fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 350 مشترک است و جایگاه 2 644 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 351 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 350 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -124 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.19% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.86% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 625 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 702 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 350
مشترکین
+124 ساعت
-327 روز
-12430 روز
آرشیو پست ها
ከሃያ ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከስር ያለውን ሊንክ ተጭናችሁ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

♦ በእነ አቶ አካለወልድ ስለተሾመው ሰውዬ (አቶ ጌታሁን ሞርኪ) የተረጋገጡ መረጃዎች፦ 1ኛ) መነኩሴም፣ ቄስም አልነበረም (የፌስቡክና የመታወቂያ ፎቶውን ይመልከቱ) 2ኛ) ባለትዳር ነው (ልጅም አለው
+7
♦ በእነ አቶ አካለወልድ ስለተሾመው ሰውዬ (አቶ ጌታሁን ሞርኪ) የተረጋገጡ መረጃዎች፦ 1ኛ) መነኩሴም፣ ቄስም አልነበረም (የፌስቡክና የመታወቂያ ፎቶውን ይመልከቱ) 2ኛ) ባለትዳር ነው (ልጅም አለው) 3ኛ) የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝ አይደለም። የፕሮቴስታንት ተሀድሶ አባል ነው (መታወቂያውን እና በሰውየው ስም የተፈረመውን ደብዳቤ ይመልከቱ) 4ኛ) በገንዘብ ምዝበራና ሥራ በመበደል ከሚሰራበት ወረዳ ቤተ ክህነት የተባረረ ነው (ሌላኛውን ደብዳቤ ይመልከቱ) ☝️

ከኢዩ ጩፋ ጀርባ ያለው መጋረጃ ቢገለጥ ደግሞ ጠሚው እንደሚገኝ ጥርጥር የለውም።
ከኢዩ ጩፋ ጀርባ ያለው መጋረጃ ቢገለጥ ደግሞ ጠሚው እንደሚገኝ ጥርጥር የለውም።

photo content

ኢትዮጵያን፥ አገራችን ማድረግ የከለከሉን ሰዎች አሜሪካንን አገራቸው ማድረግ ከብዷቸዋል። 😆
ኢትዮጵያን፥ አገራችን ማድረግ የከለከሉን ሰዎች አሜሪካንን አገራቸው ማድረግ ከብዷቸዋል። 😆

photo content

photo content

photo content

photo content

የአማራዎችን ዘር ማጥፋት እንደ መብት ለሚቆጥረው ፕሬዝዳንት ☝️

ወዳጄ ሐብታሙ አያሌው እና መዓዛ መሐመድ ጠለስ ቲዩብን ስላስተዋወቃችሁ አመሠግናለሁ። እና ደግሞ በእኛ በአማራዎች ዘንድ የሚታየው የመጠላለፍ መንፈስ ከስሞ የመደጋገፍ ዘመን ይመጣ ዘንድ እመኛለሁ። ☝️

ወዳጄ ሐብታሙ አያሌው እና መዓዛ መሐመድ ጠለስ ቲዩብን ስላስተዋወቃችሁ አመሠግናለሁ። እና ደግሞ በእኛ በአማራዎች ዘንድ የሚታየው የመጠላለፍ መንፈስ ከስሞ የመደጋገፍ ዘመን ይመጣ ዘንድ እመኛለሁ።

መራር ሐቅ ---------- ብአዴን ልክ እንደ ዘመነ ካሴ ሁሉ "እከሌን ፈልገህ እሰር" ተብሎ ከታዘዘ "ለምን" ብሎ ሳይጠይቅ ተፈላጊውን ከገባበት ከተማም ሆነ ጫካ መዝዞ በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ስ
መራር ሐቅ ---------- ብአዴን ልክ እንደ ዘመነ ካሴ ሁሉ "እከሌን ፈልገህ እሰር" ተብሎ ከታዘዘ "ለምን" ብሎ ሳይጠይቅ ተፈላጊውን ከገባበት ከተማም ሆነ ጫካ መዝዞ በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ስለዚህ ከብአዴን ሕገ ወጥ አፈና ማምለጥ የሚሻ ወገን... ይህ ገረድ ድርጅት ከሚፈነጭባቸው የባሕር ዳር፣ የጎንደር፣ የደብረ ብርሐንና የደሴ አካባቢዎች ለቅቆ ወደ ከሚሴ ልዩ ዞን ማፈግፈግ ይኖርበታል። ለዚያም ነው ደሴ ዙሪያ ሆኖ ወገኑን ከሚጠብቅ ፋኖ ይልቅ ከሚሴ ላይ ሸምቆ ሸዋን የሚያሸብር "ሸኔ የብአዴን የአፈና ዘመቻ አያሰጋውም የምላችሁ!

photo content