AACRA
Addis Ababa City Roads Authority (AACRA) is a government organization under the Addis Ababa City Adminstration. It was established on March 1998 with the aim of realizing sustainable road infrastructure and creating interchangeable road transport to A.A.
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام AACRA
کانال AACRA (@addisroads) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 930 مشترک است و جایگاه 2 169 را در دسته حمل و نقل و رتبه 3 054 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 930 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 01 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 52 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 9 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.15% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.80% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 000 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 962 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 3 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Addis Ababa City Roads Authority (AACRA) is a government organization under the Addis Ababa City Adminstration. It was established on March 1998 with the aim of realizing sustainable road infrastructure and creating interchangeable road transport to ...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 02 اوت, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته حمل و نقل تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 01 اوت | +10 |
| 2 | بدون متن... | 992 |
| 3 | بدون متن... | 936 |
| 4 | بدون متن... | 977 |
| 5 | بدون متن... | 2 |
| 6 | بدون متن... | 981 |
| 7 | ቀናት ቀሩት!
የአንድ ጀንበር ሀገራዊ ችግኝ ተከላ መርሃግብር
ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም
#ተስፋንእንትከል #አረንጓዴዐሻር
DAYS LEFT!
One Day National Tree planting campaign program
August 3, 2026
#PMOEthiopia #GreenLegacy | 1 356 |
| 8 | የክብር መንደር፡ አዲስ አበባ የዜጎቿን ህይወት በተግባር የምትቀይርበት ታላቅ የትራንስፎርሜሽን ማሳያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መዲናችንን ለኑሮ ምቹ፣ ውብ እና የዜጎችን ሰብአዊ ክብር በላቀ ደረጃ የምትመጥን ስማርት ከተማ ለማድረግ የጀመረው ጉዞ እጅግ አስደናቂ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
በተለይም በክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብር፣ ከተማዋን ለዘመናት ሲፈትኗት የነበሩ፣ የተጎሳቆሉ እና ለሰው ልጅ አኗኗር ፈጽሞ የማይመቹ አካባቢዎችን (እንደ ገዳም ሰፈር እና ጣልያን ሰፈር ያሉትን) ወደ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮች ለመቀየር የተያዘው ራዕይ፣ የከተማዋን ሁለንተናዊ ዳግም ልደት በተግባር እያሳየ ይገኛል።
ግንባታው በክብርት ከንቲባ አማካኝነት በይፋ የተጀመረው “የአራዳ የበጎነት መንደር” የዚህ ታላቅ ራዕይ አንጸባራቂ ማሳያ ነው። በዚህ ማራኪ ስፍራ የሚገነቡት ስምንት ባለ 9 ወለል የመኖሪያ እና ሁለት ባለ 4 ወለል የገበያ ማዕከል ህንፃዎች፣ የኮንክሪት ክምችት ብቻ ሳይሆኑ፤ የነዋሪውን የተሻለ አኗኗር የሚያረጋግጡ ዘመናዊ የጋራ መገልገያዎች፣ የተንጣለሉ አረንጓዴ ስፍራዎች፣ እና ህፃናት በነፃነት ቦርቀው የሚያድጉባቸው የስፖርት ሜዳዎችን ያካተቱ ናቸው።
ከተማ አስተዳደሩ ዘንድሮ በክረምት በጎ ፈቃድ 2,500 ቤቶችን ለመገንባት አቅዶ ወደ ስራ የገባ ሲሆን፤ ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በአካባቢው ይኖሩ የነበሩ ነዋሪዎች ወደ እነዚህ ዘመናዊ ቤቶች ተመልሰው ተጠቃሚ ይሆናሉ።
የዚህ ዜጋ ተኮር ስራ ሌላው እጅግ አስደናቂ ገጽታ፤ የተቋማት፣ የባለሀብቶች እና የመንግስት የላቀ ቅንጅት የታከለበት መሆኑ ነው። የከተማዋ ባለሀብቶች የህዝብን አኗኗር ለመቀየር ለቀረበላቸው ጥሪ ቀና እና ፈጣን ምላሽ በመስጠት፤ በርካታ ተቋማትና ግለሰቦች እያንዳንዳቸው ግዙፍ ህንፃዎችን በጋራ ለመገንባት ቃል ገብተው ወደ ስራ ገብተዋል። ይህ ትብብር ከመሰረተ ልማት ግንባታ ባለፈ መተማመንን፣ አብሮነትን፣ ፅናትን እና ኢትዮጵያዊ ወንድማማችነትን በተግባር የሚያሳይ የብልፅግና መንገድ ነው።
በአጠቃላይ የአዲስ አበባ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራ በቤት ግንባታ ብቻ የተገደበ አይደለም። አካባቢን ማጽዳት፣ የጎርፍ መከላከያዎችን መገንባት፣ አቅመ ደካሞችን ማዕድ ማጋራት፣ ደም መለገስ፣ በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መትከል፣ የማጠናከሪያ ትምህርት እና ነፃ የህክምና አገልግሎት መስጠትን ያካተተ እጅግ ሰፊ ሀገራዊ የፍቅር ንቅናቄ ነው። አዲስ አበባ የዜጎቿን እንባ የምታብስ፣ ውበቷ ከሰብአዊነት ጋር የተዋሃደ፣ እና በተግባር የነዋሪዎቿን ህይወት ትራንስፎርም የምታደርግ ከተማ መሆኗን በጉልህ እያረጋገጠ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ | 1 629 |
| 9 | بدون متن... | 1 502 |
| 10 | ከግንባታ ማዕከል የወጡ ተሽከርካሪዎች በጭቃ መንገድ በማበላሸታቸው 55 ሺህ ብር ተቀጡ
በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 01 ልዩ ቦታ አሮጌ ቄራ ተብሎ የሚጠራ ቦታ የቲኤንቲ /TNT CONSTRACTION/ ንግድ ስራዎች ድርጅት ከግንባታ ማዕከል የወጡ ተሽከርካሪዎች በጭቃ መንገድ በማበላሸታቸው ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
የተቋሙ ተሽከርካሪዎች ድርጊቱን ከፈጸሙ በኃላ በወቅቱ የነበረውን ዝናብ ተገን በማድረግ በጊዜው ሊሰወሩ ቢችሉም የአራዳ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ከልደታ ትራፊክ ማኔጅመንት በጋራ በመሆን መንገድ ያበላሹ መኪናዎችን 55 ሺህ ብር ቅጣት በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ ወስዷል ።
ተቋማት ስራቸውን ሲያከናውኑ የህብረተሰቡ የጋራ ሀብት የሆኑ የኮርደር ልማትና በሌሎች አካባቢ የማገኙ የመንገድ መሠረተ ልማቶችን፣ለህዝብ የተሰሩ አረንጓዴ ስፍራዎች እና የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክቶችን ደህንነት በመጠበቅ በኃላፊነት መገልገል እንደሚጠበቅባቸዉ ባለስልጣኑ ለኤኤምኤን በላከዉ መረጃ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡
ጊዜው ክረምት በመሆኑ ማህበረሰቡ አደጋ ላይ የሚጥሉ እና ለመሠረተ ልማት ጥንቃቄ ባለማድረግ ደንብ የሚተላለፉ የግልና የመንግስት ድርጅቶች እና ግለሰቦች ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታውቋል ። | 1 625 |
| 11 | አዲስ አበባ እየተዋበች፤ የዜጎች ፍትሃዊ ተጠቃሚነትም እያረጋገጠች የብልፅግና ማሳያ ከተማ እየሆነች ነው!
ዛሬ አዲስ አበባ አሮጌውን ሸማዋን እያወለቀች፣ አዲስ ብርሃን፣ አዲስ ተስፋ እና አዲስ ውበት በመጎናፀፍ ላይ ናት።
ጎዳናዎቿ አረንጓዴን እየለበሱ፣ ህንጻዎቿ በዘመናዊ ዲዛይን እየተቀየሩ ከምንም በላይ ደግሞ ለነዋሪዎቿ ህይወት መቀየር፣ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ላይ አትኩራለች።
የከተማችን የሰው ተኮር ልማት ስራዎች በአስከፊ ሁኔታ የሚኖሩትን ወገኖች አስታውሰው፤ ለህፃናቱም፥ ለአዋቂውም፥ ለድሃውም፥ ለሃብታሙም ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የሚያደርጉ ናቸው ።
ከነዚህ ሰው ተኮር ተግባራት ውስጥ አንዱ ትናንት በቆጥ ላይ ፣ በቆሸሸ ጎጆዎች፣ መፀዳጃ ቤት በሌላቸው፣ ክረምት ሲገባ በሚያፈሱ ቤቶች በኑሮም በጤናም እጅግ እየተቸገሩ ይኖሩ የነበሩ አቅመ ደካሞች እና የሀገር ባለውለታዎች ክብር ያለው ኑሮ እንዲኖሩ የመኖሪያ ቤት ለማቅረብ የተሰራው አኩሪ ተግባር በትልቁ ከሚጠቀሱት ውስጥ ነው ።
በተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከላት አረጋውያን ፥ ማህበራዊ ችግር ያለባቸው የሃገር ባለውለታዎች በቀን አንድ ጊዜ እየተመገቡ ይገኛሉ። በተመሳሳይ በትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ቁርስ እና ምሳ ይመገባሉ። በቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም እድሜአቸው እስከ ስድስት ዓመት የሆኑ ህፃናት እና አነስተኛ ገቢ ያላቸው ወላጆች ተጠቃሚ ሆነዋል።
ይህ ሁሉ ለቀጣይ ትውልድ የተሻለ ከተማ፣ ንጹህ አካባቢ እና ተስፋ የተሞላ ህይወት የማኖር ተግባር ነው።
አዲስ አበባ እየተዋበች ብቻ ሳይሆን፣ ዜጎቿንም እየቀየረች ያለች የብልፅግና ማሳያ ከተማ እየሆነች ነው! | 1 512 |
| 12 | የኢትዮጵያውያን ክንድ ተባብሮ፣ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ሌላ ታሪክ ለመስራት 5 ቀናት ብቻ ቀርተዋል! ውድ የሀገሬ ልጆች፤ በእነዚህ ቀናት አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ፣ በቁርጠኝነት እንድትነሱ እና በአንድነታችን የምናስመዘግበውን ድል እውን እንድናደርግ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
በጋራ ተስፋን እንትከል! | 1 106 |
| 13 | አመራሩ ውጤታማነቱ ሊለካ የሚገባው በሰው ህይወት ላይ ባመጣው ለውጥ ሊሆን ይገባል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፤ አንድ አመራር ወይም የስራ ኃላፊ ውጤታማነቱ የሚለካው በወረቀት ላይ በሚቀመጡ ሪፖርቶች ሳይሆን፣ በሰው ህይወት ላይ ባመጣው እውነተኛ ለውጥ መሆን እንደሚገባው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል፡፡
ከንቲባዋ ይህን ያሉት ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር የ2018 በጀት ዓመት እና የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ላይ ነው።
ከሰው ተኮር ተግባራት አንፃር አመራሩ ሊኖረው በሚገባ እሳቤ ዙሪያ ያብራሩት ከንቲባዋ፣ በህዝብ እና በመንግስት የስራ ኃላፊዎች መካከል ያለው ርቀት መሰበር እንዳለበት እና መቀራረብ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የህዝብን ኑሮ እሳቤ እና ሮሮ ለመረዳት፣ ላይ ላዩን መሄድ ሳይሆን፣ ወደ ህዝቡ ቀረብ ማለት፣ ጓዳውን እና የዕለት ተዕለት ኑሮውን በቅርበት መመልከት እና የህዝቡን ህይወት መረዳት ያስፈልጋል ብለዋል።
ይህ ሰው ተኮር እሳቤ በተግባር ሲተርጎም፣ ከተማሪዎች ምገባ ጀምሮ፣ የድሆችን ቤት መገንባትና ማደስ፣ የዜጎችን ኑሮ ማዘመን እና ከጎናቸው ቤተሰብ ሆኖ መቆምን እንደሚያካትትም ገልጸዋል።
ስራዎቻችን የሚመዘኑት፣ ሰውን ተጠቃሚ አድርገዋል ወይ? ሰውስ ተረድቶታል ወይ? በሚለው መለኪያ ሊሆን ይገባል ያሉት ከንቲባዋ፣ አመራራችን በዚህ ደረጃ መለወጥና የህዝቡ አካል መሆን አለበት በማለትም ተናግረዋል፡፡
AMN | 1 247 |
| 14 | አመራሩ ውጤታማነቱ ሊለካ የሚገባው በሰው ህይወት ላይ ባመጣው ለውጥ ሊሆን ይገባል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፤ አንድ አመራር ወይም የስራ ኃላፊ ውጤታማነቱ የሚለካው በወረቀት ላይ በሚቀመጡ ሪፖርቶች ሳይሆን፣ በሰው ህይወት ላይ ባመጣው እውነተኛ ለውጥ መሆን እንደሚገባው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል፡፡
ከንቲባዋ ይህን ያሉት ከከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር የ2018 በጀት ዓመት እና የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ላይ ነው።
ከሰው ተኮር ተግባራት አንፃር አመራሩ ሊኖረው በሚገባ እሳቤ ዙሪያ ያብራሩት ከንቲባዋ፣ በህዝብ እና በመንግስት የስራ ኃላፊዎች መካከል ያለው ርቀት መሰበር እንዳለበት እና መቀራረብ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።
የህዝብን ኑሮ እሳቤ እና ሮሮ ለመረዳት፣ ላይ ላዩን መሄድ ሳይሆን፣ ወደ ህዝቡ ቀረብ ማለት፣ ጓዳውን እና የዕለት ተዕለት ኑሮውን በቅርበት መመልከት እና የህዝቡን ህይወት መረዳት ያስፈልጋል ብለዋል።
ይህ ሰው ተኮር እሳቤ በተግባር ሲተርጎም፣ ከተማሪዎች ምገባ ጀምሮ፣ የድሆችን ቤት መገንባትና ማደስ፣ የዜጎችን ኑሮ ማዘመን እና ከጎናቸው ቤተሰብ ሆኖ መቆምን እንደሚያካትትም ገልጸዋል።
ስራዎቻችን የሚመዘኑት፣ ሰውን ተጠቃሚ አድርገዋል ወይ? ሰውስ ተረድቶታል ወይ? በሚለው መለኪያ ሊሆን ይገባል ያሉት ከንቲባዋ፣ አመራራችን በዚህ ደረጃ መለወጥና የህዝቡ አካል መሆን አለበት በማለትም ተናግረዋል፡፡
AMN | 1 |
| 15 | አፋጣኝ ማስተካከያ በሚያስፈልጋቸው መንገዶች ላይ ወቅታዊ የመንገድ ጥገና ሥራ እየተካሄደ ነው
ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም፣ (አ.አ.ከ.መ.ባ)፤ በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች በዝናብ ምክንያት ተቦርቡረው፣ ለትራፊክ እንቅስቃሴ ምቹ ያልሆኑ አቋራጭ መንገዶች በመጠገን ላይ ናቸው።
ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ በቅርቡ ጥገና ከተደረገላቸው መንገዶች መካከል፤ ከውሃ ልማት - ካፒታል ሆቴል፣ ከብስራተ ገብርኤል - ምንአየ ህንፃ፣ ከእንግሊዝ ኤምባሲ - ድንበሯ ሆስፒታል፣ እንዲሁም በተለምዶ ላፍቶ በላይ ተብሎ የሚጠራው መንገድ ይገኙበታል።
የክረምቱ ወቅት እስኪወጣ እና መደበኛው የመንገድ ጥገናሥራ እስኪጀመር ድረስ፤ በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች ለትራፊክ እንቅስቃሴ አስቸጋሪ የሆኑ መንገዶችን በጊዜያዊ ጥገና መፍትሔ የመስጠቱ ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል። | 1 371 |
| 16 | የአፍሪካ ቼስ ኮንፌዴሬሽን ጉባዔ ተሳታፊዎች እና ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በአዲስ አበባ ያደረጉት የልማት ስራዎች ጉብኝት - በምስል | 1 359 |
| 17 | ከመላ አመራራችን ጋር በክረምት ወቅት የምንስራቸው የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች፥ የቤት ግንባታ፣የጎርፍ አደጋን መከላከል ፥ የፅዳት ስራዎች፥ የአረጓዴ አሻራ፥ ማዕድ ማጋራት፥ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ፥ ደም ልገሳ፥ ተረጅነትና ድህነት ቅነሳ ወዘተ ስራዎች አፈፃፀምን ገምግመናል።
በሁሉም መስክ ውጤታማ ተግባራት እየተፈፀሙ መሆኑን አረጋግጠናል።ሆኖም በክፍለ ከተሞች እና በተቋማት መካከል የአፈፃፀም ልዩነቶች ይታያሉ።
በቀጣይም ልዩ ትኩረት ሰጥቶ በቅንጅት መመራት የሚገባቸው፡-
👉የጀመርናቸዉን የቤቶች ግንባታን ማፉጠን፣
👉ዲቾችን ማፅዳት እንዲሁም አዳዲስ ዲቾችን መገንባት
👉ከፍተኛ ሀብት ፈሶባቸው የለሙ ቦታዎች መንከባከብ ፅዳታቸውን መጠበቅ
👉አጠቃላይ የከተማ ፅዳት ባህል እንዲሆን መስራት
👉 በግንባታ ምክንያት በተረፈ ምርቶች መንገዶችን የሚያበላሹ፥ ዲቾችን የሚዘጉ አካላት በአፋጣኝ ችግሩን እንዲያርሙ ተጠያቂም እንዲሆኑ ማድረግ
👉 በአረንጋዴ አሻራ የጀመርነው ውጤታማ ስራ ለጥራቱም ትኩረት መስጠት እንዲሁም የችግኝ ተከላ ስራ በአጠረ ጊዜ እና ከእቅድ በላይ ማሳካት
👉 የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሁሉም ዜጋ ባህል እንዲያደርገዉ የማስቻል ስራ መስራት
👉 ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በልዩ ትኩረት መስራት
👉 የጎልማሶች ትምህርት ማጠናከር
👉 ከተረጅነት ለመሸጋገር የተጀመሩ የሰብዓዊ ስራዎች ለመተግበር መጋዘኖች በጥራት የተገነቡ ቢሆንም ቀጣይ ስራ የሚሆነው በቂ የሰብዓዊ ድጋፍ ቁሶች እንዲኖራቸው ማድረግ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ሁሉም አመራር በጥብቅ የሚፈፅማቸው ናቸው።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምንጭ፡- የአአከኮቢ | 1 357 |
| 18 | بدون متن... | 1 418 |
| 19 | ከመላ አመራራችን ጋር በክረምት ወቅት የምንስራቸው የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች፥ የቤት ግንባታ፣የጎርፍ አደጋን መከላከል ፥ የፅዳት ስራዎች፥ የአረጓዴ አሻራ፥ ማዕድ ማጋራት፥ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ፥ ደም ልገሳ፥ ተረጅነትና ድህነት ቅነሳ ወዘተ ስራዎች አፈፃፀምን ገምግመናል።
በሁሉም መስክ ውጤታማ ተግባራት እየተፈፀሙ መሆኑን አረጋግጠናል።ሆኖም በክፍለ ከተሞች እና በተቋማት መካከል የአፈፃፀም ልዩነቶች ይታያሉ።
በቀጣይም ልዩ ትኩረት ሰጥቶ በቅንጅት መመራት የሚገባቸው፡-
👉የጀመርናቸዉን የቤቶች ግንባታን ማፉጠን፣
👉ዲቾችን ማፅዳት እንዲሁም አዳዲስ ዲቾችን መገንባት
👉ከፍተኛ ሀብት ፈሶባቸው የለሙ ቦታዎች መንከባከብ ፅዳታቸውን መጠበቅ
👉አጠቃላይ የከተማ ፅዳት ባህል እንዲሆን መስራት
👉 በግንባታ ምክንያት በተረፈ ምርቶች መንገዶችን የሚያበላሹ፥ ዲቾችን የሚዘጉ አካላት በአፋጣኝ ችግሩን እንዲያርሙ ተጠያቂም እንዲሆኑ ማድረግ
👉 በአረንጋዴ አሻራ የጀመርነው ውጤታማ ስራ ለጥራቱም ትኩረት መስጠት እንዲሁም የችግኝ ተከላ ስራ በአጠረ ጊዜ እና ከእቅድ በላይ ማሳካት
👉 የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሁሉም ዜጋ ባህል እንዲያደርገዉ የማስቻል ስራ መስራት
👉 ተማሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በልዩ ትኩረት መስራት
👉 የጎልማሶች ትምህርት ማጠናከር
👉 ከተረጅነት ለመሸጋገር የተጀመሩ የሰብዓዊ ስራዎች ለመተግበር መጋዘኖች በጥራት የተገነቡ ቢሆንም ቀጣይ ስራ የሚሆነው በቂ የሰብዓዊ ድጋፍ ቁሶች እንዲኖራቸው ማድረግ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ሁሉም አመራር በጥብቅ የሚፈፅማቸው ናቸው።
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምንጭ፡- የአአከኮቢ | 1 |
| 20 | ሰላም የተወደዳችሁ የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰቦች ፤
ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱ መንገድ፤ ወደ ላፍቶ የሚወስደው እና በተለምዶ ላፍቶ በላይ ተብሎ የሚጠራው መንገድ ሲሆን፤ በተሰጠው ጥቆማ መሰረት መንገዱ ጥገና ተደርጎለት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡
በከተማዋ ሁሉም አካባቢዎች፣ ሁልጊዜም፣ ለህብረተሰባችን የመንገድ ዘርፍ አገልግሎት በትጋት እንሰራለን! | 1 698 |
