fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 355 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 355 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -133 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 38.76% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.78% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 562 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 691 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 34 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 355
مشترکین
-324 ساعت
-387 روز
-13330 روز
آرشیو پست ها
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/mjxAQUcRjOs?feature=share
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/mjxAQUcRjOs?feature=share

በጣም ነው የኮራሁብሽ እኅታለም!
በጣም ነው የኮራሁብሽ እኅታለም!

photo content

ወደ ሥም ማጥፋት ከመሸጋገራችሁ በፊት ትናንት የጻፋችሁትን አጥፉት....
ወደ ሥም ማጥፋት ከመሸጋገራችሁ በፊት ትናንት የጻፋችሁትን አጥፉት....

ያለ ግጭት እና ጦርነት መኖር የማይችለው ሥርዓት የአማራ ልዩ ሃይልን ትጥቅ ማስፈታት ከቻለ ወደ አማራ ፋኖ እና ሚኒሻ ይሸጋገራል እንጂ ወደ ሌላ ክልል ሄዶ ግብ ግብ የሚገጥመው ልዩ ሃይል አይኖርም። እናም ይሄንን በሕግ ያልተደገፈና ሕዝብን ያላሳተፈ የጥጋብ ዘመቻ መላው አማራ በአንድነት ቁሞ መመከት ካልቻለ ከዚያ በኋላ የ "አማራ" የሚባል ክልል ይኖራል ተብሎ አይታሰብም። እነ ባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ደሴ እና ደብረ ብርሐንም የድንበር ተሻጋሪ ወንበዴዎች መፈንጫ ምሽጎች እንጂ ነዋሪዎቻቸው ሠርተው የሚያድሩባቸው ሰላማዊ ከተሞች ሆነው ሊቀጥሉ አይችሉም።

የግፉአን ልሳን የሆኑ ብሎም ለሙያቸውና ለወገናቸው የታመኑ ጋዜጠኞችን የማፈን ዘመቻው ተጧጡፏል። እንዲያም ሆኖ ግን.... ልክ እንደ ገነት አስማማው፣ አባይ ዘውዱና ጌትነት አሻግሬ እውነትን የሚናገሩ
የግፉአን ልሳን የሆኑ ብሎም ለሙያቸውና ለወገናቸው የታመኑ ጋዜጠኞችን የማፈን ዘመቻው ተጧጡፏል። እንዲያም ሆኖ ግን.... ልክ እንደ ገነት አስማማው፣ አባይ ዘውዱና ጌትነት አሻግሬ እውነትን የሚናገሩ፣ ለሙያቸው ያደሩ ብሎም የማይበገሩ ልሳኖችን የማፈን ተግባሩ ቁሞ መረሸን ካልተጀመረ በቀር እነዚህ አርአያ ሰቦች በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚሸለሙበት ጊዜ እንደሚመጣ አልጠራጠርም።

ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/BzVo-2pOFs8?feature=share
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/BzVo-2pOFs8?feature=share

የእነ ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቼውን ክስ ስመለከት... ያለ ምንም የቃላት ለውጥ በወቅቱ ታስረው ከነበሩ የትግራይ ተወላጆች ክስ ላይ የተገለበጠውና እንዲህ የሚለው የወንጀል ክሴ ትዝ አለኝ። "በሕዝብ ተ
የእነ ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቼውን ክስ ስመለከት... ያለ ምንም የቃላት ለውጥ በወቅቱ ታስረው ከነበሩ የትግራይ ተወላጆች ክስ ላይ የተገለበጠውና እንዲህ የሚለው የወንጀል ክሴ ትዝ አለኝ። "በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪ ተብሎ ከተፈረጀው የህውሓት ከፍተኛ አመራሮች ተልዕኮ ተቀብሎ ወደ መሀል አገር መጥተው ንጹሐንን የሚጨፈጭፉበትን እና የሚዘርፉበትን መንገድ በማመቻቸት ተጠርጥሮ ስለተያዘ..." የሚገርመው ነገር ታዲያ በህውሓት ተላላኪነት ተጠርጥሬ የተያዝኩት ከመጠን በላይ የምጠየፈውና እንደ እናቴ ገዳይ የምመለከተው የሽብር ድርጅት "በአማራና በአፋር ሕዝብ ላይ የፈጸማቸው ሰብዓዊና ቁሳዊ ውድመቶች ተድበስብሰው መቅረት የለባቸውም" በሚል አቋም በርካታ የሰነድና የምሥል ማስረጃዎችን የያዘ መጽሐፍ ባሳተምኩ ማግስት መሆኑ ነው። 😃

አቶ አዲስ አረጋ ኪጋሊ ሆኖ በሮዋንዳ እልቂት ዙሪያ ያስተላለፈው እጅግ አደገኛ መልዕክት ባጭሩ ሲታይ፦ 🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸 ➽"የኪጋሊ ከተማ ባለፈ ታሪኳ ዙሪያ ለአዲስ አበባ እና ለሥልጣን ልንጠቅ ባዮች ጮኽ ብላ የምትናገረው ማስጠንቀቂያ አላት" በሚል ማስፈራሪያ የሚጀምር... ➽ለሮዋንዳ እልቂት መከሰት ዋነኛው ምክንያት የሮዋንዳውን ፕሬዝዳንት የጫነችው ሄሊኮፍተር ተመትታ መከስከሷ ነው" ብሎ ከተናገረ በኋላ ያ እልቂት እንዳይከሰት መላዕከ ሞትን ገዝቶ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ዘላለማዊ ሕልውና ማረጋገጥ እንደሚገባ የሚመክር፤ ➽የኢትዮጵያን ሕልውና ከአምላክ ቀምቶ ከዐቢይ መዳፍ ስር የሚያኖር ➽የሮዋንዳ እልቂት መነሻ አንዱ ምክንያት ማጆሪቲ ከሆነው የሁቱ ማሕበረሰብ የወጡና ወደ ሥልጣን የመጡ ጽንፈኛ ልሂቃን የሥልጣን ተቀናቃኛችን በሚሉት በቲትሲ ማሕበረሰብ ላይ የነዙት የጥላቻ ትርክት" መሆኑን ክዶ አማራን ተጠያቂ ለማድረግ ሲል ብቻ እልቂቱን ያመጡት ልክ እንደኛ "የሥልጣን ልቀቅ፥ ሥልጣን ልንጠቅ" አጀንዳ የሚያራግቡ ልሒቃን ናቸው" በሚል ውሸት ቱትሲዎችን የሚወነጅል የውሸት ታሪክ የሚናገር፤ ➽ከሩዋንዳ እልቂትም ሆነ ከአገራዊ ፍርሰት ለመዳን "ንጉስ ሆይ ሺ ዓመት ይንገሱ" እያሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከየትኛውም ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋ መጠበቅ እንደሚገባ የሚናገር፤ ➽አንዱ ወገን ኢንተር ሐሞይን ለመሆን የሚያበቃ በቂ ምክንያት እንዳለው አምኖ፤ ሌላው ወገን የቱትሲን እጣ እንዳይጋራ የሥልጣን ይልቀቁ ጥያቄ ማንሳት የለበትም" በማለት የሚያስጠነቅቅ፤ ➽በመንግሥታዊ መዋቅር ተደግፎ ድምጽ አልባ በሆነ መልኩ ሲፈጸም የከረመውን የሮዋንዳ እልቂት ክዶ "እንዳይደገም" እያለ የሚሳለቅ፤ ➼ወደ ኪጋሊ አምርቶና የመታሰቢያ ሙዚየሙን ጉብኝቶ የተማረውን መልካም ነገር ለአገር በማስተላለፍ ፈንታ አማራን እና አዲስ አበባን ጠፊም አጥፊም አድርጎ ስልታዊ በሆነ መልኩ የዘር ፍጅትን የሚያውጅ . . . በመሆኑም አቶ አዲሱ አረጋ የለጠፈውን እጅግ አደገኛ ጽሑፍ በሰነድ መልክ ጠርዞ ለሚመለከታቸው ዓለም አቀፍና አገር በቀል ተቋማት ማድረስ ይገባል እላለሁ። አሳዬ ደርቤ share

ኤርሚያስ ለገሰን "በሐሳብ ሞግተው" ባላችሁኝ መሠረት ኤርሚያስን ለመተቸት ያበቁኝን አሳማኝ ምክንያቶች በቪዲዮ ማስረጃ አስደግፌ አቅርቤያለሁ። 👇 https://www.youtube.com/live/gzs
ኤርሚያስ ለገሰን "በሐሳብ ሞግተው" ባላችሁኝ መሠረት ኤርሚያስን ለመተቸት ያበቁኝን አሳማኝ ምክንያቶች በቪዲዮ ማስረጃ አስደግፌ አቅርቤያለሁ። 👇 https://www.youtube.com/live/gzsA4Zhg0fI?feature=share

ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/gzsA4Zhg0fI?feature=share
ከስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም Live ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/gzsA4Zhg0fI?feature=share

"አስቴር" በሚል ሥሟ ጠርተህ ስህተቷን ስትነግራት "ይሄ ሁሉ ትችት የበዳኔ ልጅ በመሆኔ ነው ትልኻለች። "ወዳጄ ኤርሚያስ ለገሰ" ብለህ ስትጠራው "እኔ የዋቅጅራ ልጅ ያንተ ወዳጅ ሆኜ አላውቅም" ይልኻል። 😂 እውነት ለመናገር የአባቶቻችሁን ሥም ሳስታውስ "ደርቤ" የሚለውን የአባቴን ሥም "ድሪባ" ባደርገው ደስታዬ 😆

photo content

ከአምስት ደቂቃ በኋላ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያለንን ሐሳብ ልንገልጽ Live ስለምንገባ ስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/_TK7B
ከአምስት ደቂቃ በኋላ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያለንን ሐሳብ ልንገልጽ Live ስለምንገባ ስር ያለውን ሊንክ በመጠቀም ትከታተሉን ዘንድ ጋበዝን! https://www.youtube.com/live/_TK7BhE0uG0?feature=share

መራዊ!! ጎጃም!!
+1
መራዊ!! ጎጃም!!

ወፍላ! ኮረም! የተቃውሞ ሰልፉ በበርካታ የአማራ ክልል ከተሞች ተጀምሯል።
ወፍላ! ኮረም! የተቃውሞ ሰልፉ በበርካታ የአማራ ክልል ከተሞች ተጀምሯል።

የልጆቿን አባት ገድላችሁ ከራሔል ኀዘን የከፋ ብርቱ ኀዘን ያመጣችሁባት እኩዮች ሆይ ይሄውና ስኬታችሁ...ይሄውና ደስታችሁ...! በእናንተ ዘንድ ፍቅር ማለት ሌሎችን መጥላት ነውና.. "ይህቺን የካሕን
+1
የልጆቿን አባት ገድላችሁ ከራሔል ኀዘን የከፋ ብርቱ ኀዘን ያመጣችሁባት እኩዮች ሆይ ይሄውና ስኬታችሁ...ይሄውና ደስታችሁ...! በእናንተ ዘንድ ፍቅር ማለት ሌሎችን መጥላት ነውና.. "ይህቺን የካሕን ሚስት የልጇቿን አባት ገድለን በጉንጯ ላይ እንባ ሳይሆን ደም እንዲንዠቀዠቅ ማድረግ ቻልን" የሚል ገድላችሁን ለእናቶቻችሁ ነግራችሁ ደስ አሰኟቸው። የንጹሐንን ሞት ሕይወታችሁ፣ የእናቶችን ኀዘን ሐሴታችሁ፣ የዜጎችን ስቃይ ሲሳያችሁ፣ የሌሎችን ቤት አልባነትና ድሕነት ስኬታችሁ ያደረጋችሁ የወቅቱ ገዢዎች ሆይ ይሄን ፎቶ ዳውንሎድ አድርጉና ከታሪክ መጽሐፋችሁ ጋር አሳትሙት።

photo content

photo content

Assaye Derbie - آمار و تحلیل کانال تلگرام @asayede