Weyra primary school *** Unity is power ***
Kanalga Telegram’da o‘tish
2 057
Obunachilar
+324 soatlar
+247 kunlar
+3030 kunlar
Postlar arxiv
+7
ቀን 02/10/2018
የተማሪዎች የእግር ኳስ የዋንጫ ጨዎታ 8A vs 8D በ8A ክፍል 3 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቀቀ። አስገራሚ ድባብ ነበረው ይህንን ፕሮግራም ላዘጋጃችሁ የስፖርት መምህራንና ደጋፊዎች ት/ቤቱ ከልብ ያመሠግናል።
unity is power!!!!
+1
የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያ ለተማሪዎች፣
➊ የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡
❷ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡
➌ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡
❹ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡
❺ በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡
❻ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡
❼ ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
❽ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው የክብ ሳጥን መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ (Eraser/Rubber) ማጥፋት ይጠበቅባችኋል።
❾ መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
➓ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
⓫ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ
⓬ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም።
⓭ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚሆኑ ጥያቄዎች እና ቪዲዮዎች ሰላሉት ወላጆች ልጆቻችሁ እንዲያነቧቸው እና እንዲከታተሉት አድርጉ
ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የሚሆኑ ጥያቄዎች ሰላሉት ወላጆች ልጆቻችሁ እንዲያነቧቸው አድርጉ
Repost from Addis Ababa Education Bureau
+2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
(ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚሰጠው በዚህ ከተማ አቀፍ ፈተና በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
+4
የወይራ ትምህርት ቤት የ2018 ከተማ አቀፍ የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከቀን 12/09/2018 ዓ.ም ጀምሮ በተሳካ ሁኔታ መሠጠት ተጀምሮል።
Unity is power!!!
Repost from Weyra primary school *** Unity is power ***
+1
✍ወላጆች ይህንን ትምህርት ቤቱ ያቀረበውን 0.40 * 0.40 የቴራዞ ናሙና በማየት በዚህ መልኩ እስከ ግንቦት 13/2018 ብቻ ለትምህርት ቤቱ ገቢ እንድታደርጉ ት/ቤቱ ያሳውቃል።
👇👇👇👇👇
👉 አንድ ተማሪ ያለው 6 ቴራዞን
👉ሁለት ተማሪ ያለው 10 ቴራዞን
👉ሶስትና ከዚያ በላይ ተማሪ ያለው 13 ቴራዞን ያመጣል።
ማሳሰቢያ:_ በተባለው ቀን ያላሰገባ ወላጅ ቅጣት እንደሚኖረው ከወዲሁ እናሳውቃለን።
Unity is power!!!
ውድ ወላጆች ግንቦት 10 የነበረው የቴራዞን የመጨረሻ ቀን በወላጆች ጥያቄ መሠረት ግንቦት 13/2018 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በወቅቱ ቴራዞ በማምጣት እንድታስረክቡ እናሳውቃለን።
+2
☝️☝️☝️ተቀያሪ ፕሮግራም
✍ የሞዴል ፈተና ግንቦት 10 ሊጀምር የነበረው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከግንቦት 12/2018 ጀምሮ ይሰጣል።
+2
ተቀያሪ ፕሮግራም ከትምህርት ቢሮ
✍ የሞዴል ፈተና ግንቦት 10 ሊጀምር የነበረው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና ከግንቦት 12/2018 ጀምሮ ይሰጣል።
Repost from Kolfe W 06 Weyra Cluster center
Education for generation!!
የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል 2015ዓ.ም. _ 2016 ዓ.ም.
+4
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ
✅ የ6ኛ ክፍል
✅ የ8ኛ ክፍል
✅ የ12 ክፍል
👇 የሞዴል ፈተና መርሃግብር
የ2018 ዓ.ም የ2ኛው መንፈቀ ዓመት የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተና (Model Exam) ፕሮግራም
ከ10/09/2018ዓ.ም እስከ 12/09/2018ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል።
✅ መልካም ዝግጅት ተማሪዎች
ሚያዚያ 26/2018ዓ.ም
Unity is power!!!
+4
የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የሞዴል ፈተና መስጫ ፕሮግራም
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
