fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 220 مشترک است و جایگاه 6 119 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 384 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 220 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 01 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -59 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 18.50% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.05% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 630 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 144 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_Selefyaa1bot @Ass_Selefyaa1bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 220
مشترکین
-124 ساعت
+227 روز
-5930 روز
آرشیو پست ها
ይች የዱኒያ ሀገር የፈተና ሀገር ነች !

አጃኢብ....በተለይ የሰዉ ባል ለመዉሰድ በኪታብ፣ ታፕሌት ፣ብር፣ አልባሳት...የተፃፈችዉ ያሳፍራል ሀቂቃ በሰዉ ደካማ ጎን ርቃችሁ የምትሄዱ እህቶች ግን....እንዴት እንደምታሳፍሩ.... በዚያ ተግባር ያመጣችሁት ወንድ ጊዜዊ እንጅ ዘላቂነት ያለዉ ባል አይሆናችሁም እኮ! ምናለ ንያችሁ አስተካክላችሁ እንድህ ሀብታም ከሆናችሁ ስንት የተቸገሩ ሰዎች አሉ ለነሱ ብትሰጧቸዉ....አላህ የንያችሁ አይቶ እኮ ከምታስቡት በላይ ጥሩ የሆነ ባል ይሰጣችኋል! =

من مات وهو يجهل العلم الشرعي وخصوصا العلم الضروري فإنه يسأل عنه يوم القيامة شرح الأصول الثلاثة 📚 ص _ ١٩ الشيخ صالح الفوزان =

አንድ ቀን የምትባለዋ ቀን ሩቅ አይደለችም እሷን ለማየት ግን ዛሬን በ ፅናት ማለፍ አለብን ! = t.me/https_Asselefya1

• ይህ ለጓደኞቼ ነዉ .... ከኔ የተሻለ ሰዉ እመኚላችሁ ነበረ ...ለእናንተ መልካም የሚመኝላችሁ ..... ነገር ግን ከኔ የተሻለ ሰዉ አላገኘሁም...ከኔ ዉጭ ማንም የላችሁም ልባችሁ ላይ ተቀምጫለሁ....هههه #ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ ለጓደኞቻችሁ ላኩላቸዉ

አንዳንድ ጊዜ ያሰብነው ቀርቶ ያላሰብነዉ ይሆናል ! ለኛ የተሻለዉን እርሱ አላህ ያዉቃል ! = t.me/https_Asselefya1

إنَّما المَرءُ بِقَلبِه " اللّٰهمَّ أصلح قلوبنا " =

ደርስ ~ • ኪታቡ:- ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም • ክፍል:- ❾ • የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf መልኩ በዚህ ሊንክ ይገኛል፦ t.me/IbnuMunewor/9250

#ሰዉ በላቡ ለፍቶ ጥሩ ጥሩ ደረጃ ላይ ሲደርስ ግን ለምንድነዉ እንድወድቅ ሰዎች እንቅፋት የሚሆኑት? #ሱብሀን አላህ የሚሰማዉ የሚታነዉ ነገር እጅግ #ልብ ያደማል! አላህ ከሸረኞኘች ከምቀኞች #ክፋት ይጠብቀን 🤲 =

•ቆንጆ ሰዎች ሁል ጊዜ ለምን ቢዚ እንደሚሆኑ ታዉቃላችሁ? ማወቅ ትፈልጋላችሁ ወይስ አትፈልጉም? እኔን ጠይቁኝ¡ . . . . . . ትርፍ ጊዜ ካገኘሁ እነግራችሁ አለሁهههه¡ ~

በአላህ እምላለሁ አልዘገየህም! አንዷ በ20 አመቷ ታገባለች ነገር ግን በ30አመቷ እንጅ ልጅ አልሰጣትም አንዷ በ30 አመቷ አገባች በቀጣዬ አመት ልጅ ይወፈቃታል.... አንዷ በ22 አመቷ አገባች ነገር ግን ጋብቻዋ በፍች ተጠናቋል... አንዷ በ34 አመቷ አገባች...ደስተኛ ህይወት ትኖራች ! ....... እመነኝ ሁሉም በጊዜዉ ይመጣል.....! = t.me/https_Asselefya1

የጅማሮዎች ሞቅታና ጉጉት ፍቅር አይደለም! ታውቃለህ? የሰው ልጅ በሳምንት ወይም በወር ውስጥ አያፈቅርም። በዚህ ወቅት አንተ  ፍቅር ብለህ የምታስበው… ጊዜያዊ ጉጉትና መደነቅ ነው። ዳርቻው ላይ ሆነህ ባህሩን ስለማፍቀር ልታወራ አይቻልህም። … ውስጡ ዘልቀህ መግባት ይኖርብሃል፣ ማዕበሉ ሊመታህ ይገባል፣ ጨለማ ጎኑን መመርመር፣ ነውሩን መዳበስና የቁጣውን መልክ ማወቅ አለብህ። ከዚያ በኋላ ነው… ወይ ፍቅርህ ወይ ጥላቻህ የሚለየው… ፍቅር የሚጀምረው ጊዜያዊው ሞቅታ ሲያበቃ እንደሆነም አስተውል። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

«ስኬታችንን ሳናሳያቸው መሞት የሌለባቸው ሰዎች አሉ ባልዋልንበት ያዋሉን….! = t.me/https_Asselefya1

قال الشيخ العلامة #عبدالرحمن_السعدي رحمه الله تعالى "متى رأيت القلب ميالا إلى المعاصي؛ سريع الإنقياد لها؛ فهو مريض".
#تيسير_اللطيف_المنان ٣٢٤
=

«አንተ አቡል ዐስ ሆይ፤ ለመሆኑ የእኛ መለያየት እንዲህ ቀለለህ?» አለችው... ይህች ቃል የነብዩ(ﷺ) ውድ ልጅ ዘይነብ፣ ለትዳር አጋሯ ለአቡል ዐስ ኢብኑ ረቢዕ የሰነዘረችው የናፍቆት ቃል ናት። የ
«አንተ አቡል ዐስ ሆይ፤ ለመሆኑ የእኛ መለያየት እንዲህ ቀለለህ?» አለችው... ይህች ቃል የነብዩ(ﷺ) ውድ ልጅ ዘይነብ፣ ለትዳር አጋሯ ለአቡል ዐስ ኢብኑ ረቢዕ የሰነዘረችው የናፍቆት ቃል ናት። የዘይነብ የሞት ሰዓት ሲቃረብ፣የአቡል ዐስ ዓለም በድቅድቅ ጨለማ ተዋጠ። የምድር ሕይወት ትርጉም አጥታ ታየችው። ሞቷን ሲሰማ የመነጨው ከባድ ለቅሶና ጩኸት፣ ልቡ ውስጥ የነበረውን ጥልቅ ፍቅርና የደረሰበትን የውስጥ ስብራት የሚያሳይ ነበር። ያዩትን ሁሉ የሚያዝኑት ታላቁ ነብይ (ﷺ) በአማቻቸው ከባድ ስቃይ ልባቸው ተነክቶ፣ በሩህሩህ እጃቸው እየዳበሱ ሊያፅናኑት ሞከሩ። እርሱ ግን እንባው እየጎረፈ፣ በሀዘን በተሰበረ ድምፅ እንዲህ አለ፦«ወላሂ አንተ የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ያለ ዘይነብ ይህችን ዱንያ መኖር አልችልባትም!» አላቸው። በእርግጥም ያለ እርሷ መኖር አልቻለም። የልብ ስብራት፣ የናፍቆት እሳትና የፍቅር ቁስል ሰውነቱን ቀስ በቀስ አደከመው። ዘይነብ በሞተች በዓመቱ፣ እርሱም ይህችን ዓለም ተሰናብቶ ተከተላት። ◈ምን ማለት ፈልጌ መሰላችሁ...በፍቅር መጎዳትንና የመለያየትን ስቃይ መቼም ቢሆን ቀላል አድርገን ልንመለከተው አይገባም።ቀስ በቀስ ሰውን የሚያደክም፣ አልፎ ተርፎም ለህልፈት የሚዳርግ ኃይል አለው። አላህ በሃላሉ ያብቃቃችሁ! -- t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

ደርስ ~ •  ኪታቡ:- ሒልየቱ ጧሊቢል ዒልም •  ክፍል:- ❽ •  የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf፦  t.me/IbnuMunewor/9250