EECMYMC-YM
Open in Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
Show more1 104
Subscribers
No data24 hours
-37 days
+3230 days
Posts Archive
1 104
#ቅዳሜ_14_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንግዲህ አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፥ ሕጉንም ሥርዓቱንም ፍርዱንም ትእዛዙንም ሁልጊዜ ጠብቅ።”
— ዘዳግም 11፥1
“"Therefore you shall love the Lord your God, and keep His charge, His statutes, His judgments, and His commandments always.”
— Deu 11:1 (NKJV)
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 15
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 104
#አርብ_13_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።”
— ዘዳግም 6፥5
“You shall love the Lord your God with all your heart, with all your soul, and with all your strength.”
— Deu 6:5 (NKJV)
1 104
“እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው _____ መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥”
1 104
#ሐሙስ_12_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።”
— ገላትያ 6፥1
“Brethren, if a man is overtaken in any trespass, you who are spiritual restore such a one in a spirit of gentleness, considering yourself lest you also be tempted.”
— Gal 6:1 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 15
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 104
#ረቡዕ_11_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።”
— ገላትያ 5፥24
“And those who are Christ's have crucified the flesh with its passions and desires.”
— Gal 5:24 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
.
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 104
#ማክሰኞ_10_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ገላትያ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
...
¹⁶ ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
Gal 5 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³ For you, brethren, have been called to liberty; only do not use liberty as an opportunity for the flesh, but through love serve one another.
...
¹⁶ I say then: Walk in the Spirit, and you shall not fulfill the lust of the flesh.
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
#Sunday_service
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 104
📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚
ርዕስ -መተው
ጸሐፊ - ዘማሪ ደረጄ ሙላቱ
የገጽ ብዛት - 148
"የግድ መኖር አለብን እንዴ፧" የጸሃፊው ጥያቄ ነው። መልሱን ከመጽሃፉ!
ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለን!
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 104
#ሰኞ_09_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ገላትያ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
⁵ እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
Gal 5 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ You have become estranged from Christ, you who attempt to be justified by law; you have fallen from grace.
⁵ For we through the Spirit eagerly wait for the hope of righteousness by faith.
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
#እሁድ_08_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ገላትያ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ።
⁷ ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ።
Gal 4 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ And because you are sons, God has sent forth the Spirit of His Son into your hearts, crying out, "Abba, Father!"
⁷ Therefore you are no longer a slave but a son, and if a son, then an heir of God through Christ.
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
ነገ እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 8 እና 15
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us👇
Tg - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
TT- tiktok.com/@eecmymcy
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 8 እና 15
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 104
#ቅዳሜ_07_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና።”
— ገላትያ 3፥27
“For as many of you as were baptized into Christ have put on Christ.”
— Gal 3:27 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
#አርብ_06_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤”
— ገላትያ 3፥13
“Christ has redeemed us from the curse of the law, having become a curse for us (for it is written, "Cursed is everyone who hangs on a tree"),”
— Gal 3:13 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 104
#ሐሙስ_05_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎአልና ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንዳይጸድቅ ግልጥ ነው።”
— ገላትያ 3፥11
“But that no one is justified by the law in the sight of God is evident, for "the just shall live by faith."”
— Gal 3:11 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
