fa
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

رفتن به کانال در Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

نمایش بیشتر
1 101
مشترکین
+524 ساعت
-27 روز
+3630 روز
آرشیو پست ها
#ሰኞ_16_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት።” — ዮሐንስ 15፥12 “Then His disciples came and said to Him, "Do You know that the Pharisees were offended when they heard this saying?"” — Mat 15:12 (NKJV)

#እሁድ_15_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዘዳግም 13 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ አምላካችሁ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ። ⁴ አምላካችሁን አግዚአብሔርን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም አምልኩ፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ። Deu 13 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³ you shall not listen to the words of that prophet or that dreamer of dreams, for the Lord your God is testing you to know whether you love the Lord your God with all your heart and with all your soul. ⁴ You shall walk after the Lord your God and fear Him, and keep His commandments and obey His voice, and you shall serve Him and hold fast to Him.

#ቅዳሜ_14_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፥ ሕጉንም ሥርዓቱንም ፍርዱንም ትእዛዙንም ሁልጊዜ ጠብቅ።” — ዘዳግም 11፥1 “"Therefore you shall love the Lord your God, and keep His charge, His statutes, His judgments, and His commandments always.” — Deu 11:1 (NKJV)

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#አርብ_13_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።” — ዘዳግም 6፥5 “You shall love the Lord your God with all your heart, with all your soul, and with all your strength.” — Deu 6:5 (NKJV)

“እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው _____ መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥”
Anonymous voting

#ሐሙስ_12_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።” — ገላትያ 6፥1 “Brethren, if a man is overtaken in any trespass, you who are spiritual restore such a one in a spirit of gentleness, considering yourself lest you also be tempted.” — Gal 6:1 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 15 📌 መካኒሳ
⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#ረቡዕ_11_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።” — ገላትያ 5፥24 “And those who are Christ's have crucified the flesh with its passions and desires.” — Gal 5:24 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

. Join us👇👇👇 Telegram https://t.me/EECMYMC_YM Facebook https://fb.me/EECMYMCY Instagram https://ig.me/EECMYMCY Tiktok http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_10_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ። ... ¹⁶ ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ። Gal 5 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ For you, brethren, have been called to liberty; only do not use liberty as an opportunity for the flesh, but through love serve one another. ... ¹⁶ I say then: Walk in the Spirit, and you shall not fulfill the lust of the flesh. Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#Sunday_service Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://ti
+6
#Sunday_service Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ -መተው ጸሐፊ - ዘማሪ ደረጄ ሙላቱ የገጽ ብዛት - 148 "የግድ መኖር አለብን እንዴ፧" የጸሃፊው ጥያቄ ነው። መልሱን ከመጽሃፉ! ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለ
📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ -መተው ጸሐፊ - ዘማሪ ደረጄ ሙላቱ የገጽ ብዛት - 148 "የግድ መኖር አለብን እንዴ፧" የጸሃፊው ጥያቄ ነው። መልሱን ከመጽሃፉ! ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለን! Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_09_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል። ⁵ እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና። Gal 5 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ You have become estranged from Christ, you who attempt to be justified by law; you have fallen from grace. ⁵ For we through the Spirit eagerly wait for the hope of righteousness by faith. Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#እሁድ_08_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 4 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ። ⁷ ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ። Gal 4 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ And because you are sons, God has sent forth the Spirit of His Son into your hearts, crying out, "Abba, Father!" ⁷ Therefore you are no longer a slave but a son, and if a son, then an heir of God through Christ. Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

⚠️ማስታወቅያ⚠️ ነገ እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 8 እና 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tg - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY TT- tiktok.com/@eecmymcy #Sunday_service #MekanisaYouth

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 8 እና 15 📌 መካኒሳ መካ
⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 8 እና 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#ቅዳሜ_07_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና።” — ገላትያ 3፥27 “For as many of you as were baptized into Christ have put on Christ.” — Gal 3:27 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#አርብ_06_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤” — ገላትያ 3፥13 “Christ has redeemed us from the curse of the law, having become a curse for us (for it is written, "Cursed is everyone who hangs on a tree"),” — Gal 3:13 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

ጳውሎስ በየዕለቱ ይነጋገር የነበረበት ትምህርት ቤት የነበረው ሰው ማን ነበር?
Anonymous voting