EECMYMC-YM
رفتن به کانال در Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
نمایش بیشتر1 101
مشترکین
+524 ساعت
-27 روز
+3630 روز
آرشیو پست ها
1 102
#ሐሙስ_05_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎአልና ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንዳይጸድቅ ግልጥ ነው።”
— ገላትያ 3፥11
“But that no one is justified by the law in the sight of God is evident, for "the just shall live by faith."”
— Gal 3:11 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 102
⚠️ማስታወቅያ⚠️
የፊታችን እሁድ ከሰዓት #ተሐድሶ በሚል ርዕሰ ተከታታይ ትምህርት እንማራለን።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 8 እና 15
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 102
#ረቡዕ_04_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ገላትያ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ እኔ ለእግዚአብሔር ሕያው ሆኜ እኖር ዘንድ በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ ነበርና።
²⁰ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።
²¹ የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤ ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ።
Gal 2 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ For I through the law died to the law that I might live to God.
²⁰ I have been crucified with Christ; it is no longer I who live, but Christ lives in me; and the life which I now live in the flesh I live by faith in the Son of God, who loved me and gave Himself for me.
²¹ I do not set aside the grace of God; for if righteousness comes through the law, then Christ died in vain."
1 102
#ማክሰኞ_03_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።”
— ገላትያ 1፥10
“For do I now persuade men, or God? Or do I seek to please men? For if I still pleased men, I would not be a bondservant of Christ.”
— Gal 1:10 (NKJV)
1 102
#ሰኞ_02_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ።”
— ገላትያ 1፥4
“who gave Himself for our sins, that He might deliver us from this present evil age, according to the will of our God and Father,”
— Gal 1:4 (NKJV)
1 102
#እሁድ_01_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።”
— ዮሐንስ 1፥14
“And the Word became flesh and dwelt among us, and we beheld His glory, the glory as of the only begotten of the Father, full of grace and truth.”
— John 1:14 (NKJV)
1 102
#ቅዳሜ_30_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ሉቃስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰-³¹ ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤
³² ይህም ለአሕዛብ ሁሉን የሚገልጥ ብርሃን ለሕዝብህም ለእስራኤል ክብር ነው።
Luk 2 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ For my eyes have seen Your salvation
³¹ Which You have prepared before the face of all peoples,
³² A light to bring revelation to the Gentiles, And the glory of Your people Israel."
1 102
#አርብ_29_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከጥንት ጀምሮ በነበሩት በቅዱሳን ነቢያት አፍ እንደ ተናገረ፥ በብላቴናው በዳዊት ቤት የመዳን ቀንድን አስነስቶልናል፤”
— ሉቃስ 1፥69-70
Luk 1 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶⁹ And has raised up a horn of salvation for us In the house of His servant David,
⁷⁰ As He spoke by the mouth of His holy prophets, Who have been since the world began,
እንኳን ለጌታችን ልደት በዓል አደረሳቹ!!
1 102
“ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም _______ብላ ትጠራዋለች።”
1 102
#ሐሙስ_28_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ኢየሱስ መልሶ፦ ይህ የእግዚአብሔር ሥራ እርሱ በላከው እንድታምኑ ነው አላቸው።”
— ዮሐንስ 6፥29
“Jesus answered and said to them, "This is the work of God, that you believe in Him whom He sent."”
— John 6:29 (NKJV)
1 102
#ረቡዕ_27_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።”
— ማቴዎስ 1፥23
“"Behold, the virgin shall be with child, and bear a Son, and they shall call His name Immanuel," which is translated, "God with us."”
— Mat 1:23 (NKJV)
1 102
🎄🎄🎄
#2/2
ልዩ የገና ፕሮግራም
#Sunday_service
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
#Christmas_Program
🎄🎄🎄
1 102
🎄🎄🎄
#1/2
ልዩ የገና ፕሮግራም
#Sunday_service
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
#Christmas_Program
🎄🎄🎄
1 102
#ማክሰኞ_26_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።”
— ሉቃስ 2፥11
“For there is born to you this day in the city of David a Savior, who is Christ the Lord.”
— Luk 2:11 (NKJV)
1 102
#ሰኞ_25_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።”
— ዮሐንስ 3፥17
“For God did not send His Son into the world to condemn the world, but that the world through Him might be saved.”
— John 3:17 (NKJV)
1 102
#እሁድ_24_04_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።”
— ማቴዎስ 1፥21
“And she will bring forth a Son, and you shall call His name Jesus, for He will save His people from their sins."”
— Mat 1:21 (NKJV)
