fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 345 مشترک است و جایگاه 2 649 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 345 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 24 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -112 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.43% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.21% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 656 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 752 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 25 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 345
مشترکین
-724 ساعت
-387 روز
-11230 روز
آرشیو پست ها
photo content

photo content
+1

መድረክ ላይ በወጣ ቁጥር ለአማራ ያለውን ጥላቻ መደበቅ የሚሳነውና "የአማራ ሸኔ" የሚል ታርጋ ሲለጥፍ የተሰማው ሰውዬ ከህው*ሓት ጋር ተቧድኖ አማራ ክልልን የሚወርበት ቀን ሩቅ አይሆንም።
መድረክ ላይ በወጣ ቁጥር ለአማራ ያለውን ጥላቻ መደበቅ የሚሳነውና "የአማራ ሸኔ" የሚል ታርጋ ሲለጥፍ የተሰማው ሰውዬ ከህው*ሓት ጋር ተቧድኖ አማራ ክልልን የሚወርበት ቀን ሩቅ አይሆንም።

በገጠሩ አካባቢ የሚኖረው ማሕበረሰብ በችግሮቹ ዙሪያ መምከርና የመፍትሔ ሐሳቦችን መቀመር ሲፈልግ ከጠራራ ጸሐይ የሚታደግ ጠለስ ወይንም ጥላ (ታዛ) ያለው ስፍራ ፈልጎ እንዲሰበሰብ ሁሉ ጠለስ ቲዩብም የተለያዩ ሒሶችን እና መወድሶችን የያዙ፣ የአገራችንን ፖለቲካዊ፣ ኦኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ጉዳዮችን በኪናዊ መንገድ የሚያዋዙ፣ በእውነታና በሐቅ ባላዎች ላይ የተመረኮዙ፣ እንዲሁም ሰናይ ክንውኖችን ሲያወድሱ፣ እኩይ ድርጊቶችን የሚያሔሱ ዝግጅቶች የሚቀርቡበት ፕሮግራም ነው፡፡ ስለሆነም ጠለስ ቲዩብን Subscribe በማድረግ ጠለሳችንን ያደምቁልን ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡

photo content
+3

ቁንጣን በሚያስደስተው ሆድ ፈንታ የወገን ጥቃት የሚንገበግበው ልብ ይዘው የተፈጠሩ 'ጀግና ልጆቹ' ትግል በጀመሩ ማግስት ከጉያው እየታደኑ ወደ ወሕኒ እና ወደ መቃብር ሲወርዱ፣ አድፍጦ የሚመለከት ማሕ
+1
ቁንጣን በሚያስደስተው ሆድ ፈንታ የወገን ጥቃት የሚንገበግበው ልብ ይዘው የተፈጠሩ 'ጀግና ልጆቹ' ትግል በጀመሩ ማግስት ከጉያው እየታደኑ ወደ ወሕኒ እና ወደ መቃብር ሲወርዱ፣ አድፍጦ የሚመለከት ማሕበረሰብ፣ በመከራው ወቅት የሚያወርደው እንባና ደም ክንፍ ያለው መልዓክ እስኪያወርድለት ድረስ የሕልውና አደጋውን ጸጋው አድርጎ መቅበዝበዝ ግዴታው ነው። አሳዬ ደርቤ

የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የብልጽግና አካሄድና ፖለቲካ ቀድሞ የገባው ይህ ሐቀኛ ፖለቲከኛ ከጨዋታ ሜዳው ላይ ከተሰወረ ወራቶች ተቆጠሩ። እናም እገታውን የፈጸመው መንፈስ እስክንድርን ለቅቆ የጃንጥራርን ደ
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የብልጽግና አካሄድና ፖለቲካ ቀድሞ የገባው ይህ ሐቀኛ ፖለቲከኛ ከጨዋታ ሜዳው ላይ ከተሰወረ ወራቶች ተቆጠሩ። እናም እገታውን የፈጸመው መንፈስ እስክንድርን ለቅቆ የጃንጥራርን ደብዛ እንዲያጠፋልን እንጠይቃለን።

በልተው የማይጠግቡ፣ ቀምተውና ዘርፈው የማይረኩ፣ ገድለውና አውድመው የማያበቁ፣ ጠይቀው የማያባሩ... አረመኔዎች ሥልጣን ከያዙ በኋላ ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር እረፍት ማድረግ እርም ሆነ።
በልተው የማይጠግቡ፣ ቀምተውና ዘርፈው የማይረኩ፣ ገድለውና አውድመው የማያበቁ፣ ጠይቀው የማያባሩ... አረመኔዎች ሥልጣን ከያዙ በኋላ ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር እረፍት ማድረግ እርም ሆነ።

ለአገር እና ለፍትሕ የሚጨነቁ ሰዎች ወደሚሰባሰቡበት ጠባብ እስር ቤት ተመልሷል።
ለአገር እና ለፍትሕ የሚጨነቁ ሰዎች ወደሚሰባሰቡበት ጠባብ እስር ቤት ተመልሷል።

በመልካም ወጣት ሥም የድሃ ቤት ከማፍረስ አልፎ በሃይማኖት ግጭት የወጣቶችን ደም ለማፋሰስ ቆርጦ የተነሳ እኩይ ሰው!ለነገሩ እነ ሙዓዘ ጥበባትን ያፈራች ቤተክርስቲያን ከዚህ የተሻለ እጣ ሊኖራት አይች
በመልካም ወጣት ሥም የድሃ ቤት ከማፍረስ አልፎ በሃይማኖት ግጭት የወጣቶችን ደም ለማፋሰስ ቆርጦ የተነሳ እኩይ ሰው!ለነገሩ እነ ሙዓዘ ጥበባትን ያፈራች ቤተክርስቲያን ከዚህ የተሻለ እጣ ሊኖራት አይችልም።

ከአንድ ወር በፊት ከመስከረም አበራ ጋር ቡና እየጠጣሁ "ሞት እና ስደት ለተፈረደበት ወገንሽ ጠበቃ ሆነሽ የምታደርጊው ሙግት እስራት አምጥቶ ከሕጻን ልጅሽ እንዳይነጥልሽ..." በማለት ስጋቴን ስገልጽ
ከአንድ ወር በፊት ከመስከረም አበራ ጋር ቡና እየጠጣሁ "ሞት እና ስደት ለተፈረደበት ወገንሽ ጠበቃ ሆነሽ የምታደርጊው ሙግት እስራት አምጥቶ ከሕጻን ልጅሽ እንዳይነጥልሽ..." በማለት ስጋቴን ስገልጽላት መስኪ የሰጠችኝ መልስ ... 👇 "አድጎ መራመድ ሲጀምር፥ እናት አገር የማይኖረው፣ የዜግነት ክብር እና የነፃነት አየር የሚጠማው ሕፃን ልጅ ከመኝታ ቤቴ ውስጥ ታቅፌ ጡት እያጠባሁ የወደፊት እጣ-ፈንታውን እና ባርነቱን ከማሰላሰል ይልቅ ፥ ለወለደኝ ወገንም ሆነ ለወለድኩት ሕጻን እኩልነት እና ነጻነት የማደርገው ትግል ሥጋት የፈጠረባቸው ቡከኖች የሚበይኑትን እስራትና ቅጣት ተቀብዬ ያለ እናት እና ያለ ጡት ያድግ ዘንድ የፈረዱበትን ልጄን ማሰብ የተሻለ ምቾት ይፈጥርብኛል" የሚል ነበረ። አከብርሻለሁ ውዷ እኅቴ!!

የታፋኙ ማስታወሻ😆 ▬▬▬▬▬▬ ልፋቴ በሞት እስኪጠናቀቅ ድረስ ላለፉት ሃያ ቀናት የመድሃኒት ማዘዣ አንጠልጥዬ ሆስፒታል ለሆስፒታል ስንከራተት ነበር። በዚህም የተነሳ፥ ይሄ እንኩቶ ሥርዓት የሚፈጽመው
የታፋኙ ማስታወሻ😆 ▬▬▬▬▬▬ ልፋቴ በሞት እስኪጠናቀቅ ድረስ ላለፉት ሃያ ቀናት የመድሃኒት ማዘዣ አንጠልጥዬ ሆስፒታል ለሆስፒታል ስንከራተት ነበር። በዚህም የተነሳ፥ ይሄ እንኩቶ ሥርዓት የሚፈጽመውን የሕፃን ጨዋታ የምቃወምበት በቂ ጊዜ አላገኘሁም ነበር። እንዲያም ሆኖ ታዲያ ኦነግ መራሹ ሥርዓት "አሳዬ ደርቤ የአዲስ አበባ ተማሪዎችን አመጽ ሲያቀነባብር ነበር" በማለት ከእነ ስንታየሁ ቸኮል፣ መስከረም አበራ፣ መዓዛ መሐመድ፣ ዶክተር ቴዎድሮስና ዘሪሁን ገሰሰ ጋር የእስር ማዘዣ እንዳወጣብኝ ሰማሁ። እናም መረጃው እውነት ሆኖ ይሄ እንኩቶ ፓርቲ ሙሥና እና የዜጎች ደም ባጨቀየው መዳፉ ለሁለተኛ ጊዜ ሳያፍነኝ በፊት ጀግኖቹን እያስበላ ቂጣውን ለሚያላምጠው ከንቱ ፍጥረት "የታሠሩ ልሳኖችህን ማስፈታት ቢሳንህ እንኳን እስር ቤት ሄደህ ጠይቃቸው" ማለት እሻለሁ። በተረፈ በሕይወት እስካለሁ ድረስ ይሄንን አስነዋሪ ሥርዓት መታገሌን አጠናክሬ የምቀጥል መሆኔን እገልጻለሁ። ዝንታለም አማራ!!

የእኅቴ ኀዘን ላይ ብሆንም፤ የኦሮሞ አመራሮች፣ ፖለቲከኞች እና አክቲቪስቶች በሚፈጽሙት አገር የማተራመስ መርሐ ግብር አማራዎችን እና የአዲስ አበባ ልጆችን ማሰር ልክ አይደለም እላለሁ። የአዳነች አቤ
የእኅቴ ኀዘን ላይ ብሆንም፤ የኦሮሞ አመራሮች፣ ፖለቲከኞች እና አክቲቪስቶች በሚፈጽሙት አገር የማተራመስ መርሐ ግብር አማራዎችን እና የአዲስ አበባ ልጆችን ማሰር ልክ አይደለም እላለሁ። የአዳነች አቤቤ ካቢኔ ከሕፃናት ጋር በሚያደርገው ግብግብ እነ መስከረም አበራን እና ናትናኤል ያለምዘውድን እያፈኑ ከእስር ቤት መጎድጎድ እጅግ አስነዋሪ ወንጀል ነው እላለሁ።

የሆነ ነገር በጻፍኩ ቁጥር "እባክህ እነዚህ አረመኔዎች እንዳይገድሉህ..." እያለች የምትጨቀጭቀኝን ታላቅ እኅቴን አፈር አለበስኳት። ነፍስሽን ይማረው እኅታለም!!
የሆነ ነገር በጻፍኩ ቁጥር "እባክህ እነዚህ አረመኔዎች እንዳይገድሉህ..." እያለች የምትጨቀጭቀኝን ታላቅ እኅቴን አፈር አለበስኳት። ነፍስሽን ይማረው እኅታለም!!

የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ማድረግ የተፈቀደለት ውርንጭላ...!! የሚገርመው ነገር ለሚዲያዎች እውቅና ለመስጠት አንድ ዓመት የሚፈጅበት የመገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን፤ ይህ ጥጃ ጥላቻውን ለሚያዝረበርብበት ሚ
የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ማድረግ የተፈቀደለት ውርንጭላ...!! የሚገርመው ነገር ለሚዲያዎች እውቅና ለመስጠት አንድ ዓመት የሚፈጅበት የመገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን፤ ይህ ጥጃ ጥላቻውን ለሚያዝረበርብበት ሚዲያ እውቅና የሰጠው በአንድ ሳምንት ውስጥ መሆኑ ነው።

ከትናንት ወዲያ ማታ ገጀራ የያዙ ወጣቶችን እና ልዩ ሃይሎችን የጫነ 30 መኪና ወደ አንገር ጉትን መጠጋት ጀምሮ ነበር። የእናንተ ጩኸትና እሪታ ግን በዚህ የጥፋት ኃይል ፈንታ መከላከያን ማስገባት ች
ከትናንት ወዲያ ማታ ገጀራ የያዙ ወጣቶችን እና ልዩ ሃይሎችን የጫነ 30 መኪና ወደ አንገር ጉትን መጠጋት ጀምሮ ነበር። የእናንተ ጩኸትና እሪታ ግን በዚህ የጥፋት ኃይል ፈንታ መከላከያን ማስገባት ችሏል።👏

ሕዝቡ ይሄን ሥርዓት ማሽቀንጠር አለበት" የሚል ትዕዛዝ ከማስተላለፍህ በፊት የብልጽግና አባል ተብለው ወርሐዊ ክፍያ ከሚከፍሉትና ፓርቲውን ከተሸከሙት 4 ሚሊዮን አማራዎች መሀከል አንዱ አለመሆንህን አ
ሕዝቡ ይሄን ሥርዓት ማሽቀንጠር አለበት" የሚል ትዕዛዝ ከማስተላለፍህ በፊት የብልጽግና አባል ተብለው ወርሐዊ ክፍያ ከሚከፍሉትና ፓርቲውን ከተሸከሙት 4 ሚሊዮን አማራዎች መሀከል አንዱ አለመሆንህን አረጋግጥ!

በንጹሐን እንባ የተለኮሰው የሳቅህ እድሜ ሲገመት ለአረመኔዎች አሳልፈህ ከሰጠኸው ሕዝብ የለቅሶ ዘመን አይረዝምም። እናም... በብዙዎች ሳግ የብቻህን ሳቅ እንደፈጠርክ ሁሉ፤ እንደ በረከት ስምዖን ለብ
በንጹሐን እንባ የተለኮሰው የሳቅህ እድሜ ሲገመት ለአረመኔዎች አሳልፈህ ከሰጠኸው ሕዝብ የለቅሶ ዘመን አይረዝምም። እናም... በብዙዎች ሳግ የብቻህን ሳቅ እንደፈጠርክ ሁሉ፤ እንደ በረከት ስምዖን ለብቻህ የምታዝንበት ረዥም የትካዜ ወቅት ከፊትህ አለ። በመሆኑም የእንባህ ዘመን ከመድረሱ በፊት የጎዳና ተዳዳሪውን ፓርቲ ማሕተም ለባለቤቱ አስረክበህ መሐረብ ግዛ።

የሕፃናት አስከሬን አቃጥለው ሰልፊ ከሚነሱ ጉዶች ጋር አገር መጋራት ቀርቶ ሰው በሚል የወል ሥም መጠራት በጣም ይቀፍፋል
+1
የሕፃናት አስከሬን አቃጥለው ሰልፊ ከሚነሱ ጉዶች ጋር አገር መጋራት ቀርቶ ሰው በሚል የወል ሥም መጠራት በጣም ይቀፍፋል