ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 350 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 644 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 351 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 350 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -124، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 39.19‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.86‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 625 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 702 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 24 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 350
المشتركون
+124 ساعات
-327 أيام
-12430 أيام
أرشيف المشاركات
ከሃያ ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከስር ያለውን ሊንክ ተጭናችሁ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

♦ በእነ አቶ አካለወልድ ስለተሾመው ሰውዬ (አቶ ጌታሁን ሞርኪ) የተረጋገጡ መረጃዎች፦ 1ኛ) መነኩሴም፣ ቄስም አልነበረም (የፌስቡክና የመታወቂያ ፎቶውን ይመልከቱ) 2ኛ) ባለትዳር ነው (ልጅም አለው
+7
♦ በእነ አቶ አካለወልድ ስለተሾመው ሰውዬ (አቶ ጌታሁን ሞርኪ) የተረጋገጡ መረጃዎች፦ 1ኛ) መነኩሴም፣ ቄስም አልነበረም (የፌስቡክና የመታወቂያ ፎቶውን ይመልከቱ) 2ኛ) ባለትዳር ነው (ልጅም አለው) 3ኛ) የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኝ አይደለም። የፕሮቴስታንት ተሀድሶ አባል ነው (መታወቂያውን እና በሰውየው ስም የተፈረመውን ደብዳቤ ይመልከቱ) 4ኛ) በገንዘብ ምዝበራና ሥራ በመበደል ከሚሰራበት ወረዳ ቤተ ክህነት የተባረረ ነው (ሌላኛውን ደብዳቤ ይመልከቱ) ☝️

ከኢዩ ጩፋ ጀርባ ያለው መጋረጃ ቢገለጥ ደግሞ ጠሚው እንደሚገኝ ጥርጥር የለውም።
ከኢዩ ጩፋ ጀርባ ያለው መጋረጃ ቢገለጥ ደግሞ ጠሚው እንደሚገኝ ጥርጥር የለውም።

photo content

ኢትዮጵያን፥ አገራችን ማድረግ የከለከሉን ሰዎች አሜሪካንን አገራቸው ማድረግ ከብዷቸዋል። 😆
ኢትዮጵያን፥ አገራችን ማድረግ የከለከሉን ሰዎች አሜሪካንን አገራቸው ማድረግ ከብዷቸዋል። 😆

photo content

photo content

photo content

photo content

የአማራዎችን ዘር ማጥፋት እንደ መብት ለሚቆጥረው ፕሬዝዳንት ☝️

ወዳጄ ሐብታሙ አያሌው እና መዓዛ መሐመድ ጠለስ ቲዩብን ስላስተዋወቃችሁ አመሠግናለሁ። እና ደግሞ በእኛ በአማራዎች ዘንድ የሚታየው የመጠላለፍ መንፈስ ከስሞ የመደጋገፍ ዘመን ይመጣ ዘንድ እመኛለሁ። ☝️

ወዳጄ ሐብታሙ አያሌው እና መዓዛ መሐመድ ጠለስ ቲዩብን ስላስተዋወቃችሁ አመሠግናለሁ። እና ደግሞ በእኛ በአማራዎች ዘንድ የሚታየው የመጠላለፍ መንፈስ ከስሞ የመደጋገፍ ዘመን ይመጣ ዘንድ እመኛለሁ።

መራር ሐቅ ---------- ብአዴን ልክ እንደ ዘመነ ካሴ ሁሉ "እከሌን ፈልገህ እሰር" ተብሎ ከታዘዘ "ለምን" ብሎ ሳይጠይቅ ተፈላጊውን ከገባበት ከተማም ሆነ ጫካ መዝዞ በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ስ
መራር ሐቅ ---------- ብአዴን ልክ እንደ ዘመነ ካሴ ሁሉ "እከሌን ፈልገህ እሰር" ተብሎ ከታዘዘ "ለምን" ብሎ ሳይጠይቅ ተፈላጊውን ከገባበት ከተማም ሆነ ጫካ መዝዞ በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ስለዚህ ከብአዴን ሕገ ወጥ አፈና ማምለጥ የሚሻ ወገን... ይህ ገረድ ድርጅት ከሚፈነጭባቸው የባሕር ዳር፣ የጎንደር፣ የደብረ ብርሐንና የደሴ አካባቢዎች ለቅቆ ወደ ከሚሴ ልዩ ዞን ማፈግፈግ ይኖርበታል። ለዚያም ነው ደሴ ዙሪያ ሆኖ ወገኑን ከሚጠብቅ ፋኖ ይልቅ ከሚሴ ላይ ሸምቆ ሸዋን የሚያሸብር "ሸኔ የብአዴን የአፈና ዘመቻ አያሰጋውም የምላችሁ!

photo content