fa
Feedback
MAFED ACADEMY (Kindergarten)

MAFED ACADEMY (Kindergarten)

رفتن به کانال در Telegram

The official channel for all Mafed academy KG branches.

نمایش بیشتر
3 696
مشترکین
+724 ساعت
+427 روز
+12330 روز
آرشیو پست ها
ለማፌድ አካዳሚ ተማሪዎች እና ወላጆች(ለቡልቡላ ቅርንጫፍ ብቻ) ጉዳዩ፦ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ስለሚካሄድበት ጊዜ ስለማሳወቅ በቅድሚያ፣ በ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ በላቀ ውጤት ማለፋቸው ትልቅ ደስታ ስለሰጠን፣ ለተማሪዎቻችን፣ ለወላጆቻቸው እና ለመምህራን እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን። በመቀጠል፣ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከዛሬ ዓርብ ሐምሌ 03 እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ እናሳውቃለን። ለመመዝገብ ከዚህ ቀደም ይጠቀሙበት በነበረው የባንክ ኮድ በመጠቀም፣ በአቅራቢያዎ በሚገኝ የእናት ባንክ ቅርንጫፍ ክፍያውን በመፈጸም ምዝገባዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። ሁሉም ወላጆች በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ክፍያቸውን በመፈጸም የልጃቸውን ምዝገባ እንዲያጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፦ የተገለጸውን የምዝገባ ጊዜ ባለማክበር ምክንያት ለሚፈጠር የቦታ ማጣት ችግር ት/ቤቱ ኃላፊነት እንደማይወስድ በአክብሮት ያሳውቃል። እናመሰግናለን! የት/ቤቱ አስተዳደር

ለስኩል ኦፍ አይጎዳ ተማሪዎች እና ወላጆች ጉዳዩ፦ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ስለሚካሄድበት ጊዜ በቅድሚያ፣ በ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በሙሉ በላቀ ውጤት ማለፋቸው ትልቅ ደስታ ስለሰጠን፣ ለተማሪዎቻችን፣ ለወላጆቻቸው እና ለመምህራን እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን። በመቀጠል፣ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከዛሬ ዓርብ ሐምሌ 03 እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ እናሳውቃለን። ለመመዝገብ ከዚህ ቀደም ይጠቀሙበት በነበረው የባንክ ኮድ በመጠቀም፣ በአቅራቢያዎ በሚገኝ የእናት ባንክ ቅርንጫፍ ክፍያውን በመፈጸም ምዝገባዎን ማጠናቀቅ ይችላሉ። ሁሉም ወላጆች በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ክፍያቸውን በመፈጸም የልጃቸውን ምዝገባ እንዲያጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን። ማሳሰቢያ፦ የተገለጸውን የምዝገባ ጊዜ ባለማክበር ምክንያት ለሚፈጠር የቦታ ማጣት ችግር ት/ቤቱ ኃላፊነት እንደማይወስድ በአክብሮት ያሳውቃል። እናመሰግናለን! የት/ቤቱ አስተዳደር

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+7

Appreciation Message 📚 Final Reading Contest📚 Mafed Academy, KG Division– Bulbula Branch Date: July 04, 2025/26 Dear Esteemed Parents and Beloved Students, On behalf of the entire Mafed Academy Bulbula Branch family, we extend our heartfelt appreciation and gratitude to all the parents who attended and supported our Final Reading Contest held on July 04, 2025/26. Your presence, encouragement, and unwavering support made the event truly meaningful and successful. To our incredible students – thank you for your active participation, enthusiasm, and commitment to excellence. Your efforts in preparing and performing during the contest reflect your passion for learning and the bright future that lies ahead. 🌟 A special round of applause goes to our outstanding winners of the contest: From mariyam mazoriya 🎖🎖 🥇 1. [ Selim Menur ] 🥈 2. [ Abdurahman Ahmed ] From condominium branch🎖🎖 🥉 3. [ Leul Mitiku ] You have not only showcased exceptional reading skills but have also inspired your peers to strive for greatness. We are proud of your achievement and the dedication you demonstrated throughout the contest. Let this event remind us all that reading is the foundation of knowledge, and together as parents, teachers, and students we will continue to foster a love for learning and excellence in every child. With warm regards, Mafed Academy – Bulbula Branch “Nurturing readers today, empowering leaders tomorrow.”

photo content
+9

photo content
+9

እንኳን ደስ አላችሁ ማፌድ አካዳሚ በ 2018ዓ.ም በሁሉም ቅርንጫፎች ያስፈተናቸው የ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ(100%) ማለፍቸውን አረጋግጠናል። ይህ የናንተ የውድ ወላጆች፣ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች የልፍት ውጤት በመሆኑ በድጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን። 👉ከነገ ጀምሮ ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን መልካም እድል እያልን እናንተም ይህንን ታሪካዊ ድል እንደምትደግሙት እንተማመናለን።                                ት/ቤቱ

ውድ የተመራቂ (ኬጂ 3) ተማሪ ወላጆች የፊታችን ሰኞ ሰኔ 22/2018ዓ.ም ተማሪዎቹ ለልምምድ በግቢያቸው ውስጥ መገኘት አለባቸው። የሚቆዩትም እስከ 6:30 ድረስ ስለሆነ አንድ ምግብ ይዘው :የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) ለብሰው በሰዓቱ እንዲገኙ አድርጉልን።

photo content

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+8

photo content
+9

photo content
+2

photo content
+9

photo content
+5

photo content
+1

photo content
+9