1 115
订阅者
无数据24 小时
+67 天
+530 天
数据加载中...
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+18
在0个频道中
六月 '26
+16
在1个频道中
Get PRO
五月 '26
+17
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+26
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+13
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+13
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+14
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+13
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+18
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+23
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+30
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+28
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+27
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+8
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+15
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+35
在1个频道中
Get PRO
三月 '25
+31
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+17
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+29
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+55
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+38
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+45
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+80
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+8
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+71
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+72
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+115
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+76
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+68
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+120
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+171
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+515
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 27 七月 | 0 | |||
| 26 七月 | 0 | |||
| 25 七月 | +4 | |||
| 24 七月 | +1 | |||
| 23 七月 | +1 | |||
| 22 七月 | +1 | |||
| 21 七月 | +2 | |||
| 20 七月 | 0 | |||
| 19 七月 | 0 | |||
| 18 七月 | +1 | |||
| 17 七月 | 0 | |||
| 16 七月 | +1 | |||
| 15 七月 | 0 | |||
| 14 七月 | 0 | |||
| 13 七月 | 0 | |||
| 12 七月 | 0 | |||
| 11 七月 | +1 | |||
| 10 七月 | 0 | |||
| 09 七月 | 0 | |||
| 08 七月 | +1 | |||
| 07 七月 | +1 | |||
| 06 七月 | 0 | |||
| 05 七月 | 0 | |||
| 04 七月 | +2 | |||
| 03 七月 | +1 | |||
| 02 七月 | 0 | |||
| 01 七月 | +1 |
频道帖子
| 2 | 没有文字... | 50 |
| 3 | በክልሉ በበጀት አመቱ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የሀረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ኡመር ገለፁ።
በሀረሪ ክልል በተያያዘ የ2019 ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ታቅዶ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሮዛ ኡመር ገለፁ።
የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሮዛ ኡመር በ2019 ሊከናወኑ የታቀዱ ስራዎችን በሚመለከት መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸው በክልሉ ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልፀዋል።
በዚህም የግብርና ልማትን በማሳደግ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች መገኘቱን ጠቅሰዋል።
በተለይም ዓመቱን ሙሉ መልማት ከሚችሉ ምርቶች መካከል በቆሎ አንዱና ዋነኛው መሆኑን ጠቅሰው የቦቆሎን ምርት በበጋና በበልግ ወቅቶች የማልማት ሥራ ሲከናወን መቆየቱን አንስተዋል።
በ2019 የበጀት አመትም ምርትና ምርታማነትን በማሳደግና የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።
በክልሉ በ2018 የበጀት አመት 2 ሺህ 160 ሄክታር መሬት በቦቆሎ መሸፈን መቻሉን ገልጸው፤ በዘንድሮው የመኸር እርሻ ወደ 2 ነጥብ 378 ሺህ ሄክታር ለማሳደግ ታቅዷል ብለዋል።
በክልሉ በተጠናቀቀው የበጀት አመት ስንዴ በሄክታር ከነበረበት 32 ኩንታል በያዝነው በጀት ዓመት ወደ 33 ኩንታል ለማሳደግ መታቀዱን ገልጸው 14 ሺህ 850 ኩንታል ይጠበቃል ብለዋል።
በተያዘው የበጀት አመት በመኸር እርሻ 11 ሺህ 956 ሄክታር መሬት በዘር እንደሚሸፈንና ከዚህ ውስጥ 2 ሺህ 378 ሄክታር መሬት በቦቆሎ ምርት የሚሸፈን መሆኑም ገልጸዋል።
በበልግና መኽር እርሻ የዝናብ እጥረትን ተቋቁመው በአጭር ጊዜ ምርት የሚሰጡ የማሽላ እርሻ ስራ በእጥፍ እንዲያድግና የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማረጋገጥ ይሰራል ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪም 4 ሺህ 700 ሄክታር መሬት በበጋ መስኖ ልማት የተለያዩ የአትክልትና ስራስር ሰብሎች እንደሚሸፈን የገለጹት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሯ በከተማ ግብርና 537 ሄክታር ይሸፈናል ብለዋል።
አርሶ አደሩ የክረምት ወቅትን ብቻ ጠብቆ ከሚሰራው የግብርና ልማት እንዲላቀቅና አማራጮችን እንዲጠቀም ማድረግ ላይም እንዲሁ።
ለዚህም የግብዓት አቅርቦት፣ የመሬት ዝግጅትና የሙያተኛ አቅም ማጎልበት ሥራዎች ተከናውነዋል ነው ያሉት።
የእንስሳትና ዓሳ ምርትና ምርታማነት የሚያሳድጉ ስራዎች በልዩ ትኩረት ይሰራሉ ብለዋል።
እንዲሁም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት የሚያሳድጉ ግብዓቶችን ከማቅረብ በተጨማሪ በገጠሩ አካባቢ የሌማት ትሩፋት መርሃግብር ውጤታማነት ለማሳደግ 18 የዶሮ መንደሮችን የመመስረት ስራ ይሰራል ሲሉ አብራርተዋል።
ከዚህ በተጨማሪም 600 ሄክታር ህብረተሰቡን ያሳተፈ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራዎች እንደሚከናወኑም አብራርተዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ተረጂነትን ዜሮ ለማድረስ የተጀመሩ ስራዎች ይጠናከራሉ ነው ያሉት። | 49 |
| 4 | 没有文字... | 110 |
| 5 | የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመደጋገፍ እና ወንድማማችነት እሴት በሚያጠናክር መልኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል
በክልሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመደጋገፍና ወንድማማችነት እሴት በሚያጠናክር መልኩ ተጠናክሮ መቀጠሉን በብልፅግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታውቋል።
በክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ገንዘብ፣ ጉልበትና እውቀት በማስተባበር በራስ አቅም የመልማት እድልን የሚፈጥር ነው ብለዋል።
ከሀገራዊ ከለውጡ ወዲህ ትኩረት የተሰጠው ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም የህብረተሰቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በማቃለል ረገድ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
በክልሉ በተጀመረው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎትም የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት፣ ችግኝ ተከላ፣ የነፃ ሕክምና አገልግሎት፣ ደም በመለገስ፣ የትምህርት ቤት ቁሳቁስ ድጋፍ የማሰባሰብ፣ የአቅመ ደካሞችን ቤት የመገንባትና የማደስ እንዲሁም ሌሎች ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ማዕድ ማጋራት፣ አዲስና ነባር የመማሪያ ክፍል ግንባታ እና እድሳት ፣ የትምህርት ቤቶች የተማሪ ወንበሮች ጥገና፣ ጽዳትና ውበት ስራዎችን ጨምሮ የማጣቃሻ መጽሀፍት የማሰባሰብ ስራ በበጎ ፍቃድ አገልግሎቱ የትኩረት የተሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውን ገልጸዋል።
በመርሃግብሩም ከ344 ሺህ በላይ ማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
በጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በእርስ መተሳሰብን እንዲሁም ሁለንተናዊ ትብብርና መተጋገዝን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
ከዚህ በተጨማሪም የዜጎችን አብሮነትና ወንድማማችነት የበለጠ እንዲጎለብት በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው የገለፁት ኃላፊው በዘንድሮው መርሃግብርም ይህንን እሴት በተግባር በሚያሳይ መልኩ እየተተገበረ ስለመሆኑ ገልጸዋል።
የተጀመረው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ የተለዩ የትኩረት መስኮች መነሻ ያደረገና ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጣ በሚችል አግባብ እንዲፈጸም የክትትል እና ቁጥጥር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል። | 103 |
| 6 | 没有文字... | 114 |
| 7 | የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ሐረር ፖሊስ ሆስፒታል ማስፋፊያ ፕሮጀክትን ጎበኙ
የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የሐረር ፖሊስ ሆስፒታል የማስፋፊያ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ወቅትም በፕሮጀክቱ የሚቀሩ ስራዎች በጥራትና በተያዘለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ተገልጿል።
የማስፋፊያ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅም ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ከማድረግ ባለፈ ሐረር ከተማን የጤና ቱሪዝም ማዕከል በማድረግ ረገድ የጎላ ሚና እንደሚያበረክት ተጠቁሟል።
በጉብኝቱ ላይም የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የድሬዳዋ ከተማ ስትራቴጂክ የፖሊስ አመራሮች ተገኝተዋል። | 112 |
| 8 | 没有文字... | 120 |
| 9 | በክልሉ በክረምት የበጎ ፈቃድ የህጻናት፣ ታዳጊዎችና ወጣቶች የስፖርት ውድድር ተጀመረ
በሀረሪ ክልል በክረምት የበጎ ፈቃድ የህጻናት ታዳጊዎችና ወጣቶች የስፖርት ውድድር ተጀምሯል
የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙራድ አብዲ የክረምቱን ወቅት የስፖርት ውድድሩን ለማድረግ ትርጉም ያለው ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል።
በዚህም በዘንድሮው የክረምት መርሀግብር ስፖርቱን ከማህበራዊ ልማት ጋር የማስተሳሰር ሰፊ ስራዎችን ለመስራት መታቀዱን ገልጸዋል።
የስፖርት ኮሚሽኑ ከወረዳና ቀበሌ ጀምሮ ባሉ መዋቅሮች ህጻና፣ ታዳጊዎችና ወጣቶችን በአንድ የጥላ ስር ለማሰባስብ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።
ስፖርት ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል የሚያቀራርብ ድልድይ ነው ያሉት ኮሚሽነር ሙራድ ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከር ብቁና ጤናማ ትውልድ ግንባታ ያለውን አስተዋጽኦ ከፍ ያለ መሆኑን ገልጸዋል።
የስፖርት ውድድሩ ከመዝናኛነት ባለፈ በሃገር አቀፍና አለምአቀፍ የስፖርት ተወዳዳሪ አትሌቶችን ለማፍራት የሚቀረጹበት እድል ይፈጥራል ብለዋል።
ህጻናት፣ ታዳጊና ወጣቶች ከትምህርት ነጻ ሆነው ሚቆዩበትን ጊዜ ከተለያዩ አልባሌ ተግባሮች ርቀው ጊዜያቸውን በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል መሆኑንም አክለዋል።
በተለይም ማህበራዊ ሃላፊነትን ከስፖርታዊ ጨዋነት ጋር በማስተሳሰር ከስፖርቱ ባለፈ ማህበራዊ ሃላፊነታቸውን እንዲሁም በተለያዩ የልማትና የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ ተሳታፊ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።
በዚህም በክረምቱ የስፖርት መርሀግብሩ ጎን ለጎን የስፖርት ቤተሰቦች እንደ ችግኝ ተከላ፣ የጽዳት ዘመቻና የደም ልገሳ ባሉ በጎ ተግባራትም እንደሚሳተፉ ገልጸዋል።
በዘንድሮ ክረምት ውድድር በተለያዩ የእድሜ እርከኖች የሚካሄዱ የአትሌቲክስ፣ ቅርጫት ኳስ፣ ቦክስ ጨምሮ ማርሻል አርትና የተለያዩ ውድድሮችን አካቶ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
በመርሃግብሩ የሀረሪ ክልል የሴቶች ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ረምዚያ አብዱልወሃብ ለሴት ስፖርተኞች የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል። | 122 |
| 10 | 没有文字... | 139 |
| 11 | 没有文字... | 110 |
| 12 | ታሪካዊ ቅርሶችን ከመታደግ እስከ ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻነት የሐረር አስደናቂ የቱሪዝም ስኬት
መንግሥት ካስቀመጣቸው አምስት ቁልፍ የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶዎች መካከል አንዱ የሆነውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግ፣ በታሪካዊቷ የሐረር ከተማ ሰፊ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።
ጥንታዊ ውበቷን ከዘመናዊ ገጽታ ጋር በማሰናሰል አዲስ ገጽታን የተላበሰችው ሐረር፣ አሁን ላይ እየተተገበረ ባለው የኮሪደር ልማትና የቅርሶች እድሳት ስራ የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ተነቃቅታለች።
የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ሀብት የሆኑት የሐረር ጀጎል ጥንታዊ፣ ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ቅርሶች ይዘታቸውን ጠብቀው እንዲለሙና ለትውልድ እንዲተላለፉ የ"መደመር" እሳቤ ያመጣው ህያው ትሩፋት ነው።
ይህ በዘርፉ የተሰጠው ልዩ ትኩረት ለአደጋ ተጋርጠው የነበሩ ቅርሶችን ከማዳኑም ባሻገር፣ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስፋትና የጎብኚዎችን ቆይታ በማራዘም ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ አቅም በእጅጉ አሳድጎታል።
በክልሉ የተከናወኑት ስኬታማ የቱሪዝም ማጎልበት ተግባራት፣ ከውጭ ሀገር ቱሪስቶች በተጨማሪ የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች እና የማኅበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ሐረርን በስፋት እንዲጎበኙና አስደናቂ ውበቷን ለዓለም እንዲያስተዋውቁ ሰፊ ዕድል ፈጥሯል።
የመደመር ትውልድ የትናንትን ታሪክ ከዛሬ ጋር በማስተሳሰር፣ ከትናንት ወረቶቻችን መልካሙን ወስዶ በማላቅ፣ የዛሬውን ጥረት አክሎበት ለነገው ትውልድ የሚያኮራ ቅርስ እያስተላለፈ ይገኛል።
በአዲስ መልክና ቀለም የተዋበው ጀጎል የሀረርን ቀደምት ስልጣኔ እየመሰከረ የሀገርንም ገፅታ እየገነባ ይገኛል። | 122 |
| 13 | 没有文字... | 142 |
| 14 | በክልሉ በ2019 በጀት ዓመት 6 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደተግባር ተገብቷል
የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ በያዝነው የበጀት ዓመት 6 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደተግባር መገባቱን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ አሟጦ በመሰብሰብ የነዋሪዎችን የመሠረተ ልማት እና የአገልግሎት አቅርቦት ጥያቄዎች ለመመለስ ትኩረት መሰጠቱም ተመላክቷል።
የሀረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ እንደገለጹት በ2019 ግብር ዘመን 6 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደተግባር መገባቱን ገልፀው ከሐምሌ 1 ጀምሮ ገቢ የመሰብሰብ ሥራው መጀመሩን ጠቅሰዋል፡፡
ባለፉት ሁለት ዓመታት የገቢ አሰባሰብ ሥራው በቴክኖሎጂ መታገዙ፣ የባለሙያዎች አቅም መገንባቱና የገቢ ምንጮችን ማስፋት በመቻሉ ገቢን ማሳደግ ተችሏል ብለዋል፡፡
በተያዘው የግብር ዘመንም የተጨማሪ እሴት ታክስ ገቢን የማሳደግ፣ ከቅጥር የሚገኝ ገቢን እና የአከራይ ተከራይ ገቢን አሟጦ የመሰብሰብ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አቶ ያሲን አስረድተዋል፡፡
በክልሉ ካለፉት ሁለት ዓመታት ጀምሮ ከጥሬ ገንዘብ ንክኪ ነፃ የሆነ የገቢ አሰባሰብ ሥርዐት በመዘርጋት በባንክ የክፍያ ማረጋገጫ ብቻ ገቢ እየተሰበሰበ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡
በክልሉ ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ገቢ አሟጦ በመሰብሰብ የነዋሪዎችን የመሠረተ ልማት እና የአገልግሎት አቅርቦት ጥያቄዎች ለመመለስ ትኩረት መሰጠቱንም አመልክተዋል።
ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ ባለው የገቢ አሰባሰብ ሂደት ግብር ከፋዮች ግብራቸውን እየከፈሉ እንደሚገኙም አቶ ያሲን ጠቁመዋል፡፡
ደንበኛ ተኮር የአገልግሎት አሰጣጥን በተከተለ መልክ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው ሊፈጠር የሚችለውን የግብር ወቅት ጫናና ለግብር ከፋዩ አማራጭ የአገልግሎት ጊዜ ለመስጠት ሲባል በዚህ የግብር ወቅት በተወሰኑ ሠራተኞች እስከ ምሽቱ 2 ሰአት ድረስ አገልግሎት የሚሠጡ መሆኑን ኃላፊው ገልፀዋል። | 143 |
| 15 | 没有文字... | 178 |
| 16 | "Misoomni Kooridarii Baadiyyaa Carraa Hojii nuuf Uumeera". Jiraattoota Aanaa Soofii | 145 |
| 17 | 没有文字... | 156 |
| 18 | በሀረሪ ከ200 ሺህ በላይ ዜጎች ነፃ የጤና ምርመራና ህክምና እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
በሀረሪ ክልል ከ200 ሺህ በላይ ዜጎች ነፃ የጤና ምርመራና ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።
የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት አካል የሆነው ነፃ የህክምና አገልግሎት "በጎነት ለጤናማ ማህበረሰብ" በሚል ሀሳብ ነው እየተሰጠ የሚገኝው።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር አብዲ አሚን እንደገለጹት እየተሰጠ የሚገኝው ነፃ የምርመራና የህክምና አገልግሎት አቅመ ደካማ ለሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።
ነፃ የህክምና አገልግሎቱ በበጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች አማካኝነት እየተሰጠ መሆኑን ጠቁመው አገልግሎቱም በመንግስትና በተመረጡ የግል ጤና ተቋማት እየተሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።
እየተሰጡ ከሚገኙ የጤና ምርመራዎች መካከልም የስኳር ህመም፣ የደም ግፊት፣ ከአንገት በላይ፣ የቆዳና የአይን እና የልብ ሕመም ምርመራና ሕክምና እንዲሁም ሌሎች ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ይገኙበታል ብለዋል ከዚህ በተጨማሪም ከ5 ሺህ በላይ የደም ልገሳ መርሃ ግብሮች እንደሚካሄድ ገልጸዋል።
በምርመራው ወቅትም ተጨማሪ ህክምና ምርመራ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ወደ ሚመለከታቸው የጤና ተቋማት በመላክ አገልግሎቱን እንዲያገኙ እየተደረገ ይገኛል ነው ያሉት።
ከዚህ በተጨማሪም በዘመቻው ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን አስመልክቶ ለሕብረተሰቡ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።
ዘመቻው የጤና አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ የህዝብን የጤና ንቃት ለማሳደግና የመረዳዳት ባህልን ለማሳደግ የላቀ አስተዋጽኦ እንዳለው ጠቁመዋል።
በመሆኑም ኅብረተሰቡ ይህንን በመገንዘብ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል። | 156 |
| 19 | 没有文字... | 130 |
| 20 | የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት መደረጉን ኮሚሽኑ አስታወቀ
በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላምና በደመቀ መልኩ እንዲከበር ለማስቻል የቅድመ ዝግጅቱን ተግባራት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።
የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ነገራ ዱፌራ እንደገለጹት በዓሉ በሰላምና በደመቀ መልኩ እንዲከበር ለማስቻል ለሁሉም ፈፃሚ አመራር እና አባላት እንዲሁም አጋዥ ተቋማት የበዓሉን አከባበር የተመለከተ የፀጥታ እቅድ ወቶ በቂ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ከማድረግ ጀምሮ ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል።
አሁን ወቅትም የበዓሉ አከባበር በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊ የሰው ኃይል ተመድቦ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል።
ከበዓሉ ጋር ተያይዞ ወደ ከተማው የሚመጡ እንግዶች እና ነዋሪው አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ወድያውኑ ለፖሊስ ጥቆማ መስጠት ይኖርባቸዋል ብለዋል።
ምክትል ኮሚሽነር ነገራ አያይዘውም ሊደርሱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎች ለመከላከል መላ አሽከርካሪዎች በትእግስት እና የመንገድ አጠቃቀም ህግና ስርዓትን ባከበረ መልኩ ማሽከርከር ይገባቸዋል ብለዋል።
ምክትል ኮሚሽነሩ ባስተላለፉት መልዕክት ሰላም ወዳዱ የክልሉ ሕዝብ እንደ ወትሮው ሁሉ ከፖሊስና ከሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ጋር በጋራ እንዲሰራ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። | 129 |
