es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 365 suscriptores, ocupando la posición 2 646 en la categoría Bloques y el puesto 2 349 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 365 suscriptores.

Según los últimos datos del 19 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -151, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.81% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 450 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 553 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 39.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 20 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 365
Suscriptores
-724 horas
-337 días
-15130 días
Archivo de publicaciones
ጋዜጠኛ አንሙት አብርሐምን በዚህ ቴሌግራም ገፅ ተከታተሉት። https://t.me/shifeYesoma

ከፕላን A እስከ ፕላን G❗️❗️ የእነ አቢይ ፍኖተ ካርታ❗️❗️ ሊደመጥ የሚገባው❗️❗️

ወልቃይትን ክልል የማድረግ እንቅስቃሴ የጀመሩት ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱና አሸተ ደምለው የሚያሰለጥኑት የተከዜ ሚሊሻ ከህውሓት ይልቅ ለጎንደር አማራ ፋኖ ትልቅ ስጋት ነው።

ትልቅ ሕዝባዊ ራዕይ ያለው አርበኛ❗️ ኮማንዶ ሳሙኤል ባለድል❗️
ትልቅ ሕዝባዊ ራዕይ ያለው አርበኛ❗️ ኮማንዶ ሳሙኤል ባለድል❗️

ወይዘሮ ዳኒ ጃዋር መሀመድ ጋር መላተም የኦርቶዶክስ ጳጳሳትን እያሸማቀቁ አፋቸውን እንደ መለጎም ቀላል አለመሆኑን ተረድታለች። እትዬ ዘንዘሪጥ እነ ደብረጽዮንን ጁንታ፣ እነ ዘመነ ካሴን ደግሞ ጃዊሳ
ወይዘሮ ዳኒ ጃዋር መሀመድ ጋር መላተም የኦርቶዶክስ ጳጳሳትን እያሸማቀቁ አፋቸውን እንደ መለጎም ቀላል አለመሆኑን ተረድታለች። እትዬ ዘንዘሪጥ እነ ደብረጽዮንን ጁንታ፣ እነ ዘመነ ካሴን ደግሞ ጃዊሳ በሚል ሥም ስታብጠለጥል መኖሯ ቢታወቅም፤ እነ ሰርጸ ፍሬስብሐትን አሽቀንጥሮ በወረወረው አገዛዝ ተማምና ጃዋር ጋር መላተም አልፈለገችም።

ለምን አዲስ አበባና ሐረር ብቻ? እንደአጠቃላይ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ሥር ብትሆን አይሻልም ወይ?😁
ለምን አዲስ አበባና ሐረር ብቻ? እንደአጠቃላይ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ሥር ብትሆን አይሻልም ወይ?😁

በሰላማዊ መንገድ ሲታገሉና ሲያገለግሉ የነበሩ የአማራ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ታስረው በቀሩበት ሁኔታ ጫካ ያሉ የአማራ ፋኖዎችን "እኔ እያለሁ ማንም ስለማይነካችሁ ኑና እንወያይ" የሚል
በሰላማዊ መንገድ ሲታገሉና ሲያገለግሉ የነበሩ የአማራ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ታስረው በቀሩበት ሁኔታ ጫካ ያሉ የአማራ ፋኖዎችን "እኔ እያለሁ ማንም ስለማይነካችሁ ኑና እንወያይ" የሚል ጥያቄ ሲያቀርብ ፥ ይሄ ሰውዬ የአእምሮ ሐኪም ነበር ወይንስ የአእምሮ በሺተኛ የሚል ጥያቄ ይፈጠርብኛል።

ዐቢይ አሕመድ የፈጠረውን ሰው ሰራሽ ርሐብ የአሜሪካ ኤምባሲ ከዚህ በላይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። ዐቢይ እንደሆነ ወንበሩ እስካልተነካበት ድረስ አገር ምድሩ ተገለባብጦ ቢያድር ግድ የሚሰጠው ሰው አይ
ዐቢይ አሕመድ የፈጠረውን ሰው ሰራሽ ርሐብ የአሜሪካ ኤምባሲ ከዚህ በላይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። ዐቢይ እንደሆነ ወንበሩ እስካልተነካበት ድረስ አገር ምድሩ ተገለባብጦ ቢያድር ግድ የሚሰጠው ሰው አይደለም።