es
Feedback
Weyra primary school *** Unity is power ***

Weyra primary school *** Unity is power ***

Ir al canal en Telegram

education

Mostrar más
2 375
Suscriptores
+124 horas
+147 días
+8630 días
Archivo de publicaciones
የወይራ ትምህርት ቤት ወላጆች መስከረም 10/2019 ዓ.ም

የወይራ ትምህርት ቤት ወላጆ መስከረም 10/2019 ዓ.ም

ቀን 10/01/2019 ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ካሉ የተማሪ ወላጆቻችን ጋር ✍የመማር ማስተማር ሂደትን በተመለከተ ✍ የልማት ስራዎች በተመለከተ ✍ ያልተጠናቀቀ የቴራዞን ስራ ስለማጠናቀቅ ✍ የአራትዮሽ
+5
ቀን 10/01/2019 ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ካሉ የተማሪ ወላጆቻችን ጋር ✍የመማር ማስተማር ሂደትን በተመለከተ ✍ የልማት ስራዎች በተመለከተ ✍ ያልተጠናቀቀ የቴራዞን ስራ ስለማጠናቀቅ ✍ የአራትዮሽ የውል ስምምነት ✍ የቅዳሜ ትምህርት ✍ የተማሪዎች ውጤትና ስነ ምግባርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ✍ ከፍተኛ ውጤት ላመጣው የ6ኛ ክፍል ተማሪ ማሂ አብዱላዚዝ ትምህርት ቤቱ ቃል የገባለትን ታብሌት ተሸልሞል። ✍ከሰዓታችሁ ቀድማችሁ የተገኛችሁ መምህራንና ወላጆች ከልብ እናመሰግናለን።                 Unity is power

ወደ እሁድ ተቀይሮል ስብሰባው
ወደ እሁድ ተቀይሮል ስብሰባው

👉በቀን 07/01/2019 ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ አጠቃላይ ተማሪዎች በየክፍላቸው ደብተር ተሰጠ።
+2
👉በቀን 07/01/2019 ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ አጠቃላይ ተማሪዎች በየክፍላቸው ደብተር ተሰጠ።

ለት/ቤቱ ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ 👉በቀን 07/01/2019 ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች በየክፍላቸው ለተማሪዎች አጠቃላይ ደብተር ስለሚሰጥ ወላጅ መምጣት አይጠበቅበትም።

✍በቀን 07/01/2018 ዓ.ም ከላይ በተገለፀው መሠረት ለተማሪዎች በአንደኛው ክፍለ ግዜ ደብተር ስለሚሰጡ ሁሉም መምህራን በመገኘት ከተመደቡ ስም ጠሪ ጋር እንድትሰሩ እናሳውቃለን። 👉 ቅድመ አንደ
✍በቀን 07/01/2018 ዓ.ም ከላይ በተገለፀው መሠረት ለተማሪዎች በአንደኛው ክፍለ ግዜ ደብተር ስለሚሰጡ ሁሉም መምህራን በመገኘት ከተመደቡ ስም ጠሪ ጋር እንድትሰሩ እናሳውቃለን። 👉 ቅድመ አንደኛ 2 ደብተር 1 የስዕል=3 👉ከ1ኛ -3ኛ ክፍል 4 ደብተር 1 የስዕል=5 👉ከ4ኛ -6ኛ ክፍል 4 ደብተር 1 የስዕል 1 ስኩየር=6 ደብተር 👉ከ7ኛ -8ኛ ክፍል 7 ደብተር 1 ስኩየር=8

ቀን 4/13/2018 ✍✍✍ለትምህርት ቤታችንን ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች በሙሉ 👍እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ አመት እና የትምህርት ዘመን በድጋሚ አደረሳችሁ እያልን የ2019 ትምህርት ዘመን ትምህር ቤት የሚከፈተው  እና ትምህርት የሚጀመረው መስከረም 5/2019 መሆኑን እያሣወቅን 1,በት/ቤቱ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የተሠጣችሁን የት/ቤት መታወቂያ በመያዝ  ጠዋት 1:30 በ/ትቤቱ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ እንገልፃለን ። 2, ሁሉም ተማሪ በ2018 ይጠቀምበት የነበረውን የደንብ ልብስ ለብሶ መገኘት ይገባዋል ። 3,ሁሉም ተማሪ ተገቢውን የፀጉር አቆራረጥ መቆረጥ እና መሰራት ይገባል ። 4, ሁሉም ተማሪ በዕለቱ ተገኝተው የት/ቤቱን ህገደንብ መከታተል ይገባቸዋል ። 5, ወላጆች የተማሪዎች ዲስፕሊን መመሪያ መሠረት አድርገው ልጆችን መከታተል ይገባቸዋል ። 👉👉👉👉👉መልካም የትምህርት ዘመን ወይራ ትምህርት ቤት

photo content
+3

ለወይራ ቅድመ አንደኛ፣አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ ሰራተኞች፣ ተማሪዎቻችን፣ ለወላጆች፣ ለአካባቢው ማህበረሰብ እና ለአጋር አካላት እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለ2019 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ። 🎉🌿 እንኳን ለ2019 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል  በሠላም ፣በጤና አደረሳችሁ፤ አደረሰን!!🌿🌻🎉 ​ ​🌻 አዲሱ ዓመት ትምህርት ቤታችንን የትኩረት መስኮች በተደራጀ፣ በተቀናጀና በትጋት በመፈፀም የበለጠ ስኬት የምናስመዘግብበት፤ ​🤝 ተቋማዊና ሀገራዊ ኃላፊነቶቻችንን በብቃት የምንወጣበት፤ ​🕊️ ሰላምና መረጋጋት የሚሰፍንበት፤ ​👌ፍቅር፣ መተሳሰብና መተባበር የሚጎለብትበት፤ ​🚀 ዕውቀትና የትምህርት ጥራት የሚያድጉበት የስኬትና የተስፋ ዓመት እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን። ​ 🌻አዲሱ ዓመት የሰላም፣የጤና፣የደስታ፣የብልፅግና ዘመን እንዲሆንልን እየተመኘሁ፤ ✅ በ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመተሳሰብ፣በመከባበር፣በመደማመጥ ፣በትጋት ውጤታማ ስራ የምንሰራበት እና የተለመደውን የተቋማችንን ጠንካራ የስራ ባህል አጠናክረን በማስቀጠል የተማሪዎችን ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል አልቀን በመስራት የተቋማችን ማህበረሰብና ባለድርሻ አካላት በአብሮነት፣በቅንጅትና በትጋት ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት ርብርብ እንድናደርግ  አደራ ለማለት እወዳለሁ። ✅ የ2019ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት አጀማመርን በተመለከተ የ2019 ዓ.ም ትምህርት አጀማመርን በተመለከተ
መሰከረም 04/2019 ዓ.ም የተማሪዎች ክፍል ድልድል፣ የተማሪዎች ተግባርና ኃላፊነት ላይ ውይይት የሚደረግበት ቀን ይሆናል። መሰከረም 05/2019 ዓ.ም የመጀመሪያው ቀን የመጀመሪያ መደበኛ ትምህርት ክፍለ ጊዜ (day one class one) የሚጀመርበት ቀን ይሆናል።
 🇪🇹 አዲሱ ዓመት የሰላም፣የፍቅርና የመተሳሰብ ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ። " ተቋማዊ ለውጥ በተለወጠ አመለካከት ይረጋገጣል" 🌼 መልካም አዲስ ዓመት!🌻          ወይራ ትምህርት ቤት      መስከረም 02/2019ዓ.ም ❇️❇️❇️Unity is Power♻️♻️♻️

የ2019 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎች የክፍል ድልድል ከ1ኛ..8ኛ ክፍል በአማረኛና አፋን ኦሮሞ የነባር ተማሪዎች የክፍል ድልድል 2018 በነበራችሁበት ክፍል ለምሳሌ 2A የነበረ 3A ይሆናል።
+9
የ2019 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎች የክፍል ድልድል ከ1ኛ..8ኛ ክፍል በአማረኛና አፋን ኦሮሞ የነባር ተማሪዎች የክፍል ድልድል 2018 በነበራችሁበት ክፍል ለምሳሌ 2A የነበረ 3A ይሆናል።

👌የተከበራችሁ የወይራ ት/ቤት ርዕሰ መምህራን መምህራን ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተማሪዎች ወላጆችና አጠቃላይ ማህበረሰብ 👌እንኳን ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!! "
+6
👌የተከበራችሁ የወይራ ት/ቤት ርዕሰ መምህራን መምህራን ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተማሪዎች ወላጆችና አጠቃላይ ማህበረሰብ 👌እንኳን ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን!!! " ተቋማዊ ለወጥ በተለወጠ አመለካከት ይረጋገጣል"    * unity is power*

🙏🙏🙏የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት በቀን 30/12/2018 ባደረገው የ33ኛ የትምህርት ጉባኤ የወይራ ትምህርት ቤት አመርቂ ውጤት በማስመዝገቡ እውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል። 👏
+8
🙏🙏🙏የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት በቀን 30/12/2018 ባደረገው የ33ኛ የትምህርት ጉባኤ የወይራ ትምህርት ቤት አመርቂ ውጤት በማስመዝገቡ እውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል። 👏👏👏 የወይራ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም በኮልፌ ካሉ 23 የመንግስት ትምህርት ቤቶች በተማሪ ውጤትና ስነምግባር እንዲሁም በአገልግሎት አሰጣጥ 96 በማምጣት 2ኛ ደረጃ በመውጣት ተሸላሚ መሆን ችለናል። 👏👏👏 ተማሪ ማሂ አብዱልአዚዝ የወይራ ት/ቤት ተማሪ ከ6ኛ ክፍል ካሉ የኮልፌ አጠቃላይ ተማሪዎች አማካይ 96.7 ፐርሰንታይል 99.9 በማምጣት 1ኛ ደረጃ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል። ማሂ የወይራ ትምህርት ቤትን ከፍ ስላደረክ እናመሰግናለን። ☝️☝️ለዚህ ውጤት መሳካት የትምህርት ቤት ርዕሰ መምህራን መምህራን አስተዳደር ሰራተኞች ወላጅ ወተመህና ተማሪዎች ከልብ እናመሰግናለን ።

👍👍👍👍👍

👏👏👏👏👏

🙏🙏🙏የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት በቀን 30/12/2018 ባደረገው የ33ኛ የትምህርት ጉባኤ የወይራ ትምህርት ቤት አመርቂ ውጤት በማስመዝገቡ እውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል። 👏
+8
🙏🙏🙏የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅ/ቤት በቀን 30/12/2018 ባደረገው የ33ኛ የትምህርት ጉባኤ የወይራ ትምህርት ቤት አመርቂ ውጤት በማስመዝገቡ እውቅና ሽልማት ማግኘት ችሏል። 👏👏👏 የወይራ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም በኮልፌ ካሉ 23 የመንግስት ትምህርት ቤቶች በተማሪ ውጤትና ስነምግባር እንዲሁም በአገልግሎት አሰጣጥ 96 በማምጣት 2ኛ ደረጃ በመውጣት ተሸለሚ መሆን ችለናል። 👏👏👏 ተማሪ ማሂ አብዱልአዚዝ የወይራ ት/ቤት ተማሪ ከ6ኛ ክፍል ካሉ የኮልፌ አጠቃላይ ተማሪዎች አማካይ 96.7 ፐርሰንታይል 99.9 በማምጣት 1ኛ ደረጃ በመውጣት ተሸላሚ ሆኗል። ማሂ የወይራ ትምህርት ቤትን ከፍ ስላደረክ እናመሰግናለን። ☝️☝️ለዚህ ውጤት መሳካት የትምህርት ርዕሰ መምህራን መምህራን ወላጅ ወተመህና ተማሪዎች ከልብ እናመሰግናለን ።