es
Feedback
ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University

ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University

El canal ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ/Holy Trinity University (@holytrinityunversity) en el segmento lingüístico de Inglés es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 10 079 suscriptores, ocupando la posición 19 596 en la categoría Educación y el puesto 3 297 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 10 079 suscriptores.

Según los últimos datos del 07 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 92, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 68.55%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 21.56% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 6 906 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 172 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.
  • Intereses temáticos: El contenido se centra en temas clave como semester, e.c, iii, undergraduate.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 08 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

10 079
Suscriptores
Sin datos24 horas
+427 días
+9230 días
Archivo de publicaciones
ሊቀ ብርሃናት ቆሞስ ዶ/ር አባ ጴጥሮስ ሰሎሞን(ረዳት ፕሮፌሰር) የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር የዩኒቨርሲቲያችንና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፊሎሎጂና በነገረ መለኮት መምህር የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም ስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና የገዳሙ የቦርድ አስተዳደር ጸሐፊ ሲሆኑ ከዚህ በፊትም በውጪው ዓለም በሀገረ ጣልያንበኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በአስተዳዳሪነትአገልግለዋል የትምህርት ዝግጅት 1ኛ በቅ/ሥ/ዩ የመጀመሪያ ዲግሪ በነገረ መለኮት (እጅግ በከፍተኛ ማዕረግ) 2ኛ በነገረ መለኮት ግራጅዌት ዲፕሎማ 3ኛ ሁለተኛ ዲግሪ በቅ/ሥ/ዩ (እጅግ በከፍተኛ ማዕረግ) 4ኛ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ ሦስተኛ ዲግሪ(PHD) አግኝተዋል ኅትመት በርካታ ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር በማቅረብ ያሳተሙ ሲሆን ተማሪዎችን በማስተርስ (MA) በዶክትሬት (PHD) እያማከሩ ይገኛሉ በዛሬው ዕለት 5/9/18 ዓ.ም ያቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፍ ''Communal Sanctity and Divine Synergy in the Hagiography of Six Saints'' በሚል የአንድነትና መንፈሳዊ ቅድስና የሚያሳየውን የስድስቱን ቅዱሳን በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት መቄት ወረዳ ምዕራፈ ቅዱሳን ጎረጎር ቅድስት ማርያም የሚገኘውን ገድል ከቅዱሳኑ ሕይወትና ኅልፈታቸው ከዚያም በኋላ ስለተገባላቸው ቃልኪዳን እጅግ ልዩ በሆነ አቀራረብ (point of view) በዩኒቨርሲቲው አዳራሽ ለታዳሚዎች አቅርበዋል በዚህ በቀረበው ጥናታዊ ጽሑፍ ላይ እጅግ በርካታ አባቶች ከዩኒቨርሲቲያችን አካዳሚክ ም/ፕሬዚደንት አባ ኃይለ ገብርኤል ግርማ (ፕሮፌሰር) ጀምሮ በርካታ የዪኒቨርሲቲው ረዳት ፕሮፌሰሮች ፋካሊቲ ዲኖች መምህራን የአሁንና የቀድሞም ተማሪዎች ታድመዋል። በተለይ የቅዱሳኑ የሕይወት አንድነት በዚህ ዘመን ላለን ኦርቶዶክሳውያን እጅግ አስተማሪ መሆኑ ተብራርቷል (ዘርዕ ንፁህ ዘይፈሪ ውስተ ስጋሆሙ ለቅዱሳን ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ)የሚለውን የአባ ጊዮርጊስ ድርሰትን በማያያዝ የ፮ቱ ቅዱሳን ሕይወት ገድላቸው እንደሚነግረን ሰፊ ትምህርት የተገኘበት በጥያቄና መልስ የታጀበ ከመሆኑም በላይ በዚህ ዘመን ከቤተክርስቲያኗ እውቅና ውጪ ለሚታተሙ ገድላት እጅግ አስተማሪ መሆኑን ሳንጠቁም አናልፍም በዚህ ጥናት ፮ቱ ቅዱሳን ተጋድሏቸው የፈፀሙት ተዓምራትና የተገባላቸው ቃል ኪዳን እንዲሁም የተደረሰላቸው መልክ በቁጥር ስድስት ሲሆኑ ነገር ግን በአንድ ላይ ሆኖ የቀረበበትን ስንመለከት መንፈሳዊው ዓለም በአንድ መንፈስ ቅዱስ የሚመራ መሆኑን ገድሉን ልዩ እንደሚያደርገው እኛም ዛሬ ከነዚህ ቅዱሳን ይህንን ሕይወት መማር እንደሚገባን በአንድነት መጸለይ ማንኛውንም መንፈሳዊ ተግባር መፈፀም እንደሚገባንና ለሌላውም አርአያ መሆን እንደሚያስፈልግ በመግለጽ ጥናታቸውን አጠቃልለዋል።ይህንን ጥናት ያደረጉት አባት ቦታው ድረስ ሄደው በብራና የተጻፈውን ገድል አግኝተው ሳይሆን የታተመውን መጽሐፍ መነሻ በማድረግ ሲሆን ወደፊት ቀጣይ ሰፊ ጥናት ሊደረግበት የሚገባ መሆኑን በማሳሰብ ከቤቱ ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ በመስጠትና ገንቢ ሀሳቦችን በመቀበል እጅግ በአማረ ሁኔታ ምሁራዊ ጥናት አቅርበዋል።ለአባታችን ረጅም ዕድሜ ከሰፊ ጤንነት ጋር አምላከ ቅዱሳን ያድልልን እንላለን። አሜን