es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 284 suscriptores, ocupando la posición 6 177 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 364 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 284 suscriptores.

Según los últimos datos del 15 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -119, y en las últimas 24 horas de 6, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 17.50%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.36% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 500 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 195 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 16 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 284
Suscriptores
+624 horas
+217 días
-11930 días
Archivo de publicaciones
"جمع الله بينَ قلبين، أرادَا العفَافَ والصَّلاح." =

እውነታው ይኸው (MP3).mp37.86 KB

iphone ስልኩ መግዛት ባንችልም ከቨሩ ግን እንችላለን ! እናማእንዴት አያችሁት? በሉ እየገዛችሁ ስልካችሁ ፏ አድርጉ እያልኳችሁ ነዉ
+1
iphone ስልኩ መግዛት ባንችልም ከቨሩ ግን እንችላለን ! እናማእንዴት አያችሁት? በሉ እየገዛችሁ ስልካችሁ ፏ አድርጉ እያልኳችሁ ነዉ

የማይካድ እውነታ👌 ሴትን ልጅ ዲንና ስርአት እንጂ   ምንም ነገር ቆንጆ አያደርጋትም። ،

• ጃማ ደጎሎ ሀይስኩል የተማራችሁ የት ናችሁ....~ አይ ትዝታ አንዳንድ ሚድያ የምናያቸዉ ነገሮች በትዝታ ወደ ኋላ ይመልሳሉ..... 🇪🇹# ሰላም ለሀገራችን =

« ሶሻል ሚድያ ላይ በሜካፕ እና በፊልተር ተሽሞንሙና ከመጣች ሴት ጋር እራስሽን አታወዳድሪ! በተፈጥሮ ዉበትሽ ኩሪ ! ምክንያቱም ሜካፑም በዉሀ ይለቃል ፊልተርም ከስልክ ሲወጣ ይጠፋል! አላህ ዉብ አድርጎ የፈጠረሽ ተቀበይ እሺ! አፈጣጠሬን እንዳሳመርክልኝ ስነ_ ምግባሬንም አሳምርልኝ እያልሽ ዱአም አትርሺ! =

• ከብዙ ቆይታ በኋላ ወጣ ብለን አየር ቀይረን መጥተናል #እሁድ አይደል🎀 =

« በአብዛኛው የሰው ልጅ የሚቀናው እንደ ሀብት፣ ስልጣን፣ ውበት ......ባሉ ጎልተው በሚታዩ ምድራዊ ጸጋዎች ላይ ነው። ትህትና ግን ራስን ዝቅ ማድረግን፣ ራስ ወዳድ አለመሆንን እና ሌሎችን ማክበርን የሚጠይቅ በመሆኑ፤ ለተመልካች እንደ ተፈላጊ የክብር ምልክት ሆኖ አይታይም።» منقول =

" አንዳንድ ሰብራቶች ወደ ልባችን ብርሀን የሚገባባቸው መሥኮቶች ናቸው ። = t.me/https_Asselefya1

🌹 በባልሽ ዘንድ ተወዳጅና የተከበርሽ ለመሆን ከፈለግሽ ⁉️ በባልሽ ዘንድ ሁልጊዜም ተወዳጅ፣ የተከበርሽና የልቡ ንግሥት ሆነሽ መኖር ትፈልጊያለሽ? እንግዲያውስ ይህንን ትልቅ የትዳር ሚስጥር በተግባር አሳይው። 🌹 ባልሽን መከባከብና እሱን ማስደሰት እንዲሁ ተራ ተግባር ሳይሆን፣ አላህ ዘንድ ትልቅ ምንዳ የሚያስገኝ "ዒባዳ" መሆኑን እወቂ። 🌹 ባልሽን እንደ ባል አክብሪው አላህ ለወንዶች የሰጠውን የኃላፊነት ቦታ (ቀዋሚነት) እወቂለት። እሱን ማክበርሽ አንቺን ዝቅ አያደርግሽም፤ ይልቁንም በዓይኑ ላይ ትልቅ ያደርግሻል። አላህን በማመፅ እስካላዘዘሽ ድረስ የታዛዥነትሽን ልብ ስጪው። 🌹 የቤትሽ "ሰከን" (መረጋገጫ) ሁኚለት ከውጭ በስራና በኑሮ ደክሞት ሲመጣ፣ ቤትሽ የሰላም ወደብ ይሁንለት። ንጭንጭንና ጭቅጭቅን አስወግጂ። በለሰለሰ ንግግርና በፈገግታ ተቀበዪው። ነቢዩ (ﷺ) እንደተናገሩት፦ "ምርጥ ሴት ማለት ስትመለከታት ደስ የምታሰኝህ ናት ብለዋልና።" 🌹 እልክና ፉክክርን ተዪ ትዳር የሁለት ተፋቃሪዎች መርከብ እንጂ የፉክክር ሜዳ አይደለም።ከባልሽ ጋር እልህ ውስጥ አትግቢ፣ ለባልሽ ንቀት አታሳይ። ስህተቱ የሱ ቢሆንም እንኳ በትህትናና በጥበብ ለማሳመን ሞክሪ እንጂ በባልሽ ላይ ድምፅሽን ከፍ አታድርጊ። 🌹 የትዳር ሀቁን ጠብቂለት የባልሽን ስሜት መጠበቅና በሐላል ደስተኛ እንዲሆን ማድረግ የአንቺ ትልቁ ኃላፊነት ነው። በዚህ ረገድ አትዘንጊ፣ አትለግሚ። እሱ ካንቺ ዘንድ እርካታን ካገኘ፣ ልቡ ሙሉ በሙሉ የአንቺ ይሆናል። 🌹 ቤትሽንና ራስሽን ጠብቂ፦ ቤቱን በንጽህና ያዢ፣ ለአንቺም እንዲመቸው አድርጊው። ለባልሽ በሚያምር ሁኔታ ተዘጋጂ። ይህ ማድረግሽ ለሱ ያለሽን ፍቅርና ክብር መግለጫ ነው። 🌹 ይህንን ሁሉ ስታደርጊ ለዱንያ ጥቅም ብቻ ሳይሆን የአላህን ውዴታ ፍለጋ ይሁን። "ባሌን ካስደሰትኩ አላህ ይወደኛል" ብለሽ ነይቺ። ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "አንዲት ሴት አምስት ወቅት ሶላቷን ሰግዳ፣ የረመዳንን ወር ጾማ፣ ብልቷን ጠብቃና ባሏን ታዛ ከሞተች፤ ከፈለግሽበት የጀነት በር ግቢ ትባላለች።" (ኢማም አሕመድ ዘግበውታል) እህቴ ሆይ! ባልሽን ለአላህ ብለሽ ካከበርሽው፣ አላህ በእሱ ልብ ውስጥ ያንቺን ፍቅርና ክብር ይዘራዋል። ትዳርሽን በኢማንና በጥሩ ስነ-ምግባር አድምቂው። ያንችው ወንድም አቡ ሒበቲላህ t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

« ወዳጄ» ጥሩ ጊዜን አብሮ ያሳለፈ ሰው “ክፉ ደግ አይነጋገርም! = t.me/https_Asselefya1

እኔ ሁሌ ጧት ጧት ሁኔታዬ...... "god morning My family☕️

«ለሁሉም ነገር አልሀምዱ ሊላህ» ------------------------------- 👉ትማሩበታላችሁ አንብቡት‼️ «የገጠር ልጅ አይደለሁ የገጠር አባቶች አነጋገር ይማርከኛል።» አንድ ታላቅ ገበሬ የሆኑ አባት ሁለት ሴት ልጆቹን በማዕረግ ድሯቸዋል። .....ታዲያ የዳራቸው 👉ታላቋን ለገበሬ፣ 👉ታናሿን ደግሞ ለሸክላ ሰሪ ነበር። 🌹ከአመት በኋላ አባታቸው ልጆቹን ሊጠይቃቸው ሔደ። ......ጥየቃውን የቤቱ ታላቅ ከሆነችው ለገበሬው ከዳራት ልጁ ጀመረ.........እሷም እጅግ በደስታ ተቀበለችው። ..... ትንሽ ከተጨዋወቱ በኋላ አባት ልጁን "እንዴት ነሽ ኑሮ እንዴት ይዞሻል⁉️" ብሎ የልጁን አይን በስስት እያየ ጠየቃት። 👉#ልጂም “#አባየ ኑሮ ደና ነው #አልሀምዱ_ሊላህ #ባለቤቴ_መሬት ተከራይቶ ነው ያረሰው ፣ እህሉን ደግሞ በብድር ነው የወሰደው አሁን ዘርቶታል። ዝናቡን ከአሏህ እየጠበቅን ነው፤ ከዘነበ ምርቱ ጥሩ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን። ኑሯችንም ይሻሻላል፤ ካልዘነበ ግን#አሏህ_ይሁነን እንጂ አደጋ ውስጥ ነን። .....ብቻ እንዲዘንብ ዱዐዕ አድርግልን”አለችው። 🛑ከዚያም ወደ ሁለተኛ ልጁ አመራ እሷም አባቷን በደስታ ተቀበለችው። እንደተለመደው "ልጁን ኑሮ እንዴት ነው በምንስ ነው የምትኖሩት⁉️"በማለት ይጠይቃል። ........#ልጅም ለአባቷ ሳተወደብቅ "ያው #በሸክላ_ስራ ነው የምንተዳደረው አልሀምዱ ሊላህ። .....#ባለቤቴ በብድር የሸክላ አፈር ገዝቶ ብዙ የሸክላ ምርት አዘጋጅተናልና #የሸክላውን መድረቅ በጉጉት እየተጠባበቅን ነው። በየቀኑ ፀሀይ የሚወጣ ከሆነ የተመረቱት ሸክላዎች ጥሩ ይሆኑልናል፤ በኑሯችን ላይም ለውጥ ይኖራል ብለን እየጠበቅን ነውና ዝናብ እንዳይዘንብ #ዱዐዕ አድርግልን፤የሚዘንብ ከሆነ ግን ሸክላው ይበላሽና እዳውን ሳንከፍል እንከስራለን።"አለችው ‼️ ⭕️...አባት ልጆቹን ከጎበኘ በኋላ ወደ አገሩ ተመለሰ ፤ ቤቱ ሲደርስ የልጆቹ እናት ባለቤቱ እናት ነችና ስለ ልጆቿ ሁኔታ በጉጉትና በስስት ጠየቀችው ። 👉#እሱም_እንዲህ_አላት:- “#ከዘነበም አልሀምዱ ሊላህ በይ #ካልዘነበም አልሀምዱ ሊላህ በይ።" አላት ይባላል። ✅የህይወት ነገር እንዲህ ነው። አንዱ የሚፈልገውን ሌላው አይፈልገውም፣ ላንዱ የሚስማማው ለሌላው አይስማማውም፤ ለአንዱ መሰናክሉ ለሌላው የስኬት መንገዱ ነው። ብናዝንም ብንደሰትም ብናጣም ብናገኝ አልሀምዱ ሊላህ ማለትን የመሰለ ነገር የለም። .....ገጠሬው ከከተማ....✍️ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

​"አንተ ማነህ?" ስትባል፣ ዝም! "አንተ እንዲህ ነህ!" ሲሉህ፣ ዝም! "አንተ ለካ..." ዝም! "አንተ ግን..." ዝም! "አንተ..." ዝም! በቃ ዝም በል! ​በየሄድክበት "እንዲህ ነኝ" አትበል፤ ራስህን ለመግለጽ ቃል አትወራወር። እንዲያውቁህ በቃላት በኩል አትብራራ፤ በተግባር ተገለጥ። "ይህንን የሰራው ሰው እሱ አይደል?" ብለው ይግለፁህ። ዝም ብለህ ስራህን ቀጥቅጥ! ዝም ብለህ ህይወትን መርምር! ዝም ብለህ እወቅ! ዝም ብለህ ማዕበሉን ቀስቅስ! ​ፅኑ ማንነትህ ተግባርህ ነው። አንተ ለሌሎች ሁለት አይነት ነህ፤ በአዕምሯቸው የተቀረፅከውና በዓይናቸው የምትታየው አንተነትህ መሀል ሰፊ ልዩነት ይኖራል። በዓይናቸው በኩል የተገለጥከው አንተ ትክክለኛው ማንነትህ ቢሆንም፣ በአዕምሯቸው የተሳለውን "አንተ"ን ለማስተካከል እንዳትጥር። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

" ከሚያጠቁን የሩቅ ጠላቶች ይልቅ ከሚያቅፉን የቅርብ ወዳጆች ራሳችንን መጠበቅ አለብን !