fa
Feedback
Weyra primary school *** Unity is power ***

Weyra primary school *** Unity is power ***

رفتن به کانال در Telegram

education

نمایش بیشتر
2 102
مشترکین
-124 ساعت
+237 روز
+6930 روز
آرشیو پست ها
👍👍👍👍የወይራ እንቁ ተማሪያችን ተማሪ ማሂ አብዱልአዚዝ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና 99.9 አምጥቷል። ኩራት ለተማሪያችን ኩራት ለወላጆቹ ኩራት ይህንን ተማሪ ላስተማራችሁ መምህራን ኩራት ለ
👍👍👍👍የወይራ እንቁ ተማሪያችን ተማሪ ማሂ  አብዱልአዚዝ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና 99.9 አምጥቷል። ኩራት ለተማሪያችን ኩራት ለወላጆቹ ኩራት ይህንን ተማሪ ላስተማራችሁ መምህራን ኩራት ለወይራ ትምህርት ቤት!!! 👏👏 ማሂ እናመሰግናለን ትምህርት ቤቱ ያዘጋጀውን ላፕቶፕ በማሸነፍህ እንኳን ደስ አለህ!!! ወይራ ይችላል!!!!!!!            Unity is power!!

👍👍👍👍የወይራ እንቁ ተማሪያችን ተማሪ ማሂ አብዱልአዚዝ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና 99.9 አምጥቷል። ኩራት ለተማሪያችን ኩራት ለወላጆቹ ኩራት ይህንን ተማሪ ላስተማራችሁ መምህራን ኩራት ለ
👍👍👍👍የወይራ እንቁ ተማሪያችን ተማሪ ማሂ አብዱልአዚዝ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና 99.9 አምጥቷል። ኩራት ለተማሪያችን ኩራት ለወላጆቹ ኩራት ይህንን ተማሪ ላስተማራችሁ መምህራን ኩራት ለወይራ ትምህርት ቤት!!! 👏👏 ማሂ እናመሰግናለን ትምህርት ቤቱ ያዘጋጀውን ላፕቶፕ በማሸነፍህ እንኳን ደስ አለህ!!! ወይራ ይችላል!!!!!!! Unity is power!!

የትምህርት ቤተችን የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታችሁን ማየት እንደምችሉ እናሳውቃለን። https://aa6.ministry.et/#/result

👍👍👍👍🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏☝️☝️☝️
👍👍👍👍🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏☝️☝️☝️

👉 መፅሐፍ ያልመለሳችሁ መመለስ አለባችሁ። 👉 ቴራዞን ያላመጣችሁ ማምጣት አለባችሁ። ከሁለቱ ቀን ውጪ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።
👉 መፅሐፍ ያልመለሳችሁ መመለስ አለባችሁ። 👉 ቴራዞን ያላመጣችሁ ማምጣት አለባችሁ። ከሁለቱ ቀን ውጪ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሰላም እንዴት ሰነበታች የተከበራችሁ የወይራ ወላጆች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ከዚህ በላይ ያሉት ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪወችን ስም ያሳወቅን ሲሆን
+5
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሰላም እንዴት ሰነበታች የተከበራችሁ የወይራ ወላጆች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ከዚህ በላይ ያሉት ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪወችን ስም ያሳወቅን ሲሆን ቅዳሜ በቀን 27/10/2018 ከወላጆች ጋር አብረው እንዲመጡ እናሳስባለን። 👉 ከደረጃ ውጪ ያሉ ተማሪዎች ወላጆች ብቻ ይመጣሉ። 👉 ቴራዞን ያላመጡና መፅሀፍ ያላስረከቡ ሰርተፍኬት የማይሰጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።         Unity is power!!! 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺

ቀን 26/10/2018 ✍የወይራ ትምህርት ቤት ወላጆች ትምህርት ቤታቸውን ለልጆቻቸው ምቹ የትምህርት ቤት አካባቢና ሁኔታ በመፍጠር ሳቢ ማራኪና ውብ ለማድረግ ከ7200 በላይ ቴራዞን በላይ ገቢ አድርገ
+6
ቀን 26/10/2018 ✍የወይራ ትምህርት ቤት ወላጆች ትምህርት ቤታቸውን ለልጆቻቸው ምቹ የትምህርት ቤት አካባቢና ሁኔታ በመፍጠር ሳቢ ማራኪና ውብ ለማድረግ ከ7200 በላይ ቴራዞን በላይ ገቢ አድርገዋል እናመሠግናለን ። unity is power

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሰላም እንዴት ሰነበታች የተከበራችሁ የወይራ ወላጆች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ከዚህ በላይ ያሉት ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪወችን ስም ያሳወቅን ሲሆን
+5
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሰላም እንዴት ሰነበታች የተከበራችሁ የወይራ ወላጆች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ከዚህ በላይ ያሉት ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪወችን ስም ያሳወቅን ሲሆን ቅዳሜ በቀን 27/10/2018 ከወላጆች ጋር አብረው እንዲመጡ እናሳስባለን። 👉 ከደረጃ ውጪ ያሉ ተማሪዎች ወላጆች ብቻ ይመጣሉ። 👉 ቴራዞን ያላመጡና መፅሀፍ ያላስረከቡ ሰርተፍኬት የማይሰጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።         Unity is power!!! 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሰላም እንዴት ሰነበታች የተከበራችሁ የወይራ ወላጆች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ከዚህ በላይ ያሉት ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪወችን ስም ያሳወቅን ሲሆን
+5
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹ሰላም እንዴት ሰነበታች የተከበራችሁ የወይራ ወላጆች በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን ከዚህ በላይ ያሉት ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪወችን ስም ያሳወቅን ሲሆን ቅዳሜ በቀን 27/10/2018 ከወላጆች ጋር አብረው እንዲመጡ እናሳስባለን። 👉 ከደረጃ ውጪ ያሉ ተማሪዎች ወላጆች ብቻ ይመጣሉ። 👉 ቴራዞን ያላመጡና መፅሀፍ ያላስረከቡ ሰርተፍኬት የማይሰጥ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።         Unity is power!!! 🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺

የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ካርድ ለወላጅ የሚሰጥበት ከአሁን በፊት በተገለፀው መሰረት:_ 👉 የኬጂ ካርድ የሚሰጠው ሰኔ 25/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 በኬጂ ግቢ ይሰጣል። 👉ከ1ኛ እስከ 7ኛ ክ
+1
የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ካርድ ለወላጅ የሚሰጥበት ከአሁን በፊት በተገለፀው መሰረት:_ 👉 የኬጂ ካርድ የሚሰጠው ሰኔ 25/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 በኬጂ ግቢ ይሰጣል። 👉ከ1ኛ እስከ 7ኛ ክፍል የተማሪ ካርድ የሚሰጠው ሰኔ 27/2018 ከጠዋቱ 2:30 በየክፍሉ ይሰጣል። ማሳሰቢያ :_ ✍ካርድ የሚሰጠው ለወላጅ ብቻ ነው። ✍ ካርድ የሚሰጠው ቴራዞንና መፅሀፍ በአግባቡ ላመጣ ብቻ ነው።

"የወይራ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና ወላጆች ሆይ... ታላቅ የምስራች! የነገው ተስፋዎቻችን የሆናችሁ የ3ኛ፣ 4ኛ፣ 5ኛ እና 6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ! ረጅሙን የክረምት ዕረ
"የወይራ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና ወላጆች ሆይ... ታላቅ የምስራች! የነገው ተስፋዎቻችን የሆናችሁ የ3ኛ፣ 4ኛ፣ 5ኛ እና 6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ! ረጅሙን የክረምት ዕረፍት በዕውቀትና በደስታ ለማሳለፍ ዝግጁ ናችሁ? በዚህ ልዩ ፕሮግራም ዋና ዋና የትምህርት ዓይነቶችን ማጠናከሪያ፣ የፈጠራ ስራዎችን እና የራስ መተማመን ክህሎቶችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። 'ክረምትን በዕውቀት መሙላት፣ ለቀጣይ ዓመት ስኬት ትልቅ መሠረት ነው!' * 📅 የምዝገባ ቀን፦ ከ ሰኔ 22  እስከ 30 * ⏰ የትምህርት ሰዓት፦ ከሰኞ እስከ ሐሙስ በየቀኑ ጠዋት ከ 2:45 እስከ 6:00 * 💵 የክፍያ መጠን፦ ለአንድ ተማሪ በወር 600 ብር ብቻ! ወላጆች ልጆቻችሁን፣ ተማሪዎችም ራሳችሁን አሁኑኑ በትምህርት ቤቱ የመምህራን መሀበር ቢሮ በመገኘት እንድትመዘገቡ እናበስራለን። ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ሳይረፍድ አሁኑኑ ተመዝገቡ! የክረምት ዕረፍትን በዕውቀትና በደስታ አሳልፉ!"

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ተማሪዎች ውጤታቸው መመልከት ይችላሉ። በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደ
+1
ተማሪዎች ውጤታቸው መመልከት ይችላሉ። በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ ተደርጓል። ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ። ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia

የወይራ ትምህርት ቤት በቀን 21/10/2018 ዓ.ም በአማረኛ መረሃ ግብር 145 ተማሪዎች በአፋን ኦሮሞ መርሃ ግብር ደግሞ 8 ተማሪዎች በድምሩ 253 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቀናል። 🙏🙏በአ
+6
የወይራ ትምህርት ቤት በቀን 21/10/2018 ዓ.ም በአማረኛ መረሃ ግብር 145 ተማሪዎች በአፋን ኦሮሞ መርሃ ግብር ደግሞ 8 ተማሪዎች በድምሩ 253 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቀናል። 🙏🙏በአጭሩ የመዝናኛ ፕሮግራሞች የልጆቻችን የወላጆች ትውስታ በቪዲዮ ☝️☝️☝️ Unity is power👍👍👍

የወይራ ትምህርት ቤት በቀን 21/10/2018 ዓ.ም በአማረኛ መረሃ ግብር 245 ተማሪዎች በአፋን ኦሮሞ መርሃ ግብር ደግሞ 8 ተማሪዎች በድምሩ 253 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቀናል። ☝️☝️☝️
+9
የወይራ ትምህርት ቤት በቀን 21/10/2018 ዓ.ም በአማረኛ መረሃ ግብር 245 ተማሪዎች በአፋን ኦሮሞ መርሃ ግብር ደግሞ 8 ተማሪዎች በድምሩ 253 ተማሪዎች በደማቅ ሁኔታ አስመርቀናል። ☝️☝️☝️ Unity is power👍👍👍

ለ4ኛ  ለ5ኛ እና 7ኛ ተማሪዎች በሙሉ 👉 የ4ኛ እና 5ኛ ክፍል በቀን 18/10/2018 ዓ.ም ሀሙስ  4:00 ላይ ለስም ጠሪ መምህራችሁ ማስረከብ ይኖርባችኋል ። 👉የ7ኛ ክፍል በቀን 19/10/2018 ዓ.ም  3:00 ላይ ላይ ለስም ጠሪ መምህራችሁ ማስረከብ  ይኖርባችኋል ። ማሳሰቢያ:_ በተባለው ቀን መፅሀፍ የማይመልስ ተማሪ ት/ቤቱ አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ እናሳውቃለን።            ት/ቤቱ