fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 365 مشترک است و جایگاه 2 646 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 349 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 365 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -151 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 450 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 553 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 365
مشترکین
-724 ساعت
-337 روز
-15130 روز
آرشیو پست ها
ጋዜጠኛ አንሙት አብርሐምን በዚህ ቴሌግራም ገፅ ተከታተሉት። https://t.me/shifeYesoma

ከፕላን A እስከ ፕላን G❗️❗️ የእነ አቢይ ፍኖተ ካርታ❗️❗️ ሊደመጥ የሚገባው❗️❗️

ወልቃይትን ክልል የማድረግ እንቅስቃሴ የጀመሩት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱና አሸተ ደምለው የሚያሰለጥኑት የተከዜ ሚሊሻ ከህውሓት ይልቅ ለጎንደር አማራ ፋኖ ትልቅ ስጋት ነው።

ትልቅ ሕዝባዊ ራዕይ ያለው አርበኛ❗️ ኮማንዶ ሳሙኤል ባለድል❗️
ትልቅ ሕዝባዊ ራዕይ ያለው አርበኛ❗️ ኮማንዶ ሳሙኤል ባለድል❗️

ወይዘሮ ዳኒ ጃዋር መሀመድ ጋር መላተም የኦርቶዶክስ ጳጳሳትን እያሸማቀቁ አፋቸውን እንደ መለጎም ቀላል አለመሆኑን ተረድታለች። እትዬ ዘንዘሪጥ እነ ደብረጽዮንን ጁንታ፣ እነ ዘመነ ካሴን ደግሞ ጃዊሳ
ወይዘሮ ዳኒ ጃዋር መሀመድ ጋር መላተም የኦርቶዶክስ ጳጳሳትን እያሸማቀቁ አፋቸውን እንደ መለጎም ቀላል አለመሆኑን ተረድታለች። እትዬ ዘንዘሪጥ እነ ደብረጽዮንን ጁንታ፣ እነ ዘመነ ካሴን ደግሞ ጃዊሳ በሚል ሥም ስታብጠለጥል መኖሯ ቢታወቅም፤ እነ ሰርጸ ፍሬስብሐትን አሽቀንጥሮ በወረወረው አገዛዝ ተማምና ጃዋር ጋር መላተም አልፈለገችም።

ለምን አዲስ አበባና ሐረር ብቻ? እንደአጠቃላይ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ሥር ብትሆን አይሻልም ወይ?😁
ለምን አዲስ አበባና ሐረር ብቻ? እንደአጠቃላይ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ሥር ብትሆን አይሻልም ወይ?😁

በሰላማዊ መንገድ ሲታገሉና ሲያገለግሉ የነበሩ የአማራ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ታስረው በቀሩበት ሁኔታ ጫካ ያሉ የአማራ ፋኖዎችን "እኔ እያለሁ ማንም ስለማይነካችሁ ኑና እንወያይ" የሚል
በሰላማዊ መንገድ ሲታገሉና ሲያገለግሉ የነበሩ የአማራ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ታስረው በቀሩበት ሁኔታ ጫካ ያሉ የአማራ ፋኖዎችን "እኔ እያለሁ ማንም ስለማይነካችሁ ኑና እንወያይ" የሚል ጥያቄ ሲያቀርብ ፥ ይሄ ሰውዬ የአእምሮ ሐኪም ነበር ወይንስ የአእምሮ በሺተኛ የሚል ጥያቄ ይፈጠርብኛል።

ዐቢይ አሕመድ የፈጠረውን ሰው ሰራሽ ርሐብ የአሜሪካ ኤምባሲ ከዚህ በላይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። ዐቢይ እንደሆነ ወንበሩ እስካልተነካበት ድረስ አገር ምድሩ ተገለባብጦ ቢያድር ግድ የሚሰጠው ሰው አይ
ዐቢይ አሕመድ የፈጠረውን ሰው ሰራሽ ርሐብ የአሜሪካ ኤምባሲ ከዚህ በላይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። ዐቢይ እንደሆነ ወንበሩ እስካልተነካበት ድረስ አገር ምድሩ ተገለባብጦ ቢያድር ግድ የሚሰጠው ሰው አይደለም።