fa
Feedback
4-3-3 አስገራሚ እውነታዎች

4-3-3 አስገራሚ እውነታዎች

رفتن به کانال در Telegram

እንኳን ወደ ውዱ 4-3-3 አስገራሚ እውነታዎች ቻናላችን በሰላም መጣቹ እሄ ቻናል ያላወቀቹትን አስገራሚ ነገር በቪድዮ አልያም በፎቶ እና በፅሁፍ የምታገኙበት፣ የተለያዩ አስቂኝ የሆኑ አስገራሚ ነገሮች የምታገኙበትና እውቀትን የምትጨብጡበት ቻናል ነው። ለማስታወቂያ ስራ - @Marketing_team433

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 4-3-3 አስገራሚ እውነታዎች

کانال 4-3-3 አስገራሚ እውነታዎች (@amazing_fact_433) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 99 667 مشترک است و جایگاه 124 را در دسته حقایق و رتبه 325 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 99 667 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 12 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -266 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -42 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 12.51% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.02% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 12 478 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 8 992 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 215 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
እንኳን ወደ ውዱ 4-3-3 አስገራሚ እውነታዎች ቻናላችን በሰላም መጣቹ እሄ ቻናል ያላወቀቹትን አስገራሚ ነገር በቪድዮ አልያም በፎቶ እና በፅሁፍ የምታገኙበት፣ የተለያዩ አስቂኝ የሆኑ አስገራሚ ነገሮች የምታገኙበትና እውቀትን የምትጨብጡበት ቻናል ነው። ለማስታወቂያ ስራ - @Marketing_team433

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 13 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته حقایق تبدیل کرده‌اند.

Buy Ad
99 667
مشترکین
-4224 ساعت
-3867 روز
-26630 روز
آرشیو پست ها
✅አንዳድ ጥናቶች እንደሚሉት ከሆነ ያለ እድሜያቸው ፂም የሚወጣላቸው ወንዶች ( መላጣ 👨‍🦲) የመሆናቸው እድል በጣም ሰፊ ነው ይላል። ያለ እድሜው ፂም ላበቀለው ጎደኛችሁ 𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 አርጉለ
✅አንዳድ ጥናቶች እንደሚሉት ከሆነ ያለ እድሜያቸው ፂም የሚወጣላቸው ወንዶች ( መላጣ 👨‍🦲) የመሆናቸው እድል በጣም ሰፊ ነው ይላል። ያለ እድሜው ፂም ላበቀለው ጎደኛችሁ 𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 አርጉለት ምቀኛ ካልሆናችሁ። @amazing_fact_433 @amazing_fact_433

ዛሬ አለም አቀፍ የመላጦች ቀን "መላጦች ውበት ነው" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።
ዛሬ አለም አቀፍ የመላጦች ቀን "መላጦች ውበት ነው" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።

በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ ኦጎዳማ ቀበሌ የሚገኙ ነዋሪዎች ለአዲስ ዓመት በዓል ማክበሪያ በሬ ሆድ ዕቃ ውስጥ ከፍተኛ ግምት ያለው ወርቅ ማግኘታቸውን ገልጸዋል🥵 በ115 ሺህ ብር ተገዝቶ የታረደው ይ
በወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ ኦጎዳማ ቀበሌ የሚገኙ ነዋሪዎች ለአዲስ ዓመት በዓል ማክበሪያ በሬ ሆድ ዕቃ ውስጥ ከፍተኛ ግምት ያለው ወርቅ ማግኘታቸውን ገልጸዋል🥵 በ115 ሺህ ብር ተገዝቶ የታረደው ይህ በሬ በውስጡ 12 ግራም የሚመዝን ወርቅ የያዘ ሆኖ የተገኘ ሲሆን፣ በወቅታዊ የገበያ ዋጋ ሲሰላም ከ228 ሺህ ብር በላይ እንደሚገመት ተጠቁሟል። የቅርጫው አባላት አጋጣሚው ትልቅ ደስታን እንደፈጠረላቸው ገልጸው፣ የተገኘውን ወርቅ የአዲሱ ዓመት የበረከት ስጦታ አድርገው እንደሚቀበሉት ተናግረዋል። የኛዎቹ በሬዎችስ😃 (via ሁምቦ ፕሬስ)🥱

☝Dwayne Johnson(The Rock) በ15 አመቱ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆኖ ፣ 1.90 ሜትር ቁመትና 95 ኪሎግራም ይመዝን ነበር😱
☝Dwayne Johnson(The Rock) በ15 አመቱ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆኖ ፣ 1.90 ሜትር ቁመትና 95 ኪሎግራም ይመዝን ነበር😱

“የወንዶችን ቂልነት ማየት ከፈለጋችሀ ቆንጆ ሴት ሲያወሩ ተመልከታቸው። ከዚያም ሞኝ የሆነ አስቂኝ መልክ እና በጣም ደደብ አዲስ ፊት ትመለከታላችሁ” -ዶይስቶቭስኪ
“የወንዶችን ቂልነት ማየት ከፈለጋችሀ ቆንጆ ሴት ሲያወሩ ተመልከታቸው። ከዚያም ሞኝ የሆነ አስቂኝ መልክ እና በጣም ደደብ አዲስ ፊት ትመለከታላችሁ”                 -ዶይስቶቭስኪ

“ሴት ልጅ አፏን ዘግታ ዝም እንድትል ማዘዝ የሚችለው ካሜራ ማን ብቻ ነው!” 🤗 ―ጆርጅ በርናርድ ሾው
“ሴት ልጅ አፏን ዘግታ ዝም እንድትል ማዘዝ የሚችለው ካሜራ ማን ብቻ ነው!” 🤗          ―ጆርጅ በርናርድ ሾው    

ሚስት የባለቤቷን ብልት በጥርሷ ነክሳ ከባድ ጉዳት አደረሰች! በዚምባብዌ ሃራሬ ከተማ ከባለቤቷ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት የተናደደችው የ29 ዓመቷ ሻርሊን ሩቴንዶ ሙኔንጋ፣ የ33 ዓመቱን ባለቤቷን ብ
ሚስት የባለቤቷን ብልት በጥርሷ ነክሳ ከባድ ጉዳት አደረሰች! በዚምባብዌ ሃራሬ ከተማ ከባለቤቷ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት የተናደደችው የ29 ዓመቷ ሻርሊን ሩቴንዶ ሙኔንጋ፣ የ33 ዓመቱን ባለቤቷን ብልት በመንከስ ከባድ ጉዳት ማድረሷን የዚምባብዌው "The Herald" ጋዜጣ ዘገበ። የጋዜጣው መረጃ እንደሚያሳየው፣ ይህ አሰቃቂ ድርጊት የተፈጸመው ባለቤቷ ከጋብቻ ውጭ ግንኙነት አለው በሚል ጥርጣሬ በተነሳ ከፍተኛ ጭቅጭቅና ግብግብ ወቅት ነው። በደረሰበት ከባድ ጉዳት ምክንያት ወዲያውኑ ወደ ሆስፒታል የተወሰደው ባለቤቱ አሁን ላይ በአስጊ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ዘገባው አመልክቷል። ጥፋተኛዋ ባለቤት በሃራሬ ማጂስትሬት ፍርድ ቤት ቀርባ በከባድ የአካል ጉዳት ወንጀል ክስ የተመሰረተባት ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱም ጉዳዩ እስኪጣራ ድረስ  በእስር እንድትቆይ ትዕዛዝ አስተላልፏል። @Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433

ጓዶች❗ አገራችን ባንዳ ልጆች እጅ ላይ ሆና ስትሸጥና ወደብ አልባ አገር ስንሆን፤ አገራችን ኢትዮጵያ የክብር ስሟ ሲጠፋ ፤ አገር በዘርና በጎሳ ስትከፋፈል፤ የማንም ወንበዴ መጫወቻ ሆና ስታዩ፤ እምዬ
ጓዶች❗ አገራችን ባንዳ ልጆች እጅ ላይ ሆና ስትሸጥና ወደብ አልባ አገር ስንሆን፤ አገራችን ኢትዮጵያ የክብር ስሟ ሲጠፋ ፤ አገር በዘርና በጎሳ ስትከፋፈል፤ የማንም ወንበዴ መጫወቻ ሆና ስታዩ፤ እምዬ ኢትዮጵያ ስትዋረድ ያን ጊዜ እኛን በእጅጉ ታመሰግኑናላችሁ ። ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም ~ 1979 ዓ.ም

🛏️90 ደቂቃ ተኝተው 14 ሺህ ዶላር የሚሸለሙበት የቶኪዮው የ‘እንቅልፍ ውድድር’! አረ እንዲ ይቻላል መቼ ልሂድ💤🏆 እንቅልፍን አጥቶ መስራት ብቻ አይደለም እንቅልፍ መለጠጥም ገንዘብ ሊያመጣ ይ
🛏️90 ደቂቃ ተኝተው 14 ሺህ ዶላር የሚሸለሙበት የቶኪዮው የ‘እንቅልፍ ውድድር’! አረ እንዲ ይቻላል መቼ ልሂድ💤🏆 እንቅልፍን አጥቶ መስራት ብቻ አይደለም እንቅልፍ መለጠጥም ገንዘብ ሊያመጣ ይችላል🙄 አንድ የጃፓን አልጋ እና ፍራሽ አምራች ኩባንያ በመጪው ኦክቶበር 5 በቶኪዮ ከተማ በሚያዘጋጀው የ90 ደቂቃ የእንቅልፍ ውድድር ላይ አሸናፊ ለሚሆን ተወዳዳሪ 2.22 ሚሊዮን የጃፓን የን (ወደ 14 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ) ሽልማት አዘጋጅቷል። የውድድሩ መስፈርቶች እና ድንገተኛ ፈተናዎች የመለኪያ መስፈርቶች: ተወዳዳሪዎች ምን ያህል ፈጥነው እንቅልፍ እንደወሰዳቸው፣ የእንቅልፋቸው ጥልቀት እና አጠቃላይ የእንቅልፍ ጥራት በዘመናዊ መሣሪያዎች ይለካል። መስተጓጎሎች: አዘጋጆቹ ተወዳዳሪዎች በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ሆነው መተኛት እንደሚችሉ ለመፈተሽ ድንገተኛ የድምፅ፣ የብርሃን እና የሰው ሰራሽ ረብሻዎችን ይፈጥራሉ። ተጨማሪ ሽልማቶች: በጥቅምት 5 በሚካሄደው በዚህ ውድድር ላይ ከአጠቃላይ አሸናፊው በተጨማሪ፣ በጣም ለጠለቀ እንቅልፍ እና ለየት ላለ አተኛኘት ስታይል ተጨማሪ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል። የእንቅልፍ ችሎታዎን ተጠቅመው በ90 ደቂቃ ውስጥ ሃብታም ሊሆኑ የሚችሉበት አጋጣሚ🤝ለእንቅልፍሙ ጓደኛቹ ላኩለት😂 ምንጭ Tokyo Weekender ✅

ፈጣሪ ሆይ ጆሊጁስ እየጠጡ ነው በለኝ @Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433
ፈጣሪ ሆይ ጆሊጁስ እየጠጡ ነው በለኝ @Amazing_fact_433 @Amazing_fact_433

ታሪክ የዛሬ 52 ዓመት! መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም አፄ ኃይለሥላሴ ከዙፋናቸው ወረዱ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም የደርግ አባላት 13 ሆነው ወደ ቤተ-መንግሥት ሄዱና ጃንሆይ የአገዛዝ ዘመናቸ
ታሪክ የዛሬ 52 ዓመት! መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም አፄ ኃይለሥላሴ ከዙፋናቸው ወረዱ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም የደርግ አባላት 13 ሆነው ወደ ቤተ-መንግሥት ሄዱና ጃንሆይ የአገዛዝ ዘመናቸው ማብቃቱን አረዷቸው፡፡ የደርግ አባላት ቤተ-መንግሥት ደርሰው ንጉሱን አስጠሯቸው፡፡ ንጉሱም በዝግታ ከፎቅ ላይ ወርደው በዙፋናቸው ላይ ሲቀመጡ የደርግ አባላት ደነገጡ፡፡ ሻምበል ደበላ ዲንሳ ደርግ የወሰነውን የውሳኔ ሃሳብ አነበቡ … ‹‹ … ለሀገርና ለህዝብ ደህንነት ሲባል በዛሬው ዕለት ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ከስልጣን ወርደዋል፤ ለደህንነትዎ ሲባልም አስተባባሪው ኮሚቴ ወዳዘጋጀልዎ ቦታ እንዲሄዱ ተወስኗል …›› የሚል ይዘት ያለው ደብዳቤ አነበቡ፡፡ ሻምበል ደበላ ውሳኔውን አንበበው ሲጨርሱ ንባባቸውን ሲጀምሩ የሰጡትን ወታደራዊ ሰላምታ ደገሙ፡፡ ንጉሱም ዝም ብለው ቆዩና መናገር ጀመሩ፡፡ ‹‹ያነበባችሁትን ሰምተናል፤ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ስንሆን ስም ብቻ አይደለም፡፡ ቢሆንም በየጊዜው የሚለዋወጠው ነገር ደግሞ ላገር የሚጠቅም ነገር እስካለበት … የኢትዮጵያን ታሪክ ጠብቃችሁ ማልማት ከቻላችሁ የእኛ ታሪክ እዚህ ላይ ያበቃል፤ ካልቻላችሁ የእናንተ ታሪክ ያበቃና የእኛ ይቀጥላል፤ አገራችንንና ሕዝባችንን በምንችለው አገልግለናል፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እድል የእኛን መወገድ የሚጠይቅ ከሆነ ስራችንን አቁመን ማንኛውንም ነገር ለመቀበል ዝግጁ ነን፤ ‹አሁን ተራው የእኛ ነው› ካላችሁ ኢትዮጵያን ጠብቁ›› በማለት ተናገሩ፡፡ … ከዚያም ንጉሱ ውብ በሆነችው ሮልስ ሮይስ መኪናቸው ሳይሆን ባረጀች ሰማያዊ ቮልስ ዋገን መኪና ተጭነው ወደ አራተኛ ክፍለ ጦር ግቢ ተወሰዱ፡፡

🧠 የ"ሆድ ስሜት" (Gut Feeling) ሁለተኛው አእምሯችን! 🤗🔥 ምክንያቱን በውል ሳታውቁት ስለ አንድ ሰው ወይም ሁኔታ ድንገተኛና ጠንካራ ስሜት ተሰምቷችሁ ያውቃል? ሳይንስ ለእሱ ድንቅ ማብ
🧠 የ"ሆድ ስሜት" (Gut Feeling) ሁለተኛው አእምሯችን! 🤗🔥 ምክንያቱን በውል ሳታውቁት ስለ አንድ ሰው ወይም ሁኔታ ድንገተኛና ጠንካራ ስሜት ተሰምቷችሁ ያውቃል? ሳይንስ ለእሱ ድንቅ ማብራሪያ አለው! 🫀 የሰው ልጅ የሆድ ክፍል (የምግብ መፈጨት ስርዓት) ከ100 ሚሊዮን በላይ የነርቭ ሴሎችን (ኒውሮኖችን) ይዟል። ይህም ሳይንቲስቶች "ሁለተኛው አእምሮ" (Second Brain) ብለው እንዲጠሩት አድርጓቸዋል። ይህ ስርዓት አእምሯችን በንቃት ሊስታቸው የሚችሉ ትንንሽ ማህበራዊ ምልክቶችን እና የአካባቢ ለውጦችን የመያዝ ከፍተኛ አቅም አለው። ⚡ የውስጥ ስሜታችሁ "ይህ ነገር ትክክል አይደለም" ወይም "ትክክል ነው" ሲላችሁ በእውነቱ ሰውነታችሁ መረጃን ከአእምሯችሁ አስተሳሰብ በበለጠ ፍጥነት እያሰላላችሁ መሆኑን ያሳያል! 👉 ሁልጊዜ የውስጥ አቅጣጫ መጠቆሚያችሁን (Intuition) እመኑ እሱ ዓይን የሚያመልጠውን ነገር ቀድሞ ያያል! #HumanMind @Amazing_fact_433

የሳይኮሎጂ፣ የቢዝነስና የፋይናንስ መጽሐፎችን፣ የትምህርት Reference ፣ እንዲሁም ተወዳጅ ልቦለዶችን በአማርኛ የምታገኙበት ትልቁ የቴሌግራም ላይብረሪ። በተጨማሪም ማንኛውንም መጽሐፍ በ PDF ታ
የሳይኮሎጂ፣ የቢዝነስና የፋይናንስ መጽሐፎችን፣ የትምህርት Reference ፣ እንዲሁም ተወዳጅ ልቦለዶችን በአማርኛ የምታገኙበት ትልቁ የቴሌግራም ላይብረሪ። በተጨማሪም ማንኛውንም መጽሐፍ በ PDF ታገኛላችሁ። 👇👇 @Bemnet_Library@Bemnet_Library

በጣሊያን ወረራ ጊዜ የተነሳ ፎቶግራፍ ነው። በግራ በኩል ቆሞ የሚታየው የጣሊያን ወታደር ሲሆን በቀኝ በኩል የሚታየው አዳጊ ወጣት ደግሞ የኢትዮጵያ ልጅ ነው። ምን እየተባባሉ ይሆን?
በጣሊያን ወረራ ጊዜ የተነሳ ፎቶግራፍ ነው። በግራ በኩል ቆሞ የሚታየው የጣሊያን ወታደር ሲሆን በቀኝ በኩል የሚታየው አዳጊ ወጣት ደግሞ የኢትዮጵያ ልጅ ነው። ምን እየተባባሉ ይሆን?

👏#ድንቅ_ፈጠራ ✅በፈጠራ ባለሙያው የእናት ስም ''ዝናሽ አሰፋ'' በሚል የተሰየመችው በፀሐይ ኃይል የምትሰራው ተሽከርካሪ🚗 #Ethiopia | ​በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ከውጭ ሀገር ከገቡ ዘመ
👏#ድንቅ_ፈጠራ ✅በፈጠራ ባለሙያው የእናት ስም ''ዝናሽ አሰፋ'' በሚል የተሰየመችው በፀሐይ ኃይል የምትሰራው ተሽከርካሪ🚗 #Ethiopia | ​በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ ከውጭ ሀገር ከገቡ ዘመናዊ መኪኖች ጎን ለጎን የብዙዎችን ቀልብ እየሳበች ያለች አንድ ለየት ያለች ቀይ ተሽከርካሪ ትታያለች። «ዝናሽ አሰፋ» የሚል ስም የተሰጣት ይህች ተሽከርካሪ ከተለመዱት አውቶሞቢሎች በቅርጿም ሆነ በስሪቷ እጅግ የተለየች ከመሆኗም በላይ የፈጠራ ባለሙያውን ወጣት ኃይሉ ሞገስ ብልሃትና ጥረት በግልጽ የምታሳይ ናት። ​ተሽከርካሪዋን የሰራው ወጣት አዲስ አበባ ውስጥ ያለውን የታክሲ ሰልፍ እንግልት በመታዘብ ለችግሩ መፍትሔ የሚሆን ፈጠራ ለማፍለቅ ተነሳ። አካባቢውን ያሉ የተጣሉ ብረታብረቶች፣ ቁራጭ ቁሳቁሶችንና የተለያዩ ግብአቶችን በማሰባሰብ የራሱን አነስተኛ ተሽከርካሪ በገዛ እጁ ለመስራት ጥረት ጀመረ። ከተጣሉ ቁሳቁሶች በተጨማሪ የፀሐይ ኃይል ሰሌዳ በመግጠም ተሽከርካሪዋ በታዳሽ ኃይል እንድትንቀሳቀስ አድርጓታል። ​ይህች በፀሐይ ኃይል የምትሰራ አነስተኛ ተሽከርካሪ ''ዝናሽ አሰፋ'' በአሁኑ ወቅት የአዲስ አበባን ጎዳናዎች እያቋረጠች የከተማዋን ነዋሪዎች ቀልብ በመሳብ ላይ ትገኛለች። ወጣቱ በራሱ ጥረትና ውስን ሀብት ተጠቅሞ ያሳየው ይህ የስራ ተነሳሽነትና የፈጠራ ክህሎት ተገቢው ድጋፍና እውቅና ከተሰጠው ለሀገር ውስጥ የቴክኖሎጂና የትራንስፖርት መፍትሔዎች ትልቅ አቅም መሆን እንደሚችል ማሳያ ሆኗል።

ዛሬ እኛ አዲሱን ዓመት 2019 ዓ.ም ብለን ስንቀበል፣ መላው ዓለም ግን በ 2026/2027 እ.ኤ.አ ላይ ይገኛል። ለመሆኑ ከዓለም በ 7 እና 8 ዓመታት ልዩነት ወደኋላ የቀረነው ለምንድነው? በርግጥ
ዛሬ እኛ አዲሱን ዓመት 2019 ዓ.ም ብለን ስንቀበል፣ መላው ዓለም ግን በ 2026/2027 እ.ኤ.አ ላይ ይገኛል። ለመሆኑ ከዓለም በ 7 እና 8 ዓመታት ልዩነት ወደኋላ የቀረነው ለምንድነው? በርግጥ ወደኋላ ቀርተናል ወይስ ጥንታዊውን እውነተኛ አቆጣጠር ይዘን ቀጥለናል? 1. የ 7 እና 8 ዓመታት ልዩነት እንዴት መጣ? 🤔 የልዩነቱ ዋና ምስጢር ያለው "በኢየሱስ ክርስቶስ የልደት ዘመን ስሌት" ላይ ነው። 📜 በ525 ዓ.ም አካባቢ "ዲዮናስዮስ" የተባለ የሮማውያን መነኩሴ የክርስቶስን የልደት ዘመን እንደገና ሲያሰላ የክርስቶስን ልደት ከተጠበቀው ዓመት በ7/8 ዓመት አስቀድሞ ተሳሳተ። ዓለምም ይህን የተሳሳተ አዲስ ስሌት ተቀብሎ መቁጠር ጀመረ። 🇪🇹 የኢትዮጵያ ሊቃውንት ግን ከአዳም እስከ ክርስቶስ ያለውን የ 5,500 ዓመታት ትንቢታዊ ስሌት እና የቀደመውን የቅዱስ አንያኖስን (Anianus of Alexandria) ትክክለኛ አቆጣጠር በጥብቅ ተከተሉ። ኢትዮጵያ ወደኋላ የቀረች ሳይሆ ዓለም አቆጣጠሩን ሲቀይር ኢትዮጵያ ግን ጥንታዊውንና ታሪካዊውን የቀደመ አቆጣጠር ታማኝ ሆና ጠብቃ አስቀረችው:: 🌼ልዩነቱ 7 ወይም 8 ዓመት የሚሆነውም ከሴፕቴምበር እስከ ዲሴምበር ባሉት ወራት 7 ዓመት፣ ከጃንዋሪ በኋላ ደግሞ 8 ዓመት ስለሚሆን ነው :: በራሳችን የቀን መቁጠሪያ የምንመራ በመሆናችን ልንኮራ ይገባል! 🇪🇹✨ 🌼መልካም አዲስ ዓመት! 🌼 @Amazing_fact_433

No one ጠበቃ ሰበል ሲደብራት
No one ጠበቃ ሰበል ሲደብራት

ይሄንን ያውቃሉ ??? እ.ኤ.አ. በ2018 የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው አማካይ ሰው በዓመት ሰባት ሰአታት ለሰላም እና ፀጥታ ሲሉ መታጠቢያ ቤት ውስጥ ተደብቀው ጊዜያቸውን ያሳልፋሉ። @Amazin
ይሄንን ያውቃሉ ??? እ.ኤ.አ. በ2018 የተደረገ ጥናት እንደሚያመለክተው አማካይ ሰው በዓመት ሰባት ሰአታት ለሰላም እና ፀጥታ ሲሉ መታጠቢያ ቤት ውስጥ ተደብቀው ጊዜያቸውን ያሳልፋሉ። @Amazing_Fact_433 @Amazing_Fact_433

እንግሊዘኛን በመማር ያለህን እውቀት ማስፋት ትፈልጋለህ?✍️ እንግዲያውስ ይህ ቻናል ላንተ ነው Join በል እና ፈታ ብለህ ተማር!😍 በዛላይ ለበአል የ1000 ሺ ብር Giveaway አለ 🔥🐓 JO
እንግሊዘኛን በመማር ያለህን እውቀት ማስፋት ትፈልጋለህ?✍️ እንግዲያውስ ይህ ቻናል ላንተ ነው Join በል እና ፈታ ብለህ ተማር!😍 በዛላይ ለበአል የ1000 ሺ ብር Giveaway አለ 🔥🐓 JOin 👉 @EnglishLearn_Ethiopia

😝😝ኢትዮ ቴሌኮም የ5 ደቂቃ የነጻ አየር ሰዓትና 10 የጽሑፍ መልዕክት የበዓል ስጦታ ሰጠ መልሶ ይውሰደው🥱 #Ethiopia | ​የአዲሱን ዓመት መግባት ምክንያት በማድረግ ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞ
😝😝ኢትዮ ቴሌኮም የ5 ደቂቃ የነጻ አየር ሰዓትና 10 የጽሑፍ መልዕክት የበዓል ስጦታ ሰጠ መልሶ ይውሰደው🥱 #Ethiopia | ​የአዲሱን ዓመት መግባት ምክንያት በማድረግ ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ ልዩ የመልካም ምኞት መግለጫ የስጦታ ፓኬጅ ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ተቋሙ ደንበኞቹ በበዓሉ ወቅት ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር በቀላሉ እንዲገናኙና የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንዲለዋወጡ በማሰብ የ5 ደቂቃ የነጻ የስልክ ጥሪ እና 10 የነጻ የጽሑፍ መልዕክቶችን (SMS) በስጦታ አበርክቷል። ​ይህ ልዩ የበዓል ስጦታ አገልግሎት የሚጀምረው ከዛሬ ሌሊት 6:00 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን እስከ ነገ ሌሊት 6:00 ሰዓት ድረስ ለ24 ሰዓታት ለተጠቃሚዎች ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ተገልጿል። ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞቹ የቀረበላቸውን ይህን ስጦታ በመጠቀም ከሚወዷቸው ጋር የደስታ ጊዜያቸውን እንዲያጋሩ ጥሪውን እያቀረበ፣ ለመላው የሀገሪቱ ህዝብ የሰላምና የመልካም አዲስ ዓመት ምኞቱን አስተላልፏል😂