶች፤ልክ እንደ ማዕበል በአንድ ላይ ይመጣሉ፡፡ ይህ የተለመደ የሕይወት አካል የሆነ ክስተት በእኛም ላይ ሲደርስ መረጋጋት ወሳኝ ነው፡፡ ማዕበል ይመጣል ልክ እንደመጣ ደግሞ ይሄዳል፡፡ ነፋስ ከየት እንደመጣ ሳናውቀው ወደ እኛ ይነፍሳል ወደየት እንደሚሄድ ሳናውቀው ደግሞ ወደሌላ ቦታ ይነፍሳል፡፡ ተንጋግቶ የመጣው ተንጋግቶ ይሄዳል:: አብሽሩ¡

📿▫️📿ረሱል🤍▫️📖📿 😀በኔ ላይ አንድን ሰለዋት ያወረደ አላህ ▁▁▁▁ሰለዋትን ያወርድለታል። አስር ሀጢያቱን ይሰርዝለታል። ደረጃውን በአስር ከፍ ያደርግለታል።” 🤩ሶሉ ዓላ ረሱሊ'ላህ🤍  🅰️🅰️🅰️ 📌✅𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥✅                🗄𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🕊

🅰️🅰️🅰️ 🅰🅰🅰🅰🅰🅰🅰 🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️ 📣 🎙─●──────3️⃣⚡️1️⃣4️⃣ ⚡️ ▫️Track 1: የቁርኣን ተፍሲር ➡️ [PLAY] ▫️Track 2: የሀዲስ ትምህርቶች➡️  [PLAY] ▫️Track 3: የነብያት ታሪክ➡️ [PLAY] ▫️Track 4: የዳዕዋ ፕሮግራሞች ➡️ [PLAY] ▫️Track 5: ኢስላማዊ ግጥሞች ➡️ [PLAY] #⃣𝐏𝐋𝐀𝐘#በመጫን አሪፍ ኢስለማዊ ቻናሎችን ይቀላቀሉ 🅰️🔠🔠📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥⤵ 🗄𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🕊

ኢማሙ ሻፊኢይ ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ "ላጤነት እብደትን ከሚያስከትሉ ነገሮች አንዱ ነው" እና ሳታብዱ አግቡ

ስምሽን ሱጁዴ ላይ @mention አድርጌዋለው ትክክለኛው #notification ሲገባልሽ አሳውቂኝ 🥲

📢 ልዩ የፓነል ውይይት በቲክቶክ ! ! ! 📢 ድምፃችንን ከፍ አድርገን የምናሰማባቸውን መድረኮች አብዝቶ ለፈጠረው አምላክ ምስጋና የተገባው ይሁንና በዕለተ እሁድ ሰኔ 7፣ 2017 ዓ.ል የመሰብሰብ
📢 ልዩ የፓነል ውይይት በቲክቶክ ! ! ! 📢 ድምፃችንን ከፍ አድርገን የምናሰማባቸውን መድረኮች አብዝቶ ለፈጠረው አምላክ ምስጋና የተገባው ይሁንና በዕለተ እሁድ ሰኔ 7፣ 2017 ዓ.ል የመሰብሰብ እና የመወያየት መብታችንን በመነፈጋችን ምክንያት፣ በሰፊው ተደራሽ ወደ ሆነው የቲክቶክ መድረክ ያዞርነውን ታሪካዊ የፓናል ውይይት ዝርዝር መረጃ ይዘን መጥተናል! 📌 ርዕስ፡- "በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሙስሊም ተማሪዎች መብት" 🎙 በዚህ አንገብጋቢ እና ወቅታዊ ርዕስ ላይ ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሚሰጡን እና ውይይት የሚያደርጉልን ልዩ የክብር እንግዶች ጋብዘናል... እንግዶቻችን ማን ይሆኑ? 🤔 በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል፤ ዝግጅታችንን ይጠብቁ! 🗓 ቀን፡ ሰኞ፣ ሰኔ 22 (Monday, 29 June) ⏰ ሰዓት፡ ከምሽቱ 03፡00 ሰዓት ✨ "እውቀትን መፈለግ መብት ነው፤ እምነትንም በክብር መተግበር እንዲሁ!" በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ተማሪዎች እና መላው ሕዝበ ሙስሊም በያላችሁበት ሆናችሁ በቲክቶክ ገፃችን ላይ እንድትታደሙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። እስከዚያው ይህን መልዕክት ለሁሉም በማጋራት የድምፃችን አካል ይሁኑ! የቲክቶክ ገፃችንን Follow በማድረግ ዝግጅቱን ይጠብቁ፦ https://www.tiktok.com/@aaumsu ✊ እወቅ፤ ጠይቅ፤ አስከብር። @aaumsu

. "وليسَ يُشرَح شوقُ القلبِ بالجُمَلِ"

Repost from N/a

ጓደኛዬን ጠየቅኩት፦ለምንድን ነው ዶሮህ መጮህ ያቆመው? ∞ እሱም መለሰልኝ፦“ጎረቤቶቼን እየቀሰቀሰ ስላማረረ አረድነው!” ¤ ከዚህ ይህን ተረዳው ሰውን ለማንቃት የሚሞክር ሁሉ ህይወቱን እንደሚያጣ..🕺

Repost from N/a
🔵የቴሌግራም አካውንቶን ወደ 🔤🔤🔤🔤🔤🔤🔤 ደረጃ ያሸጋግሩ!⭐ ⭐ቴሌግራም😉😌😍🥰በምን ይለያል?Exclusive Look: የፕሪሚየም ባጅ (💥, ⭐)፣ የፕሮፋይል አኒሜሽን እና ልዩ ስቲከሮች። ✅Ghost Mode: የእርስዎን 'Last Seen' ደብቀው የሌሎችን ሰዎች መቼ እንደገቡ ይመልከቱ! 😀 Maximum Speed: ፋይሎችን በፍጥነት ማውረድ፤ እስከ 4GB ፋይል መላክ ይችላሉ። 😀 Voice-to-Text: የድምጽ መልዕክቶችን  ወደ ጽሁፍ ቀይሮ ያንብቡ። 😀 No Ads: ምንም አይነት ማስታወቂያ በቻናሎች ላይ አይመጣም። 👈እና ሌሎም:-ያለው ፓኬጅ👇👇👇 🔤🔤🔤🔤 🔤🔤🔤🔤🔤🔤💎 ⬅3⃣ 🔠🔠🔠🔠🔠➖2⃣4⃣0⃣0⃣ ⬅6⃣🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️ ➖3⃣2⃣0⃣0⃣ ⬅1⃣2⃣ 🅰️🅰️🅰️🅰️🅰️5⃣2⃣0⃣0⃣ 😀 ማዘዝ የምትፈልጉ  አናግሩኝ👍          ⚰@HudHud_waver ✅ለራስዎ ወይም ለምትወዱት ሰው በስጦታ 🎁 መለክ ማዘዝ ይችላሉ። ✈️1k - 20k ቻናል ለመሸጥ/ለመግዛት ✅ ✅Content :Islamic ❤️USDT$:ለመሸጥ/ለመግዛት 🤩በተጨማሪ ጠቃሚ ኢስላማዊ 📣ለማግኘት ከታች ያለውን 💎𝐉𝐎𝐈𝐍 😀 ይጫኑ: 😀 🔠0️⃣🔠🔠 🎄Inbox me :@HudHud_waver