fa
Feedback
Thoughts

Thoughts

رفتن به کانال در Telegram

ቸል የተባሉ እሳቤዎች፥ ያልታዩ እይታዎች የሚፈነጩበት ቤት ነው ፥ እናንተስ ጎራ አትሉም? comment for the writer : @Exquisiteperfume discussion group https://t.me/+uDtKY02cOho2NGZk Tiktok: https://www.tiktok.com/@the_author_nani?_t=8pGCAO5NksY&_r=1 Since:Dec-10-2022

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Thoughts

کانال Thoughts (@justhoughtsss) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 945 مشترک است و جایگاه 8 351 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 3 044 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 945 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 27 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 54 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 27.38% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 995 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 073 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 17 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ቸል የተባሉ እሳቤዎች፥ ያልታዩ እይታዎች የሚፈነጩበት ቤት ነው ፥ እናንተስ ጎራ አትሉም? comment for the writer : @Exquisiteperfume discussion group https://t.me/+uDtKY02cOho2NGZk Tiktok: https://www.tiktok.com/@the_author_nani?_t=8pGCAO5NksY&_r=1 Since:Dec-10-2022

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

10 945
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+77 روز
+5430 روز
آرشیو پست ها
Thoughts
10 945
ከሀምሌ 23-26 ነው የሚቆየው እና አዳም ረታ ፅሁፍ ያቀርባል ተብሏል። ሌሎች ደራሲዎችም ይኖራሉ። እስኪ የሚሄድ?

Thoughts
10 945
በዘንድሮው የ“ንባብ ለሕይወት” አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚዎች፣ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በስፋት እንደሚሳተፉ ያውቃሉ? እርሶም በግዜው በቦታው ተገኝተው ለአእምሮ
በዘንድሮው የ“ንባብ ለሕይወት” አውደ ርዕይ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደራሲያን፣ የመጻሕፍት አታሚዎች፣ አሳታሚዎችና አከፋፋዮች በስፋት እንደሚሳተፉ ያውቃሉ? እርሶም በግዜው በቦታው ተገኝተው ለአእምሮ ምግብ የሚሆኑ መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ እንዲሸምቱ ተጋብዘዋል። ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችንን ይከታተሉ!! ቴሌግራም: https://t.me/wamezeker ድረገጽ: https://www.nala.gov.et/ ዩቲዩብ: https://www.youtube.com/@nationalarchivesandlibrary7572 ፌስቡክ: https://web.facebook.com/Wemezekr ትዊተር:https//@wemezekr ቲክቶክ፡https፡/tiktok.com/@wemezekrnals ኢ-ሜይል፡- https://www.nala@nala.gov.et/

Thoughts
10 945
126ኛው episode ከሰዓታት በፊት ሲወጣ ነው ለእናንተ ልነግራችሁ የወሰንኩት መቶ ምናምን episode ምነው? ካላችሁ ስራ ፈት ስለሆንኩ ነው😁 3 ደቂቃ ርዝማኔ ሲኖረው አንዱ episode የሚጀመረው ሁለት highschool የተማሩ ሰዎች ሲገናኙ ነው (bea እና ethan) የነሱ የፍቅር ታሪክ የጓደኞቻቸው አኗኗር በየክፍሉ ተወዳጅ ሆኖ የሚቀጥል ነው ደግሞ their conversation ለማውራት ያህል ሳይሆን የእውነት ጉዳዮችን ነው እያነሱ የሚያወሩት ተመልሶ 126 episode የማየት energy እና ጊዜ ካላችሁ ተጋበዙ

Thoughts
10 945
photo content

Thoughts
10 945
ካልተኛችሁ ቲክቶክ እና ኢንስታግራም ላይ ልታገኙት የምትችሉትን ፊልም ልጋብዛችሁ?

Thoughts
10 945
Repost from N/a
የቻናል ጥቆማ ህይወታችን የአስተሳሰባችን ነጸብራቅ ነው። ታላቅ ሕይወት በታላቅ አስተሳሰብ ይጀምራል። የትናንሽ ዕለታዊ ስኬቶች ድምር ታላቅ ስኬትን ያመጣል። አዕምሯችንን እናሳድግ፤ በየቀኑ ከፍ እንበ
የቻናል ጥቆማ ህይወታችን የአስተሳሰባችን ነጸብራቅ ነው። ታላቅ ሕይወት በታላቅ አስተሳሰብ ይጀምራል። የትናንሽ ዕለታዊ ስኬቶች ድምር ታላቅ ስኬትን ያመጣል። አዕምሯችንን እናሳድግ፤ በየቀኑ ከፍ እንበል፤ ስኬታችንን እንገንባ! Rise DailyWhere great minds are built through daily discipline ! 📌 Join: @SeidEndre 📤 Share with friends: @SeidEndre

Thoughts
10 945
እኔ የምለው ምርቃት ስትጠሩ እና ሰው ታሞ ልትጠይቁ ስትሄዱ ምንድነው ይዛችሁ የምትሄዱት?

Thoughts
10 945
ይሄ ፖስት እዚህ ፖስት ከተደረገ በኋላ እስካሁን 2000 ብር ተልኮላቸዋል screenshot የላካችሁ አመሰግናለሁ ሌሎቻችሁም የቻላችሁትን ላኩ ምክንያቱም 50 50 ብር ብናዋጣ ከ50 ሺ በላይ በዚህ ቻናል ስም መርዳት እንችላለን 50 ብር የአንድ ቀን unlimited data እንኳን አይገዛም አይደል?

Thoughts
10 945
የሀምሳ ብር እናድርገው?

Thoughts
10 945
በፍጥነት የመቶ ብር ቻሌንጅ ብንጀምር ስንት ልንልክለት እንችላለን? screenshot ብትልኩልኝ ማወቅ እንችላለን

Thoughts
10 945
photo content

Thoughts
10 945
photo content
+1

Thoughts
10 945
writer's circle ነገ 8 ሰዓት 22 ያለው social addis እንገናኝ ብለዋችኋል። እኔ ልጅትም 2 ፅሁፍ አቀርባለሁ ብዬ አስባለሁ ማታ ማታ ስለሆነ ሌላ ጊዜ የሚዘጋጀው ማታ የማይመቻችሁ ሰዎች ነገ በቀን ሞክሩት በተረፈ ደህና እደሩ

Thoughts
10 945
ክው የሚያደግ plot twist ለምትፈልጉ ብቻ

Thoughts
10 945
photo content

Thoughts
10 945
“ምነው አምና በሞትኩ፥ እንዲያ እንዳማረብኝ!?” ዝምታ ይረብሸኛል። ለዚያም ነው፥ መንገድ ስሔድ መጽሐፍ ይዤ የምዞረው፣ ሁሌም ጆሮዬ ውስጥ ‘ኤርፎን’ የምወትፈው፣ ልተኛ ስል፥ ያለችውን ፀጥታ እንኳን ላለማስተናገድ፥ የኾነ ነገር ከፍቼ ነው የምተኛው ... በዝምታ ውስጥ ከመኾን፥ ዝም ብሎ ከሚቀደደው ቱሪናፋው ከቤ ጋር ብውል እመርጣለሁ። ዝምታ ሽሽት የማልደውልበት፣ የማላነበው፣ የማልሰማው ዜና የለም። ዝምታ እፈራለሁ! መንገድ ስሔድ… ስቀመጥ! የማነበው መጽሐፍ ካልያዝኩ፣ ስራመድ የምሰማበት ኤርፎን ካልወተፍኩ…. ፖሊሶች አቻኩለው ከቤት አስወጥተውኝ ነው የሚሆነው! ዝምታ እፈራለሁ! አስታውሳለሁ፤ 12ኛ ክፍል ነበርኩ። ሙዚቃ ከፍቼ እያጠናሁ፥ የአጎቴን የለቅሶ ሳግ ሰምቼ ደንግጬ “ምነው አመመህ?” አልኩት፤ እሱ ሙዚቃ እየተጫወተበት ያለውን ‘ቴፕ’ ዐየት አድርጎ፥ ወደ ጣርያው አፍጥጦ፣ እምባው ቁልቁል ወረደ! አሞት መስሎኝ ነበር… ከዚህ በፊት ሲያመው ያቃስታል፤ ሲብስበትም ማስታገሻ ይውጣል እንጂ አያለቅስም ነበር። አጎቴ ጥቁር ነው፤ ፊቱ ክስክስ ያለ… ሲያወራ ግን እንደሚታየው ኮስተር ያለ ማንነት እንደሌለው የሚያስታውቅበት፥ ቁጥብ፣ ደስ የሚል ሰው ነው። ልጅ እያለሁ የገዛልኝን ቼኮሌት እና ብስኩት፥ ታሞ አልጋ ሲይዝ ሲጋራ እያመጣሁ ክሼዋለሁ ። ቤቢ፥ “ያቺን ነገር አትገዛልኝም?” ይላል፤ እገዛለታለሁ። ሲጋራውን በእጁ እያገላበጠ ካያት በኃላ፥ አፉ ላይ እንዳለ እለኩሰለታለሁ። ዐብሮን ማንም በሌለበት ጊዜ ሁሉ፥ “አትብላ” የተባለውን፣ “አትንካ” የተባለውን ሁሉ እሰጠው ነበር። እያጠናሁ ስለነበረ፣ ሲያለቅስ አይቼው ስለማላውቅ፣ ደንግጬ ስለነበረ፣… ዘፋኟን ባውቃትም ግጥሙን አላጤንኩትም ነበር፤ ዘፈኑ እንደረበሸው ሲገባኝ፥ ወተት እንደገነፈለበት ሰው፥ ስበር ሔጄ የቴፑን ሶኬት ነቀልኩለት ። የማባብልበት መንገድ ስለጠፋኝ፥ “ምግብ ላምጣልህ?”፤ “ውሃ ላምጣ” አልኩት። ጣርያ ጣርያ ዕያየ ዝም ሲለኝ ከፊቱ ዞር አልኩለት። በዚያው ሰሞን፣ ሲብስበት ሐኪም-ቤት ደግመው አስገቡት፤ አልቆየም፤ ሞተ! የኾነ ቀን ... አባቴ፥ ስለወንድሙ ቸርነት፣ ዘናጭነት፣ ስፖርተኛነት፣ ሰው ወዳድነት፣ አለኝታነት፣ ስለጓደኞቹ ብዛት፣… ሲተርክልኝ ያስለቀሰቺው ዘፋኝ፥ የዝና ነጋሽ ትዝ አለቺኝ። ያስለቀሰውን የዘፈን ካሴት ከፈትኩት፤ ሆዱን ያባባው “ገዳሙ” ዘፈን ጋ ደረስኩ። እስክስታ ሚያስመታ ‘ሪትም’ ያለው ዘፈን ነው “.........አሆዬ እኔ ላንተ ብዬ፣ መጣሁኝ ጠቅልዬ አዬዬ፥ እኔ ላንቺ ብዬ፥ መጣሁኝ ጠቅልዬ “እሀሀ ገዳሙ፥ አሀሀ ገዳሙ እሀሀ ገዳሙ፥ አሀሀ ገዳሙ “አላስኬድ፣ አላስኬድ አለኝ፥ ይሄ ጫማ እኔም ልበቢስ ነኝ፥ ቢመክሩኝ አልሰማ “እሾህ ብቻ ኾኖ፥ እግሬን ብዳብሰው እንዴት መራመጃ፥ መሔጃ ያጣል ሰው? “ኧረግ እናናዬ፣ አረግ እናናዬ ኧረግ እናናዬ፣ አረግ እናናዬ “አሄ አሄ አሄ አሄ አሄ ኡሁ “ይወዘውዘኛል፥ ይወዝውዝ አባቱ እህል አሸክሞኝ አርጎኝ ጎረቤቱ አሞኝ፣ አሞኝ ውሎ፥ አሞኝ ሊያድር ነወይ? እህል ሰርቶ መብላት፥ ጤና ላይሆን ነወይ? “ምነው አምና በሞትኩ፥ እንዲያ እንዳማረብኝ መለየት በሽታ፥ እንዲ ሳይጠናብኝ “ያመኝ የነበረው፥ አያመኝም ተውኩት ያስታማሚ ነገር ሲቸግር አየሁት “እህህህ ገዳሙ ጠይሙ፣ ጠይሙ..........” ይላል ከዛ ቀን በኋላ፥ ተረጋግቼ ሥራዬ ብዬ ሰምቼው ዐላውቅም፤ ነገር ግን ሁሉም ስንኞች ልቤ ውስጥ በአግባቡ ከመሰነድ አላዳነኝም ድንገት ከተከፈተ፥ የሚረብሸኝ ዘፈን ኾነ .... “ድል ስቀዳጅ፣ ደስ ብሎኝ ስጠጣ፣ እንዳማረብኝ ግደለኝ አስታማሚ ሳታሳየኝ!” ማለት ጀመርኩ። “ያደረ የዋለ በሽታ አትሰጠኝ” እለው ጀመር “ይህ ዘፈን ምን ያህል ይረብሽሃል?” ስባል “ከዝምታ በላይ!” ማለት ጀመርኩ። የግጥሙ ኀይል ነው፥ ወይስ የአጎቴ ኹኔታ ሕይወትን እንድፈራት ያደረገኝ? ሕይወትን ምን ያህል ባካብዳት ነው፥ እያሸነፍኩ እንኳን “ምነው አምና በሞትኩ፥ እንዲያ እንዳማረብኝ…” የምትል ስንኝ የምታሳድደኝ? ፈሪ ሰው እንዲህ ነው፤ ከ ጠ’መንጃ በላይ ፥ ቃል ያሳድደዋል! © Adhanom Mitiku

Thoughts
10 945
Movie recommend ይደረግ እንዴ?

Thoughts
10 945
Bizuayehu_Demisse_ብዙአየሁ_ደምሴ_ምስክር_እያየ.mp38.61 MB

Thoughts
10 945
በሉ ደህና እደሩ

Thoughts
10 945
ተጫወቱ... አይዟችሁ