fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 284 مشترک است و جایگاه 6 177 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 364 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 284 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 15 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -119 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 6 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.50% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.36% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 500 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 195 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 16 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 284
مشترکین
+624 ساعت
+217 روز
-11930 روز
آرشیو پست ها
"جمع الله بينَ قلبين، أرادَا العفَافَ والصَّلاح." =

እውነታው ይኸው (MP3).mp37.86 KB

iphone ስልኩ መግዛት ባንችልም ከቨሩ ግን እንችላለን ! እናማእንዴት አያችሁት? በሉ እየገዛችሁ ስልካችሁ ፏ አድርጉ እያልኳችሁ ነዉ
+1
iphone ስልኩ መግዛት ባንችልም ከቨሩ ግን እንችላለን ! እናማእንዴት አያችሁት? በሉ እየገዛችሁ ስልካችሁ ፏ አድርጉ እያልኳችሁ ነዉ

የማይካድ እውነታ👌 ሴትን ልጅ ዲንና ስርአት እንጂ   ምንም ነገር ቆንጆ አያደርጋትም። ،

• ጃማ ደጎሎ ሀይስኩል የተማራችሁ የት ናችሁ....~ አይ ትዝታ አንዳንድ ሚድያ የምናያቸዉ ነገሮች በትዝታ ወደ ኋላ ይመልሳሉ..... 🇪🇹# ሰላም ለሀገራችን =

« ሶሻል ሚድያ ላይ በሜካፕ እና በፊልተር ተሽሞንሙና ከመጣች ሴት ጋር እራስሽን አታወዳድሪ! በተፈጥሮ ዉበትሽ ኩሪ ! ምክንያቱም ሜካፑም በዉሀ ይለቃል ፊልተርም ከስልክ ሲወጣ ይጠፋል! አላህ ዉብ አድርጎ የፈጠረሽ ተቀበይ እሺ! አፈጣጠሬን እንዳሳመርክልኝ ስነ_ ምግባሬንም አሳምርልኝ እያልሽ ዱአም አትርሺ! =

• ከብዙ ቆይታ በኋላ ወጣ ብለን አየር ቀይረን መጥተናል #እሁድ አይደል🎀 =

« በአብዛኛው የሰው ልጅ የሚቀናው እንደ ሀብት፣ ስልጣን፣ ውበት ......ባሉ ጎልተው በሚታዩ ምድራዊ ጸጋዎች ላይ ነው። ትህትና ግን ራስን ዝቅ ማድረግን፣ ራስ ወዳድ አለመሆንን እና ሌሎችን ማክበርን የሚጠይቅ በመሆኑ፤ ለተመልካች እንደ ተፈላጊ የክብር ምልክት ሆኖ አይታይም።» منقول =

" አንዳንድ ሰብራቶች ወደ ልባችን ብርሀን የሚገባባቸው መሥኮቶች ናቸው ። = t.me/https_Asselefya1

🌹 በባልሽ ዘንድ ተወዳጅና የተከበርሽ ለመሆን ከፈለግሽ ⁉️ በባልሽ ዘንድ ሁልጊዜም ተወዳጅ፣ የተከበርሽና የልቡ ንግሥት ሆነሽ መኖር ትፈልጊያለሽ? እንግዲያውስ ይህንን ትልቅ የትዳር ሚስጥር በተግባር አሳይው። 🌹 ባልሽን መከባከብና እሱን ማስደሰት እንዲሁ ተራ ተግባር ሳይሆን፣ አላህ ዘንድ ትልቅ ምንዳ የሚያስገኝ "ዒባዳ" መሆኑን እወቂ። 🌹 ባልሽን እንደ ባል አክብሪው አላህ ለወንዶች የሰጠውን የኃላፊነት ቦታ (ቀዋሚነት) እወቂለት። እሱን ማክበርሽ አንቺን ዝቅ አያደርግሽም፤ ይልቁንም በዓይኑ ላይ ትልቅ ያደርግሻል። አላህን በማመፅ እስካላዘዘሽ ድረስ የታዛዥነትሽን ልብ ስጪው። 🌹 የቤትሽ "ሰከን" (መረጋገጫ) ሁኚለት ከውጭ በስራና በኑሮ ደክሞት ሲመጣ፣ ቤትሽ የሰላም ወደብ ይሁንለት። ንጭንጭንና ጭቅጭቅን አስወግጂ። በለሰለሰ ንግግርና በፈገግታ ተቀበዪው። ነቢዩ (ﷺ) እንደተናገሩት፦ "ምርጥ ሴት ማለት ስትመለከታት ደስ የምታሰኝህ ናት ብለዋልና።" 🌹 እልክና ፉክክርን ተዪ ትዳር የሁለት ተፋቃሪዎች መርከብ እንጂ የፉክክር ሜዳ አይደለም።ከባልሽ ጋር እልህ ውስጥ አትግቢ፣ ለባልሽ ንቀት አታሳይ። ስህተቱ የሱ ቢሆንም እንኳ በትህትናና በጥበብ ለማሳመን ሞክሪ እንጂ በባልሽ ላይ ድምፅሽን ከፍ አታድርጊ። 🌹 የትዳር ሀቁን ጠብቂለት የባልሽን ስሜት መጠበቅና በሐላል ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የአንቺ ትልቁ ኃላፊነት ነው። በዚህ ረገድ አትዘንጊ፣ አትለግሚ። እሱ ካንቺ ዘንድ እርካታን ካገኘ፣ ልቡ ሙሉ በሙሉ የአንቺ ይሆናል። 🌹 ቤትሽንና ራስሽን ጠብቂ፦ ቤቱን በንጽህና ያዢ፣ ለአንቺም እንዲመቸው አድርጊው። ለባልሽ በሚያምር ሁኔታ ተዘጋጂ። ይህ ማድረግሽ ለሱ ያለሽን ፍቅርና ክብር መግለጫ ነው። 🌹 ይህንን ሁሉ ስታደርጊ ለዱንያ ጥቅም ብቻ ሳይሆን የአላህን ውዴታ ፍለጋ ይሁን። "ባሌን ካስደሰትኩ አላህ ይወደኛል" ብለሽ ነይቺ። ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "አንዲት ሴት አምስት ወቅት ሶላቷን ሰግዳ፣ የረመዳንን ወር ጾማ፣ ብልቷን ጠብቃና ባሏን ታዛ ከሞተች፤ ከፈለግሽበት የጀነት በር ግቢ ትባላለች።" (ኢማም አሕመድ ዘግበውታል) እህቴ ሆይ! ባልሽን ለአላህ ብለሽ ካከበርሽው፣ አላህ በእሱ ልብ ውስጥ ያንቺን ፍቅርና ክብር ይዘራዋል። ትዳርሽን በኢማንና በጥሩ ስነ-ምግባር አድምቂው። ያንችው ወንድም አቡ ሒበቲላህ t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

« ወዳጄ» ጥሩ ጊዜን አብሮ ያሳለፈ ሰው “ክፉ ደግ አይነጋገርም! = t.me/https_Asselefya1

እኔ ሁሌ ጧት ጧት ሁኔታዬ...... "god morning My family☕️

«ለሁሉም ነገር አልሀምዱ ሊላህ» ------------------------------- 👉ትማሩበታላችሁ አንብቡት‼️ «የገጠር ልጅ አይደለሁ የገጠር አባቶች አነጋገር ይማርከኛል።» አንድ ታላቅ ገበሬ የሆኑ አባት ሁለት ሴት ልጆቹን በማዕረግ ድሯቸዋል። .....ታዲያ የዳራቸው 👉ታላቋን ለገበሬ፣ 👉ታናሿን ደግሞ ለሸክላ ሰሪ ነበር። 🌹ከአመት በኋላ አባታቸው ልጆቹን ሊጠይቃቸው ሔደ። ......ጥየቃውን የቤቱ ታላቅ ከሆነችው ለገበሬው ከዳራት ልጁ ጀመረ.........እሷም እጅግ በደስታ ተቀበለችው። ..... ትንሽ ከተጨዋወቱ በኋላ አባት ልጁን "እንዴት ነሽ ኑሮ እንዴት ይዞሻል⁉️" ብሎ የልጁን አይን በስስት እያየ ጠየቃት። 👉#ልጂም “#አባየ ኑሮ ደና ነው #አልሀምዱ_ሊላህ #ባለቤቴ_መሬት ተከራይቶ ነው ያረሰው ፣ እህሉን ደግሞ በብድር ነው የወሰደው አሁን ዘርቶታል። ዝናቡን ከአሏህ እየጠበቅን ነው፤ ከዘነበ ምርቱ ጥሩ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን። ኑሯችንም ይሻሻላል፤ ካልዘነበ ግን#አሏህ_ይሁነን እንጂ አደጋ ውስጥ ነን። .....ብቻ እንዲዘንብ ዱዐዕ አድርግልን”አለችው። 🛑ከዚያም ወደ ሁለተኛ ልጁ አመራ እሷም አባቷን በደስታ ተቀበለችው። እንደተለመደው "ልጁን ኑሮ እንዴት ነው በምንስ ነው የምትኖሩት⁉️"በማለት ይጠይቃል። ........#ልጅም ለአባቷ ሳተወደብቅ "ያው #በሸክላ_ስራ ነው የምንተዳደረው አልሀምዱ ሊላህ። .....#ባለቤቴ በብድር የሸክላ አፈር ገዝቶ ብዙ የሸክላ ምርት አዘጋጅተናልና #የሸክላውን መድረቅ በጉጉት እየተጠባበቅን ነው። በየቀኑ ፀሀይ የሚወጣ ከሆነ የተመረቱት ሸክላዎች ጥሩ ይሆኑልናል፤ በኑሯችን ላይም ለውጥ ይኖራል ብለን እየጠበቅን ነውና ዝናብ እንዳይዘንብ #ዱዐዕ አድርግልን፤የሚዘንብ ከሆነ ግን ሸክላው ይበላሽና እዳውን ሳንከፍል እንከስራለን።"አለችው ‼️ ⭕️...አባት ልጆቹን ከጎበኘ በኋላ ወደ አገሩ ተመለሰ ፤ ቤቱ ሲደርስ የልጆቹ እናት ባለቤቱ እናት ነችና ስለ ልጆቿ ሁኔታ በጉጉትና በስስት ጠየቀችው ። 👉#እሱም_እንዲህ_አላት:- “#ከዘነበም አልሀምዱ ሊላህ በይ #ካልዘነበም አልሀምዱ ሊላህ በይ።" አላት ይባላል። ✅የህይወት ነገር እንዲህ ነው። አንዱ የሚፈልገውን ሌላው አይፈልገውም፣ ላንዱ የሚስማማው ለሌላው አይስማማውም፤ ለአንዱ መሰናክሉ ለሌላው የስኬት መንገዱ ነው። ብናዝንም ብንደሰትም ብናጣም ብናገኝ አልሀምዱ ሊላህ ማለትን የመሰለ ነገር የለም። .....ገጠሬው ከከተማ....✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

​"አንተ ማነህ?" ስትባል፣ ዝም! "አንተ እንዲህ ነህ!" ሲሉህ፣ ዝም! "አንተ ለካ..." ዝም! "አንተ ግን..." ዝም! "አንተ..." ዝም! በቃ ዝም በል! ​በየሄድክበት "እንዲህ ነኝ" አትበል፤ ራስህን ለመግለጽ ቃል አትወራወር። እንዲያውቁህ በቃላት በኩል አትብራራ፤ በተግባር ተገለጥ። "ይህንን የሰራው ሰው እሱ አይደል?" ብለው ይግለፁህ። ዝም ብለህ ስራህን ቀጥቅጥ! ዝም ብለህ ህይወትን መርምር! ዝም ብለህ እወቅ! ዝም ብለህ ማዕበሉን ቀስቅስ! ​ፅኑ ማንነትህ ተግባርህ ነው። አንተ ለሌሎች ሁለት አይነት ነህ፤ በአዕምሯቸው የተቀረፅከውና በዓይናቸው የምትታየው አንተነትህ መሀል ሰፊ ልዩነት ይኖራል። በዓይናቸው በኩል የተገለጥከው አንተ ትክክለኛው ማንነትህ ቢሆንም፣ በአዕምሯቸው የተሳለውን "አንተ"ን ለማስተካከል እንዳትጥር። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

" ከሚያጠቁን የሩቅ ጠላቶች ይልቅ ከሚያቅፉን የቅርብ ወዳጆች ራሳችንን መጠበቅ አለብን !