Ethio-Italy Polytechnic College (Dire Dawa)
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
1 739
مشترکین
-124 ساعت
+17 روز
-730 روز
آرشیو پست ها
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የቴክኖሎጂ ሽግግር ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ስራ ሂደት በስሩ ለሚገኙ አሰልጣኝ መምህራን እንደ ተቋም በሂደቱ በኩል በወረደው ዕቅድ ዙሪያ የግንዛቤ ስልጠና ሰጠ::
ሂደቱ በዛሬው እለት ባዘጋጀው መድረክ ላይ የ2016 ዓ.ም የቴ/ሽ/ኢ/ኤ አገልግሎት ዕቅድ ዙሪያ በሂደቱ እስተባባሪዎች ሰፋ ያለ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በተጨማሪም የሂደቱ ፈፃሚ አሰልጣኝ መምህራን የግል እቅድ ዝግጅትና አተገባበር ላይም ያተኮረ ስልጠና ያካተተም ነበር::
የስልጠናው ተሳታፊ እሰልጣኝ መምህራንም በተሰጣቸው ስልጠና ላይ ያላቸውን ሀሳብ በማጋራት ውይይት ያደረጉ ሲሆን በመጨረሻም በስራ ሂደቱ ሃላፊ ማብራርያ ተሰቶባቸው መድረኩ ፍፃሜውን አጊኝቷል::
የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኮሚኒኬሽን
ጥቅምት 27/2016 ዓ.ም
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
