uz
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Kanalga Telegram’da o‘tish

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Ko'proq ko'rsatish
1 104
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-37 kunlar
+3230 kunlar
Postlar arxiv
#ቅዳሜ_14_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፥ ሕጉንም ሥርዓቱንም ፍርዱንም ትእዛዙንም ሁልጊዜ ጠብቅ።” — ዘዳግም 11፥1 “"Therefore you shall love the Lord your God, and keep His charge, His statutes, His judgments, and His commandments always.” — Deu 11:1 (NKJV)

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#አርብ_13_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።” — ዘዳግም 6፥5 “You shall love the Lord your God with all your heart, with all your soul, and with all your strength.” — Deu 6:5 (NKJV)

“እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው _____ መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥”
Anonymous voting

#ሐሙስ_12_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ወንድሞች ሆይ፥ ሰው በማናቸውም በደል ስንኳ ቢገኝ፥ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት፤ አንተ ደግሞ እንዳትፈተን ራስህን ጠብቅ።” — ገላትያ 6፥1 “Brethren, if a man is overtaken in any trespass, you who are spiritual restore such a one in a spirit of gentleness, considering yourself lest you also be tempted.” — Gal 6:1 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 15 📌 መካኒሳ
⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት ክፍል ሁለት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#ረቡዕ_11_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።” — ገላትያ 5፥24 “And those who are Christ's have crucified the flesh with its passions and desires.” — Gal 5:24 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

. Join us👇👇👇 Telegram https://t.me/EECMYMC_YM Facebook https://fb.me/EECMYMCY Instagram https://ig.me/EECMYMCY Tiktok http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_10_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ። ... ¹⁶ ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ። Gal 5 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ For you, brethren, have been called to liberty; only do not use liberty as an opportunity for the flesh, but through love serve one another. ... ¹⁶ I say then: Walk in the Spirit, and you shall not fulfill the lust of the flesh. Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#Sunday_service Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://ti
+6
#Sunday_service Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ -መተው ጸሐፊ - ዘማሪ ደረጄ ሙላቱ የገጽ ብዛት - 148 "የግድ መኖር አለብን እንዴ፧" የጸሃፊው ጥያቄ ነው። መልሱን ከመጽሃፉ! ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለ
📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ -መተው ጸሐፊ - ዘማሪ ደረጄ ሙላቱ የገጽ ብዛት - 148 "የግድ መኖር አለብን እንዴ፧" የጸሃፊው ጥያቄ ነው። መልሱን ከመጽሃፉ! ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለን! Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_09_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 5 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል። ⁵ እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና። Gal 5 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ You have become estranged from Christ, you who attempt to be justified by law; you have fallen from grace. ⁵ For we through the Spirit eagerly wait for the hope of righteousness by faith. Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#እሁድ_08_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ገላትያ 4 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ። ⁷ ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅ ነህ እንጂ ባሪያ አይደለህም፤ ልጅም ከሆንህ ደግሞ በክርስቶስ የእግዚአብሔር ወራሽ ነህ። Gal 4 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ And because you are sons, God has sent forth the Spirit of His Son into your hearts, crying out, "Abba, Father!" ⁷ Therefore you are no longer a slave but a son, and if a son, then an heir of God through Christ. Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

⚠️ማስታወቅያ⚠️ ነገ እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 8 እና 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tg - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY TT- tiktok.com/@eecmymcy #Sunday_service #MekanisaYouth

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 8 እና 15 📌 መካኒሳ መካ
⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 8 እና 15 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#ቅዳሜ_07_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከክርስቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የተጠመቃችሁ ሁሉ ክርስቶስን ለብሳችኋልና።” — ገላትያ 3፥27 “For as many of you as were baptized into Christ have put on Christ.” — Gal 3:27 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#አርብ_06_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤” — ገላትያ 3፥13 “Christ has redeemed us from the curse of the law, having become a curse for us (for it is written, "Cursed is everyone who hangs on a tree"),” — Gal 3:13 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

ጳውሎስ በየዕለቱ ይነጋገር የነበረበት ትምህርት ቤት የነበረው ሰው ማን ነበር?
Anonymous voting

ጳውሎስ በየቀኑ ይነጋገር የነበረበት ትምህርት ቤት የነበረው ሰው ማን ነበር?
Anonymous voting

#ሐሙስ_05_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎአልና ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንዳይጸድቅ ግልጥ ነው።” — ገላትያ 3፥11 “But that no one is justified by the law in the sight of God is evident, for "the just shall live by faith."” — Gal 3:11 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth