Harari Government Communication Affairs Office
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
1 111
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-47 روز
-630 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+8
در 0 کانالها
ژوئن '26
+16
در 1 کانالها
Get PRO
مه '26
+17
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+26
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+13
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+13
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+14
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+13
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+18
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+23
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+30
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+28
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+27
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+8
در 0 کانالها
Get PRO
مه '25
+15
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+35
در 1 کانالها
Get PRO
مارس '25
+31
در 1 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+17
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+29
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+55
در 1 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+38
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+45
در 1 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+80
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+8
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+71
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+72
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+115
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+76
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+68
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+120
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+171
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+515
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 17 ژوئیه | 0 | |||
| 16 ژوئیه | +1 | |||
| 15 ژوئیه | 0 | |||
| 14 ژوئیه | 0 | |||
| 13 ژوئیه | 0 | |||
| 12 ژوئیه | 0 | |||
| 11 ژوئیه | +1 | |||
| 10 ژوئیه | 0 | |||
| 09 ژوئیه | 0 | |||
| 08 ژوئیه | +1 | |||
| 07 ژوئیه | +1 | |||
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | 0 | |||
| 04 ژوئیه | +2 | |||
| 03 ژوئیه | +1 | |||
| 02 ژوئیه | 0 | |||
| 01 ژوئیه | +1 |
پستهای کانال
| 2 | የሀረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ ረቂቅ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ
የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ስድስተኛ ዙር አምስተኛ ዓመት አስረኛ መደበኛ ጉባዔ ረቂቅ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ።
ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ጉባኤው የሀረሪ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ በሚል ስያሜ እንደገና ለማቋቋም የወጣ ረቂቅ አዋጅ አጽድቋል።
አዋጅ ሆኖ የጸደቀው የሀረሪ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ ማሻሻያ አዋጅ ተቋሙ ከዚህ ቀደም ይጠራበት የነበረውን የሀረሪ ብዙሃን መገናኝ ኤጀንሲ ስያሜ ከመቀየር ጀምሮ ለውጥ የተደረገበት ነው።
የተቋሙን ሥልጣንና ተግባራት የሕዝብ ብሮድካስት አገልግሎት ተቋማት በአሁኑ ወቅት ከደረሱበት የዕድገት ደረጃ ጋር እንዲጣጣም በማድረግ በብቃት፣ በጥራትና ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል በብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ ደረጃ ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ማሻሻያ ማድረጉ እንዳስፈለገ ተገልጿል።
አዋጁ ከጸደቀበት ከዛሬ ጀምሮ የሀረሪ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ ተጠሪነቱ ለክልሉ ምክር ቤት እንደሚሆን በአዋጁ ተቀምጧል።
እንዲሁም ምክር ቤቱ የሶስት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን ሹመት ያጸደቀ ሲሆን ተሾሙት ዳኞች መካከልም አንዷ ሴት ዳኛ ናቸው።
ምክር ቤቱም ለሁለት ቀናት ያካሄደውን ስድስተኛ ዙር አምስተኛ ዓመት አስረኛ መደበኛ ጉባዔ አጠናቋል። | 43 |
| 3 | بدون متن... | 45 |
| 4 | بدون متن... | 1 |
| 5 | በክልሉ በየዘርፉ የተገኙ ስኬቶችን በማስቀጠል የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል - አቶ ኦርዲን በድሪ
በሀረሪ ክልል በየዘርፉ የተገኙ ስኬቶችን በማስቀጠል የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ።
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ተኛ ዙር 5ተኛ አመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን የቀጣይ የትኩረት አቅጫን በሚመለከት በጉባኤ ላይ እንዳሉት በ2019 የበጀት አመት በተለይ ገበያ መር የኢኮኖሚ ሥርዓት መከተል፣ አምራች ኢንዱስትሪዎችንና ቱሪዝምን ማስፋፋት፣ አረንጓዴና ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ ጠቁመው ለስራ እድል ፈጠራ ለማጎልበትም በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ነው የገለፁት።
የድሀውን ማህበረሰብ የኑሮ ደረጃ ያገናዘበ የዋጋ መረጋጋት ስራ ላይም ርብርብ እንደሚደረግ የገለፁት ርዕሰ መስተዳድሩ የግል ኢንቨስትመንቶችን ይበልጥ እንዲጠናክር ይደረጋል ብለዋል።
የክልሉን የበጀት ፍላጎትን ለማሳካት የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን በማጠናከር የክልሉን የገቢ መሰረቶች ለማሳደግ እንደሚሰራ ነው የተናገሩት።
የምግብ ዋሰትናን ለማረጋገጥ የግብርና ምርታማነትንና የሌማት ትሩፋትን የማሳደግና የማስፋፋት ስራዎች እንደሚከናወኑ ጠቅሰው ተረጂነትን ዜሮ ለማድረግም የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።
በክልሉ ያለው የሰላምና አብሮ የመኖር እሴት የበለጠ ለማጽናትና የክልሉ ሰላም ዘላቂነት ለማረጋገጥ ህብረተሰቡን በማሳተፍ እንደሚሰራ ነው ርዕሰ መስተዳድሩ የገለፁት።
በክልሉ በትምህርትና በጤና ዘርፍ የተገኙ ስኬቶች የበለጠ ማጠናከር የ2019 የበጀት አመት የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን ጠቅሰው ለዚህም የዲጂታል መሰረተ ልማት የማስፋፋ እንደሚከናወን አብራርተዋል።
ከዚህ ባሻገርም የማኅበረሰብ ጤና መድንን ማጠናከር እንዲሁም የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራምን እና በሴፍቲኔት የታቀፉ ወገኖችን የማብቃት ስራ ትኩረት እንደሚሰጥ ነው የጠቆሙት።
የመኖሪያ ቤት ችግርን መፍታት፣ የቤት ኪራይን በሕግና መመሪያ መቆጣጠር እንዲሁም የከተማ ግብርናን የማስፋፋት ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ገልፀዋል።
የመንገድ ተደራሽነት ለማሻሻልና የንግድና የቱሪዝም ፍሰትን ለማሳደግ የከተማና የገጠር መንገዶች ይስፋፋሉ እንዲሁም የከተማ የአስፋልት መንገዶች ደረጃ የማሻሻል ስራ ይከናወናል።
የኮሪደር ልማትና መሰረተ ልማት ዝርጋታ የተገኙ ስኬቶችን ማጠናከር ሌላው ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ጠቁመው በገጠር ኮሪደር የሶፊ ወረዳ ሞዴል የገጠር መንደር ግንባታ በጥራት፤ በፍጥነት እና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ እንደሚከናወን ተናግረዋል።
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችና ሀገራዊ ኢኒሼቲቮች በተለይም የኢ-አስተዳደር (e-governance) አሰራርን እና የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን የማጠናከር ስራ በትኩረት ይከናወናል ብለዋል።
ከመልካም አስተዳደር ገር በተያያዘም መሶብ የአንድ ማዕከል ማዕከል በማስፋት የህዝብ አገልግሎትን ይበልጥ ቀልጣፋና ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት ይሰራል ነው ያሉት።
ከዚህ በተጨማሪም የፀረ-ሙስና ዘመቻዎችን የማጠናከር ለሙስና የሚያጋልጡ አሰራሮች በመለየት ማሻሻል እንዲሁም ሙስና የፈጸሙ አካላትን ተጠያቂነት የማረጋገጥ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ነው ተናግረዋል። | 43 |
| 6 | بدون متن... | 54 |
| 7 | የሀረሪ ክልል ምክር ቤት የ2019 በጀት 12 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ አጸደቀ
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት የ2019 በጀት 12 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በጀት በማጽደቅ ተጠናቀቀ።
ምክር ቤቱ በሁለተኛው ቀን ጉባኤ ከክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ለ2019 በጀት ዓመት ከ12 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት አጽድቋል።
የበጀት ረቂቁን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ሃላፊ አቶ መሀመድ ያህያ ናቸው።
ከበጀት ድልድሉ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ የሚይዘው የካፒታል በጀት ሲሆን፤ 65 በመቶ ድርሻ ያለው እንደሆነ ተገልጿል።
እንዲሁም 35 በመቶው ለመደበኛ ወጪ ተመድቧል።
በጀቱ የክልሉን የልማት ፍላጎት ለማሳደግ ታሳቢ ተደርጎ የተመደበ ሲሆን፣ በተለይም በ2018 የበጀት አመት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ እንዲሁም በገጠርና በከተማ የሕዝብን የመሰረተ ልማት ጥያቄ ሊመልሱ በሚችሉ ተግባራት ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ ተጠቁሟል።
በተጨማሪም ለገጠር እና ለከተማ ኮሪደር ልማት፣ ለንፁህ መጠጥ ውሃ፣ ለትምህርትና ጤና ሁሉን አቀፍ የልማት ሥራዎች በተሳለጠ መንገድ ለማቅረብ የሚያስችል በጀት መሆኑም ተገልጿል።
የምክር ቤቱ አባላትም በጀቱ በአብላጫው የተያዘው ለካፒታል ፕሮጀክት መሆኑን ጠቁመው ይህም የህዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።
ምክር ቤቱም በቀረበው ረቂቅ በጀት አዋጅ ላይ ከተወያየ በኋላ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል። | 51 |
| 8 | بدون متن... | 47 |
| 9 | ምክር ቤቱ የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ አፀደቀ
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ጠቅላይ አቃቢ ህግ የቀረበለትን የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ።
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል።
የአስተዳደር ስነ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ የአስፈጻሚ አካላትን የአገልግሎት አሰጣጥን እንዲያዘምኑና ተገልጋዮች በተገቢው መንገድ አገልግሎት እንዲያገኙ ማስፈለጉን የሀረሪ ክልል ጠቅላዬ አቃቢ ህግ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ለታ በዳዳ ገልፀዋል።
አዋጁም ዜጎች የሚመሩበትን መመሪያ በመገንዘብ የሚሰጡ አስተዳደራዊ ውሳኔዎችን ላይ ቅሬታ ካላቸው እስከ ፍርድ ቤት ድረስ በማቅረብ ፍትሃዊ ውሳኔ እንዲያገኙ የሚያደርግ እውቅና የሚሰጥ መሆኑን ጠቅሰዋል።
አዋጁ ዜጎች መብትና ግዴታቸውን አውቀው ሀገራቸውን እንዲያሳድጉ በማድረግ ረገድ አዋጁ ትልቅ አስተዋዕኦ እንዳለውም ገልጸዋል።
ተቋማት በዜጎች መብት ላይ ጣልቃ በሚገቡበት ወቅት በህግ ለመዳኘት የወጣ አዋጅ መሆኑን ገልጸዋል።
አዋጁም ዜጎች መብትና ግዴታቸውን ተረድተው የሚያጋጥሟቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ተገቢ ምላሽ እንዲያገኙ ለማድረግ እንደሆነ ተገልጿል።
ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ ቦሀላ አዋጁ የተሰጡ አስተያየቶችን አካቶ ስራ ላይ እንዲውል በማፅደቅ ውሳኔ አሳልፏል። | 44 |
| 10 | بدون متن... | 51 |
| 11 | አመራሩ የብልፅግና ፓርቲ እሳቤዎችን በተግባር በመተርጎም ውጤታማ የመንግሥትና የፓርቲ ተግባራት ተከናውነዋል- አቶ ጌቱ ወዬሳ
አመራሩ የብልፅግና ፓርቲ እሳቤዎችን በተግባር በመተርጎም ውጤታማ የመንግሥትና የፓርቲ ተግባራት መከናወናቸውን በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳ
በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳ በተጠናቀቀው የበጀት አመት በተከናወኑ ተግባራት ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
በሰጡት መግለጫ እንዳሉት በ2018 በጀት ዓመት ፓርቲውን በአሰራር ፣ በሰው ሀይል እና በአደረጃጀት የማጠናከር ስራ ተሰርቷል።
አባልና አመራሩ በፓርቲው እሳቤዎችና አቋሞች ላይ የጠራ ግንዛቤና አመለካከት እንዲኖረው በማድረግ ረገድ አበረታች ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።
ገዥ ትርክትና ቅቡልነት እንዲረጋገጥ በመሰራቱም ሀገራዊ አንድነትን የሚያጎለብቱ አዎንታዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል።
የአመራሩና የአባላት የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት ጎልቶ የወጣበት በመሆኑ ተደራራቢ ተልዕኮዎች በስኬት መተርጎማቸውን አብራርተዋል።
ለአባላት የተግባር ተልዕኮን በመስጠት በተቋማዊ አቅም ርብርብ በመደረጉ ለክልሉ ፈጣን ዕድገትም ጉልህ አሻራ ማሳረፍ መቻሉን ገልፀዋል።
የፓርቲውን እሳቤዎች በተግባር በመተርጎም በየዘርፉ የተመዘገቡ ድሎች በቁርጠኛ አመራር የተመሩ፣ የሁሉም አሻራ ያረፈባቸው መሆናቸውን ገልጸዋል።
አመራሩ የመንግሥትና የፓርቲ ተግባራትን በብቃት መፈጸም ያስቻሉ ስራዎች መሰራቱን ነው የገለፁት።
በበጀት ዓመቱ እንዲሁም በ7ኛውን ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ መንትያ ግቦች ማሳካት መቻሉን ገልጸዋል።
የሴቶችን እና የወጣቶችን ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት በማሳደግ ረገድም በሁሉም የፓርቲ መዋቅሮች ፖለቲካዊ ተሳትፏቸውን ማጠናከር ስለመቻሉ አንስተዋል ።
በቀጣይም በመርህ ላይ የተመሰረቱና ስራን ማዕከል ያደረጉ ትግሎችን በማጠናከርና በአገልግሎት አሰጣጥ የህዝብን እርካታ ማሳደግ እንዲሁም ብልሹ አሰራሮችን ከማስወገድ አንፃር በልዩ ትኩረት ይሰራል ብለዋል።
አመራሩም የተገኙ ስኬቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉና የብልጽግና ጉዞ ግቦች እንዲሳኩ በላቀ ቁርጠኝነት መንቀሳቀስ እንዳለበት ነው ያመላከቱት። | 59 |
| 12 | بدون متن... | 112 |
| 13 | የሀረሪ ክልል ምክር ቤት የ2018 በጀት ዓመት የኦዲት ሪፖርትን እያዳመጠ ይገኛል
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን የ2018 በጀት ዓመት የኦዲት ሪፖርት አድምጧል።
የኦዲት አፈጻጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ እያቀረቡ የሚገኙት የሀረሪ ክልል ዋና ኦዲተር አቶ አብዱማሊክ በከር ናቸው፡፡
በዋና ኦዲተሩ እየቀረበ ባለው ሪፖርት ላይም የምክር ቤቱ አባላት ሰፊ ውይይት እያደረጉ ነው። | 100 |
| 14 | بدون متن... | 89 |
| 15 | በበጀት አመቱ ከዘጠኝ ሺህ በላይ በሚሆኑ አዳዲስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ ተሰጥቷል- አቶ ሳላህዲን ቶውፊቅ
በክልሉ በበጀት አመቱ ከዘጠኝ ሺህ 500 በላይ በሚሆኑ አዳዲስ መዝገቦች ላይ ውሳኔ መሰጠቱን የሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ሳላህዲን ቶውፊቅ ገለጹ።
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ተኛ ዙር 5ተኛ አመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
የሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ሳላህዲን ቶውፊቅ ለምክር ቤቱ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን የ2018 በጀት አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖር እያቀረቡ ነው።
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት እያቀረቡት በሚገኘው ሪፖርት እንደገለፁት ከዳኝነት አገልግሎት ጥራት ጋር የተያያዙ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የወረቀት ንክኪዎችን በዲጂታል አሰራር መተካት መቻሉን ጠቅሰው ይህም ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎትን ለማረጋገጥ ትልቅ እገዛ አድርጓል ብለዋል።
በዚህም በበጀት ዓመቱ በሦስቱም የክልሉ ፍርድ ቤቶች ከቀረቡት ከ10ሺህ በላይ መዝገቦች መካከል፣ በ9ሺህ 500 በሚሆኑት ላይ ውሳኔ መስጠት መቻሉን ገልጸዋል።
ለዚህ ስኬት መገኘትም የፍርድ ቤቶቹን የተለያዩ አሰራሮች በዲጂታል ቴክኖሎጂ በማስደገፍ ለተገልጋዩ ማህበረሰብ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር በመቻሉ መሆኑን አስታውቀዋል።
ፍርድ ቤቱ ከስነ-ምግባርና ከዲሲፕሊን ጋር ተያይዘው የሚስተዋሉ ግድፈቶችን በወጥነት ለመምራትና ተጠያቂነትን ለማስፈን፣ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ የዳኞች ዲሲፕሊን ደንብን በማሻሻል አጽድቆ ወደ ተግባር ማስገባቱንም አመልክተዋል።
ቅሬታዎችን በወቅቱ ከመፍታት አኳያም ለፍርድ ቤቱ ከቀረቡት ከ500 በላይ አቤቱታዎች መካከል፣ ከ400 በላይ የሚሆኑት ተገቢው ምላሽ እንዲያገኙ መደረጉንና አብዛኞቹ ቅሬታዎች እልባት ማግኘታቸውን ለምክር ቤቱ ባቀረብት ሪፖርት ገልጸዋል። | 81 |
| 16 | بدون متن... | 80 |
| 17 | በክልሉ ሰላምና የህግ የበላይነትን ከማረጋገጥ አንፃር አበረታች ስራዎች ተሰርተዋል- ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ
በሀረሪ ክልል ሰላምና የህግ የበላይነትን ከማረጋገጥ አንፃር አበረታች ስራዎች መሰራታቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጸ።
የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ይገኛል።
በጉባኤው ላይ የክልሉ መንግስት በ2018 ያከናወናቸውን ዋና ዋና ስራዎች በሚመለከት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ለምክር ቤቱ ሪፖርት አቅርበዋል።
ባቀረቡት ሪፖርትም ህዝቡን በማሳተፍና የሰላሙ ባለቤት በማድረግ በተሰራው ስራ አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል ብለዋል።
የሰላም ሰራዊት አባላት ከጸጥታ ተቋማት ጋር እያከናወኑት ያለው የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ሥራ ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል።
በክልሉ የተከናወኑ ህዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት በስኬት መካሄዳቸው የቅንጅት ሥራው ውጤት መሆናቸውን በሪፖርታቸው ገልጸዋል።
የሰላም እሴት ግንባታ ስራዎች በመሰራቱ ህብረብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ክልሉ የሚታወቅበት የሰላም፣ የፍቅርና አብሮነትን በማጎልበት ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን የሚያጠናክሩ ስራዎች መሰራታቸውን አብራርተዋል።
ከዚህ በተጨማሪ በርካታ የሚሊሻ አባላትን በማሰልጠን ወደ ስራ ማሰማራት መቻሉን ጠቁመዋል።
የሰላም አረደጃጀቶች የማደራጀት ስራ መሰራቱን ገልጸው በአደረጃጀቶቹ አማካይነትም ቀላል ግጭቶችን በእርቅ እንዲፈቱ ማድረግ ተችሏል ብለዋል ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው።
ህገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል በተሰራው ስራ በርካታ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውንም ገልጸዋል።
ከአጎራባች የምስራቅ ሐረርጌ ዞንና ማያ ከተማ እንዲሁም በክልሉ ከሚገኙ የፌደራል የፀጥታ ሀይላት ጋር በመቀናጀት የፀረ ሰላም እንቅስቃሴን የማክሸፍ ስራ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት መሰራቱን ጠቁመው ህገወጥ የጦር መሳሪያዎችን ለመቆጣጠር በተከናወኑ ስራዎች የተለያዩ መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን ተናግረዋል።
7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ስጋት የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ መላው ህዝባችን እና የፀጥታ አካላት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።
የወሳኝ ኩነት ምዝገባን በተመለከተ 15 ሺህ 625 ኩነቶችን በዲጂታል ምዝገባ ማከናውን መቻሉን በሪፖርታቸው ገልጸዋል። | 65 |
| 18 | بدون متن... | 55 |
| 19 | በክልሉ በገጠርና ከተማ ከ72 ኪሎሜትር በላይ የመንገድ መሠረተ ልማት ተከናውኗል- አቶ ኦርዲን በድሪ
በሀረሪ ክልል በ2018 የበጀት ዓመት በገጠርና ከተማ ከ72 ኪሎሜትር በላይ የመንገድ መሠረተ ልማት ማከናወን መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን የገለፁት እየተካሄደ በሚገኘው የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባዔው ላይ ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት ነው።
በሪፖርታቸውም በክልሉ በመንገድ መሰረተ ልማት ደህንነት፤ ፍትሃዊነትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ እና የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በተለይም በከተማና በገጠር አዳዲስ የመንገድ መሰረተ ልማት የመገንባትና ነባር የመንገድ መሰረተ ልማት የመጠገን ስራ ሲከናወን ቆይቷል።
የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎችም ገጠርን ከከተማ እንዲሁም የገጠር ወረዳዎችን የሚያገናኙ መሆናቸውን ነው የጠቀሱት።
በዚህም በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በክልሉ በገጠርና ከተማ ከ72 ኪሎሜት በላይ የአስፋልትና የጠጠር መንገዶች ማከናወን መቻሉን ነው የተናገሩት።
ከዚህ ባሻገርም በከተማ ከ 8 ነጥብ 6 ኪሎ ሜትር በላይ በተለያዩ አካባቢዎች የመንገድ ድሬኔጅ የመገንባትና የመጠገን ስራዎችም በትኩረት ሲሰሩ መቆየታቸውን ጠቁመዋል። | 56 |
| 20 | بدون متن... | 75 |
