ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
📈 تحلیل کانال تلگرام ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University
کانال ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University (@holytrinityunversity) در بخش زبانی انگلیسی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 079 مشترک است و جایگاه 19 596 را در دسته آموزش و رتبه 3 297 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 079 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 07 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 92 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 68.55% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 21.56% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 6 906 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 172 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
- علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند semester, e.c, iii, undergraduate تمرکز دارد.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
توضیحی برای کانال ارائه نشده است.
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 08 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
10 079
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+427 روز
+9230 روز
آرشیو پست ها
ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ ዶ/ር አባ ጴጥሮስ ሰሎሞን(ረዳት ፕሮፌሰር) የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር የዩኒቨርሲቲያችንና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፊሎሎጂና በነገረ መለኮት መምህር የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም ስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና የገዳሙ የቦርድ አስተዳደር ጸሐፊ ሲሆኑ ከዚህ በፊትም በውጪው ዓለም በሀገረ ጣልያንበኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአስተዳዳሪነትአገልግለዋል
የትምህርት ዝግጅት
1ኛ በቅ/ሥ/ዩ የመጀመሪያ ዲግሪ በነገረ መለኮት (እጅግ በከፍተኛ ማዕረግ)
2ኛ በነገረ መለኮት ግራጅዌት ዲፕሎማ
3ኛ ሁለተኛ ዲግሪ በቅ/ሥ/ዩ (እጅግ በከፍተኛ ማዕረግ)
4ኛ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ ሦስተኛ ዲግሪ(PHD) አግኝተዋል
ኅትመት
በርካታ ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር በማቅረብ ያሳተሙ ሲሆን ተማሪዎችን በማስተርስ (MA) በዶክትሬት (PHD) እያማከሩ ይገኛሉ
በዛሬው ዕለት 5/9/18 ዓ.ም ያቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፍ
''Communal Sanctity and Divine Synergy in the Hagiography of Six Saints''
በሚል የአንድነትና መንፈሳዊ ቅድስና የሚያሳየውን የስድስቱን ቅዱሳን በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት መቄት ወረዳ ምዕራፈ ቅዱሳን ጎረጎር ቅድስት ማርያም የሚገኘውን ገድል ከቅዱሳኑ ሕይወትና ኅልፈታቸው ከዚያም በኋላ ስለተገባላቸው ቃልኪዳን እጅግ ልዩ በሆነ አቀራረብ (point of view) በዩኒቨርሲቲው አዳራሽ ለታዳሚዎች አቅርበዋል በዚህ በቀረበው ጥናታዊ ጽሑፍ ላይ እጅግ በርካታ አባቶች ከዩኒቨርሲቲያችን አካዳሚክ ም/ፕሬዚደንት አባ ኃይለ ገብርኤል ግርማ (ፕሮፌሰር) ጀምሮ በርካታ የዪኒቨርሲቲው ረዳት ፕሮፌሰሮች ፋካሊቲ ዲኖች መምህራን የአሁንና የቀድሞም ተማሪዎች ታድመዋል። በተለይ የቅዱሳኑ የሕይወት አንድነት በዚህ ዘመን ላለን ኦርቶዶክሳውያን እጅግ አስተማሪ መሆኑ ተብራርቷል (ዘርዕ ንፁህ ዘይፈሪ ውስተ ስጋሆሙ ለቅዱሳን ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ)የሚለውን የአባ ጊዮርጊስ ድርሰትን በማያያዝ የ፮ቱ ቅዱሳን ሕይወት ገድላቸው እንደሚነግረን ሰፊ ትምህርት የተገኘበት በጥያቄና መልስ የታጀበ ከመሆኑም በላይ በዚህ ዘመን ከቤተክርስቲያኗ እውቅና ውጪ ለሚታተሙ ገድላት እጅግ አስተማሪ መሆኑን ሳንጠቁም አናልፍም
በዚህ ጥናት ፮ቱ ቅዱሳን ተጋድሏቸው የፈፀሙት ተዓምራትና የተገባላቸው ቃል ኪዳን እንዲሁም የተደረሰላቸው መልክ በቁጥር ስድስት ሲሆኑ ነገር ግን በአንድ ላይ ሆኖ የቀረበበትን ስንመለከት መንፈሳዊው ዓለም በአንድ መንፈስ ቅዱስ የሚመራ መሆኑን ገድሉን ልዩ እንደሚያደርገው እኛም ዛሬ ከነዚህ ቅዱሳን ይህንን ሕይወት መማር እንደሚገባን በአንድነት መጸለይ ማንኛውንም መንፈሳዊ ተግባር መፈፀም እንደሚገባንና ለሌላውም አርአያ መሆን እንደሚያስፈልግ በመግለጽ ጥናታቸውን አጠቃልለዋል።ይህንን ጥናት ያደረጉት አባት ቦታው ድረስ ሄደው በብራና የተጻፈውን ገድል አግኝተው ሳይሆን የታተመውን መጽሐፍ መነሻ በማድረግ ሲሆን ወደፊት ቀጣይ ሰፊ ጥናት ሊደረግበት የሚገባ መሆኑን በማሳሰብ ከቤቱ ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ በመስጠትና ገንቢ ሀሳቦችን በመቀበል እጅግ በአማረ ሁኔታ ምሁራዊ ጥናት አቅርበዋል።ለአባታችን ረጅም ዕድሜ ከሰፊ ጤንነት ጋር አምላከ ቅዱሳን ያድልልን እንላለን። አሜን
