fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 333 مشترک است و جایگاه 2 647 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 350 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 333 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 25 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -108 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -4 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.62% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.61% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 538 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 808 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 26 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 333
مشترکین
-424 ساعت
-317 روز
-10830 روز
آرشیو پست ها
ጌታቸው ረዳ "ከባዱ ነገር ስምምነቱን መፈረሙ ሳይሆን የተስማሙትን መፈጸሙ ስለሆነ መንግሥት የአንዳንድ ውጫዊና ውስጣዊ ሃይሎችን ጫና ተቋቁሙ በቁርጠኝነትና በፍጥነት ስምምነቱን ተፈጻሚ ማድረግ ይኖርበታል" ብሏል። እናስ... ጌቾ የአፈጻጸሙ ጉዳይ ያሳሰበው ትጥቅ የማስፈታቱና ጊዜያዊ አስተዳደር የመመስረቱ ሒደቱ በጎረቤት ኃይሎች ተጽዕኖ እንዳይጓተትበት ሰግቶ ነው?😆 ቹቹ አለባቸውና ጌታቸው ሽፈራሁ መልስ ይኖራችሁ ይሆን?

"ሕዝባችን ጦርነት ሰልችቶታል" በማለቱ የተነሳ በእነ ናትናኤል መኮነንና ሙክታሮቢች ትዕዛዝ ወደ እስር ቤት የተወረወረ ወንድማችንን ፍቱት።
"ሕዝባችን ጦርነት ሰልችቶታል" በማለቱ የተነሳ በእነ ናትናኤል መኮነንና ሙክታሮቢች ትዕዛዝ ወደ እስር ቤት የተወረወረ ወንድማችንን ፍቱት።

ከእነ ቀለጠ የበሰበሰ መንጋጋ አብንን መንግጎ ማውጣት የኔ፣ ያንተ፣ ያንቺ ግዴታ ነው። የአምሳ ሚሊዮን ሕዝብ ድርጅት አምስት በማይሞሉ ኅሊና ቢሶች ሊዳከም የቻለው በእነሱ ብርታት ሳይሆን በእኛ ድከመ
ከእነ ቀለጠ የበሰበሰ መንጋጋ አብንን መንግጎ ማውጣት የኔ፣ ያንተ፣ ያንቺ ግዴታ ነው። የአምሳ ሚሊዮን ሕዝብ ድርጅት አምስት በማይሞሉ ኅሊና ቢሶች ሊዳከም የቻለው በእነሱ ብርታት ሳይሆን በእኛ ድከመት ነው።

ተደራዳሪ ቡድኑ ደቡብ አፍሪካ ሄዶ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ይጨቃጨቃል። ጠሚው ከስንዴ ማሳ መሀከል ቁሞ "ህውሓት እራሱ የጻፈውን ሕገ መንግሥት ካከበረ የክልሉ አስተዳዳሪ ሁኖ ይቀጥላል" የሚል ውሳ
ተደራዳሪ ቡድኑ ደቡብ አፍሪካ ሄዶ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ይጨቃጨቃል። ጠሚው ከስንዴ ማሳ መሀከል ቁሞ "ህውሓት እራሱ የጻፈውን ሕገ መንግሥት ካከበረ የክልሉ አስተዳዳሪ ሁኖ ይቀጥላል" የሚል ውሳኔ ያስተላልፋል። 😆

አማራን አንድ የሚያደርጉ፣ አማራነትን ከፍ የሚያደርጉ መሪዎች እንፈልጋለን። አማራን የሚበትን አስተሳሰብ ይዘው በአመራርነት የተቀመጡ ኃይሎችም መልቀቅ አለባቸው። በብሄር ከፋፍለው ሲያባሉን የነበሩት
አማራን አንድ የሚያደርጉ፣ አማራነትን ከፍ የሚያደርጉ መሪዎች እንፈልጋለን። አማራን የሚበትን አስተሳሰብ ይዘው በአመራርነት የተቀመጡ ኃይሎችም መልቀቅ አለባቸው። በብሄር ከፋፍለው ሲያባሉን የነበሩት ሰዎች፣ ዛሬ ደግሞ በጎጥ እየከፋፈሉን ነው። የተማረው የአማራ ሀይልም ጥቅምንና የግል ክብርን ማዕከል ከማድረግ መቆጠብ አለበት። ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ

ስለ ስኳድ ከተናገርኩት‼️ አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ #ጋዜጠኛ:- ስኳድ የሚባለው ማን ነው? ዋነኛ ዓላማውስ ምንድን ነው? #የኔ_መልስ፦ ስኳድ የሚባለው ስብስብ ከአራቱም የአማራ ዞኖች የተውጣጡ አጋሰሶችን
+1
ስለ ስኳድ ከተናገርኩት‼️ አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ #ጋዜጠኛ:- ስኳድ የሚባለው ማን ነው? ዋነኛ ዓላማውስ ምንድን ነው? #የኔ_መልስ፦ ስኳድ የሚባለው ስብስብ ከአራቱም የአማራ ዞኖች የተውጣጡ አጋሰሶችን የያዘ አጥፊና ቀጣፊ ቡድን ሲሆን ዓላማው ደግሞ እንደሚከተለው ነው‼️ ➔የሕዝብ ክንድ የሆኑ ጀግኖች ላይ ግድያዎችን ማቀነባበር፤ ➔የአማራ ድምጽ የሆነ ሐቀኛ ልጆችን በትሕነግ ተላላኪነት እየፈረጁ ማሳሰር፤ ➔የአማራን ሕዝብ አንድነት የሚበጣጥሱና የሚያፈራርሱ ሤራዎችን ማዋቀር፤ ➔እንደ ወነግ ሕብረት እና ራዴፓ ካሉ አማራ ጠል አደረጃጀቶች ጋር በጋራ በመስራት ከትልቁ ክልል ውስጥ ትናንሽ ክልሎችን መፍጠር፤ ➔በቁጥጥር ስር የሚውሉና የሚገደሉ የአማራ ልጆችን መለየት፤ ➔የአማራን ሕዝብ ፋታ የሚያሳጡ አጀንዳዎችን ማሰራጨት፤ ➔ታላቁን ሕዝብ ከፖለቲካ ውጭ አድርጎ ለቁማርተኛ ኃይሎች አሳልፎ መስጠት፤ ➔በአማራ ክልል ውስጥ የሚፈጠሩ አደረጃጀቶች ውስጥ ሰርጎ በመግባት የተደራጁበትን ዓላማ ማኮላሸት፤ . . (ስለ መፍትሔው ከአፍታ በኋላ እመለስበታለሁ)

ከመዓዛ መሐመድ ጋር ያደረግነው ቆይታ

በትናንቱ የክርክር መድረክ ላይ የአቶ ልደቱ አንደበት የአንቺን እውነት፣ እውቀት እና የንግግር ክህሎት ማሸነፍ አልተቻለውም። እናም.... ሆዳም ፖለቲከኛ በመቀፍቀፍ የሚታወቀው የአማራ ሕዝብ አንቺን
በትናንቱ የክርክር መድረክ ላይ የአቶ ልደቱ አንደበት የአንቺን እውነት፣ እውቀት እና የንግግር ክህሎት ማሸነፍ አልተቻለውም። እናም.... ሆዳም ፖለቲከኛ በመቀፍቀፍ የሚታወቀው የአማራ ሕዝብ አንቺን መሰል ልባም ሴት በማፍራቱ ሊጽናና ይገባዋል።

አማራ ሚዲያ ማዕከል ጋር ያደረግኩት ቆይታ

የእነ ቀለጠ መግለጫ አሳዬ ደርቤ ▬▬▬ ➔የአማራ ሕዝብ በጦርነት ላይ እንጂ በድርድር ላይ መሳተፍ እንደሌለበት የገለጸ፤ ➔ተዳራዳሪዎችን በአሸባሪ ድርጅት አጋርነት ፈርጆ ትሕ-ኦነግን ትርፋማ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ያደረገ፤ ➔በአማራ ሕዝብ ላይ ያቀደው ክሕደት እና ሸፍጥ ተደራሽ እንዳይሆን እንግሊዘኛ ቋንቋን የተጠቀመ፤ ➔ኢሕአዴግ ሕገ-መንግሥቱን ሲያረቅ የፈጸመውን አማራን የማግለል ተግባር በብልጽግና ዘመን ይደገም ዘንድ መንገድ የጠረገ፤ ➔መግለጫውን የጻፈው ቡድን ከትሕ-ኦነግ ኃይሎች ባልተናነሰ መልኩ ጸረ አማራ መሆኑን ይፋ ያወጣ፤ ➔ቡድኑ ከተሳካለት ወልቃይትን እና ራያን ብቻ ሳይሆን የአማራ ክልልን ሽጦ ኪሱን እና ከርሱን ከመሙላት የማይመለስ መሆኑን ያመላከተ፤ Share

በሆዱ የወደቀው ስኳድ ውድቅ ያደረጋቸው አእምሮዎች! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ የአማራ ሕዝብ አንደበት እና ክንድ የሆኑ ጀግኖችን ሲያስለቅም የከረመውና በሆዱ የወደቀው "ስኳድ" ዛሬ ባወጣው መግለጫ የአማራ
በሆዱ የወደቀው ስኳድ ውድቅ ያደረጋቸው አእምሮዎች! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ የአማራ ሕዝብ አንደበት እና ክንድ የሆኑ ጀግኖችን ሲያስለቅም የከረመውና በሆዱ የወደቀው "ስኳድ" ዛሬ ባወጣው መግለጫ የአማራ ማሕበር በአሜሪካ (ትሪፕል A) ያቀረባቸውን ተደራዳሪዎች "የትሕነግ አጋሮች" ብሎ ካጥላላቸው በኋላ ከፌደራል መንግሥት ውጭ ሌላ ተደራዳሪም ሆነ የአማራ ሕዝብ ወኪል ማየት እንደማይፈልግ ገልጿል። እናም... ለወገናቸው የሚታገሉ ጀግኖችን ሲያሳፍስ እንዲሁም ጠቃሚ አደረጃጀቶችን ሲያፈራርስ መክረሙ አንሶ ተደራዳሪ ሆነው ለመቅረብ የደፈሩ ልባሞችን የአሸባሪ አጋር አድርጎ ማንቋሸሽ የጀመረው ይህ የከሸፈ ቡድን በቀጣይ ጊዜያት "ከገዢው ፓርቲ ውጭ ሕዝባችንን ወክሎ ለምርጫ የሚቀርብ ሌላ ተፎካካሪ ፓርቲ አያስፈልግም" የሚል የአቋም መግለጫ ይዞ መምጣቱ አይቀርም።

ጋበዝኳችሁ

ከጎበዜ ሲሳይ ችሎት መልስ.... የወንድማችን የዋስትና ጉዳይ ለጥቅምት 22 ተቀጥሯል!!
+1
ከጎበዜ ሲሳይ ችሎት መልስ.... የወንድማችን የዋስትና ጉዳይ ለጥቅምት 22 ተቀጥሯል!!

ሃይ ጓዶች! እንዴት ሰነበታችሁ? በተወካይ ሲተዳደር የነበረውን የፌስቡክ ገጻችንን ተረክበናል። በቅርቡም በቀድሞ አቋማችን እና ጽናታችን የምንከሰት ይሆናል። በተረፈ በእስር በቆየሁባቸው ሰላሳ ምናምን
ሃይ ጓዶች! እንዴት ሰነበታችሁ? በተወካይ ሲተዳደር የነበረውን የፌስቡክ ገጻችንን ተረክበናል። በቅርቡም በቀድሞ አቋማችን እና ጽናታችን የምንከሰት ይሆናል። በተረፈ በእስር በቆየሁባቸው ሰላሳ ምናምን ቀናት የእኔና የቤተሰቦቼ አለኝታ ሆናችሁ የተገኛችሁ ወዳጆቼን አመሠግናለሁ። የፍትሕ ድምጽ ለሆናችሁኝ ወገኖችም ከወገቤ ጎንበስ ብዬ ምስጋናየን አቀርባለሁ። አሳዬ ደርቤ‼️

መጪው አዲስ ዓመት 🌻የተፈናቀሉ ወገኖች በፍጥነት ወደ ጎጇቸው የሚመለሱበትና ከስጋት ጸድተው የሚኖሩበት… 🌻ያለጥፋታቸው የታሰሩ ዜጎች ነጻነታቸውን የሚጎናጸፉበት… 🌻እረፍት አልባ የሆነው የወገን
መጪው አዲስ ዓመት 🌻የተፈናቀሉ ወገኖች በፍጥነት ወደ ጎጇቸው የሚመለሱበትና ከስጋት ጸድተው የሚኖሩበት… 🌻ያለጥፋታቸው የታሰሩ ዜጎች ነጻነታቸውን የሚጎናጸፉበት… 🌻እረፍት አልባ የሆነው የወገን ጦር አሸባሪ ኃይሎችን አጽድቶ የአገርን ሕልውና የሚያስከብርበት…. 🌻በግፍ የተጨፈጨፉ ንጹሐን ፍትሕ የሚያገኙበትና የእልቂት ዜና የማንሰማበት… 🌻ሥልጣን ላይ ያለው ኃይል ከተረኝነት እና ቁማርተኝነት አባዜ ተላቅቆ ክልሎችን በእኩል ዐይን የሚመለከትበት… 🌻በመንግሥትና በጠላት ወጥመድ ውስጥ ገብቶ ሲዋትት የከረመው የአማራ ሕዝብ በልጆቹ እገዛ ከቅርቃሩ ወጥቶ እራሱን የሚያስከብርበትና ወገኑን የሚያከብርበት… 🌻በመስመር ትግል ውስጥ ተቸንክረው የኖሩ ወገኖች ወደ አገራዊ እሳቤ ተሸጋግረው ያለ ባንክ እና ያለ መብራት ሳይሆን ያለ ህው-*ት የሚኖሩበት…. እንዲሆን እመኛለሁ፡፡ የትኛውም የአዲስ ዓመት ምኞት ግን ያለ እኛ ጥረት እና ድርጊት ሊሰምር ስለማይችል ከላይ የዘረዘርኳቸው ምኞቶች ይሰምሩ ዘንዳ እንደ አንድ ዜጋ የሚጠበቅብኝን ለማድረግ ለእራሴ ቃል ገብቻለሁ፡፡ አሳዬ ደርቤ መልካም አዲስ ዓመት!

photo content

photo content