fa
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

رفتن به کانال در Telegram

EEP Communication

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام EEP Communication

کانال EEP Communication (@eepcommuication) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 554 مشترک است و جایگاه 8 399 را در دسته فناوری و برنامه‌ها و رتبه 2 163 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 554 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 12 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 26.73% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 14.92% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 157 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 320 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 10 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
EEP Communication

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته فناوری و برنامه‌ها تبدیل کرده‌اند.

15 554
مشترکین
+724 ساعت
+77 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል አለበት ……..///……. አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል እንዳለበት በኢትዮጵያ
+6
አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል አለበት ……..///……. አመራሩ በመልካም ሥነ ምግባር በመታነጽ ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን መታገል እንዳለበት በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ መምሪያ ገለፀ፡፡ መምሪያው ለተቋሙ መካከለኛ አመራሮች በሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ሕጎችና ጽንሰ ሀሳቦች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=አመራሩ-በመልካም-ሥነ-ምግባር-በመታነጽ-ሙ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም

በጣቢያው ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ ተጠናቀቀ ........///....... በለገጣፎ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ መጠናቀቁን የ
+6
በጣቢያው ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ ተጠናቀቀ ........///....... በለገጣፎ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ ሲከናወን የቆየው የአቅም ማሳደግ ሥራ መጠናቀቁን የማዕከላዊ 1 ሪጅን መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ ደረጄ ገዛኸኝ እንዳስታወቁት የአቅም ማሳደግ ሥራው በጣቢያው አንድ ባለ 125 ሜጋ ቮልት አምፒር ተጨማሪ ትራንስፎርመር በመትከል የተከናወነ ነው፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=በጣቢያው-ሲከናወን-የቆየው-የአቅም-ማሳደ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም

የጊምቢ- ቱሉ ካፒ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ሊጀመር ነው ………///…… ለቱሉ ካፒ የወርቅ ማውጫ ኩባንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ በዕቅድ ተይዞ የነበረውን የ
የጊምቢ- ቱሉ ካፒ የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታ ሊጀመር ነው ………///…… ለቱሉ ካፒ የወርቅ ማውጫ ኩባንያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ በዕቅድ ተይዞ የነበረውን የጊምቢ- ቱሉ ካፒ ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመርና ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክት ግንባታን በይፋ ለመጀመር እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የትራንስሚሽን ቢዝነስ ገለፀ። በዘርፉ የፕሮጀክት ቢሮ ሥራ አስኪያጅ አቶ አዛርያ ምናሴ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ ከጊምቢ እስከ ቱሉ ካፒ የሚዘረጋ የ43 ኪሎ ሜትር የማስተላለፊያ መስመር፣ አንድ አዲስ የማከፋፈያ ጣቢያ ግንባታ እና በጊምቢ ነባር ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የማስፋፊያ ሥራዎችን ያጠቃልላል፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=የጊምቢ-ቱሉ-ካፒ-የኃይል-ማስተላለፊያ-መስ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 8 ቀን 2018 ዓ.ም

በተቋማዊ አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጠር የሥራ መሪዎች ሚና የጎላ ነው …..///….. በተቋማዊ አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባባት እንዲፈጠር የሥራ መሪዎች ሚና የጎላ መሆኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የፖሊሲ ፕሮሰስና የለውጥ ሥራ አመራር መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመምሪያውና በኢትዮጵያ ፓወር አካዳሚ ትብብር ከኃይል ማመንጫዎች፣ ሪጅኖችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ለተውጣጡ የሥራ መሪዎች ለ8ኛ ዙር የተሰጠው የአመራር ክህሎት ሥልጠና ተጠናቋል፡፡ በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የመምሪያው ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ኪዳኔ በሥራ መሪዎች የአመራር ብቃት ላይ ያሉ ክፍተቶችን በመሙላት ተቋማዊ ለውጥ ለማስመዝገብ ወርክሾፑ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ተቋማዊ ባህል ለመገንባት አመራሩ የተቋሙን እሴቶች በመላበስ እንዲሰራ የእርስ በእርስ የልምድ ልውውጥ እንዲኖር መድረኩ አስፈላጊ እንደነበረ አንስተዋል፡፡ ለሰባት ቀናት በቆየው ወርክሾፕ የቴክኒካልና የአስተዳደር ጉዳዮች እንዲሁም የተቋማዊ ለውጥ ሥራዎች ዙሪያ የሚመለከታቸው ሥራ አሥፈጻሚዎችና ተወካዮች በተገኙበት ውይይት እንደተደረገባቸውም አብራርተዋል፡፡ የአመራር ልማት የአንድ ጊዜ ሥራ ባለመሆኑ ቀጣይነት ባለው መልኩ በዕቅድ ተይዞ እንደሚከናወን የጠቆሙት አቶ አንዷለም የተቋሙን ስትራቴጂክ ግብ ለማሳካት አመራሩ በትብብር በመስራት የኮርፖሬት ቢዝነስ ባህልን ማጠናከርና መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ ተቋሙ ርዕሰ ጉዳዮችን በመለየት የፖሊሲ ቀረጻ ሥራ መጀመሩን በመግለጽ ለዚህም የሥራ መሪዎች በየዘርፋቸው አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸውም አሳስበዋል፡፡ በወርክ ሾፑ ላይ በኃይል ማመንጫዎችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች ከሰው ኃይልና ከግብዓት እጥረት፣ ከሥልጠናና ከትምህርት ዕድል እንዲሁም ከአሰራር ሥርዓት ጋር በተያያዘ የሚያጋጥሙ ችግሮችና የሚስተዋሉ ክፍተቶችን በተመለከተ ጥያቄዎች ተነስተው በሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል። በ8ኛው ዙር 23 የሥራ መሪዎች ተሳታፊ የነበሩ ሲሆን ወርክ ሾፑ በአስር ዙር የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+9

EEP & Danish Energy Agency Collaborate to Boost Power Project Success! Ethiopian Electric Power (EEP) and the Danish Energy Agency are jointly assessing major power projects like Assela, Koysha, and Aysha II to tackle delays and strengthen implementation. Learn how they're improving project performance and addressing key challenges. 👉 Read the full story here: https://www.linkedin.com/feed/update/urn:li:activity:7406328864450355200 💡 "Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn

ተቋሙ የመሰረተ ልማት ስርቆትን በዘላቂነት ለመከላከል እየሰራ ነው ……///…… የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያስተዳድራቸው የኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ስርቆቶችን ለመከላከል የተለያዩ አሰ
ተቋሙ የመሰረተ ልማት ስርቆትን በዘላቂነት ለመከላከል እየሰራ ነው ……///…… የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያስተዳድራቸው የኃይል መሰረተ ልማቶች ላይ የሚፈፀሙ ስርቆቶችን ለመከላከል የተለያዩ አሰራሮችን በመዘርጋት እየሠራ እንደሆነ የተቋም ደህንነትና አስተዳደራዊ ጉዳዮች መምሪያ አስታወቀ፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-የመሰረተ-ልማት-ስርቆትን-በዘላቂነ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 4 ቀን 2018 ዓ.ም

#Vacancy External Vacancy Announcement Read More on 👇 https://www.eep.com.et/?announcements=external-vacancy-announcement-2
#Vacancy External Vacancy Announcement Read More on 👇 https://www.eep.com.et/?announcements=external-vacancy-announcement-2 💡 "Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn

ሪጅኑ የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ማድረጉን ገለፀ ….....///……... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ 1 ሪጅን የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የኦፕሬሽ
+9
ሪጅኑ የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ማድረጉን ገለፀ ….....///……... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ 1 ሪጅን የአሰራር ሥርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የኦፕሬሽን፣ ክትትል እና ጥገና የአሰራር ሥርዓት (Operation, Inspection, and Maintenance Management System) የተሰኘ የሞባይል እና የድረ-ገፅ መተግበሪያ በሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ። ሪጅኑ የማከፋፈያ ጣቢያዎችን እና የማስተላለፊያ መስመሮችን የኦፕሬሽንና ጥገና ሥራዎች ለማሳለጥ በሚያግዘው መተግበሪያ ዙሪያ ለሠራተኞቹ ሥልጠና ሰጥቷል፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ሪጅኑ-የአሰራር-ሥርዓቱን-ለማዘመን-የሚያ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 4 ቀን 2018 ዓ.ም

የፕሮጀክቶችን አፈጻፃም ለማሻሻል እየተሠራ ነው …….///…….. ለኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መዘግየት ምክንያት የሆኑ ውስጣዊ ችግሮችን በጥናት በመለየት የፕሮጀክት ትግበራን ለማሻሻል ከዴንማርክ
+8
የፕሮጀክቶችን አፈጻፃም ለማሻሻል እየተሠራ ነው …….///…….. ለኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች መዘግየት ምክንያት የሆኑ ውስጣዊ ችግሮችን በጥናት በመለየት የፕሮጀክት ትግበራን ለማሻሻል ከዴንማርክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በተመረጡ አራት ፕሮጀክቶች ላይ የዳሰሳ ጥናት እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ በዛሬው ዕለት በኮይሻ እና አይሻ 2 የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ላይ የተካሄዱ ጥናቶች የመጀመሪያ ረቂቅ ሪፖርት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በተገኙበት ቀርበው ውይይት ተካሂዶባቸዋል፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=የፕሮጀክቶችን-አፈጻፃም-ለማሻሻል-እየተ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 3 ቀን 2018 ዓ.ም

ስርቆት የፈጸመው ግለሰብ በ10 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ …..///…. በጌዶ - ገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ስርቆት የፈጸመ ግለሰብ በ10 ዓመት
+1
ስርቆት የፈጸመው ግለሰብ በ10 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ …..///…. በጌዶ - ገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ ስርቆት የፈጸመ ግለሰብ በ10 ዓመት ከ6 ወር በሆነ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማዕከላዊ አንድ ሪጅን አስታወቀ፡፡ በሪጅኑ የትራንስሚሽንና ኦፒጂ ደብሊው መስመር ጥገና ሥራ አስኪያጅ አቶ በፍቃዱ በቀለ እንዳስታወቁት የጌዶ -ገፈርሳ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር በተደጋጋሚ ሥርቆት ከሚፈጸምባቸው መስመሮች መካከል አንዱ ነው፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ስርቆት-የፈጸመው-ግለሰብ-በ10-ዓመት-ከ6-ወር-ጽ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 3 ቀን 2018 ዓ.ም

#LinkedIn 𝗕𝘂𝗶𝗹𝗱𝗶𝗻𝗴 𝘁𝗵𝗲 𝗙𝘂𝘁𝘂𝗿𝗲: 𝗘𝗘𝗣 𝗦𝘁𝗿𝗲𝗻𝗴𝘁𝗵𝗲𝗻𝘀 𝗦𝘂𝗯𝘀𝘁𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻 𝗗𝗲𝘃𝗲𝗹𝗼𝗽𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗮𝗻𝗱 𝗚𝗿𝗶𝗱 𝗥𝗲𝗹𝗶𝗮𝗯𝗶𝗹𝗶𝘁𝘆 Ethiopian Electric Power (EEP) continues to demonstrate strong end-to-end capabilities in the development of 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮’𝘀 𝘁𝗿𝗮𝗻𝘀𝗺𝗶𝘀𝘀𝗶𝗼𝗻 𝗶𝗻𝗳𝗿𝗮𝘀𝘁𝗿𝘂𝗰𝘁𝘂𝗿𝗲, from project initiation and detailed design to construction, operation, and long-term maintenance Read More on LinkedIn 👇 https://surl.li/exnnla 💡 "Clean Energy for a Better Life!" Facebook | Telegram | Twitter | YouTube | TikTok | Website | LinkedIn

ፕሮጀክቱን በተያዘው በጀት ዓመት አጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እየተሰራ ነው ‎…....///…….. ‌‎የደሴ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የግንባታ ሥራን በተያዘው በጀት ዓመ
+7
ፕሮጀክቱን በተያዘው በጀት ዓመት አጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እየተሰራ ነው ‎…....///…….. ‌‎የደሴ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የግንባታ ሥራን በተያዘው በጀት ዓመት አጠናቆ አገልግሎት ለማስጀመር ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የፕሮጀክቱ የሳይት ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ። ‎ ‎ሥራ አስኪያጁ አቶ አብዲ ኪያር እንዳስታወቁት የፕሮጀክቱ አጠቃላይ አፈፃፀም 32 በመቶ ደርሷል። ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=ፕሮጀክቱን-በተያዘው-በጀት-ዓመት-አጠናቆ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 02 ቀን 2018 ዓ.ም

በጣቢያው ትራንስፎርመር ላይ የተከናወነው የጥገና ሥራ የተቋሙን ባለሙያዎች አቅም ያሳየ ነው ‎…....///…... ‌‎በኮምቦልቻ አንድ ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ትራንስፎርመር ላይ
+7
በጣቢያው ትራንስፎርመር ላይ የተከናወነው የጥገና ሥራ የተቋሙን ባለሙያዎች አቅም ያሳየ ነው ‎…....///…... ‌‎በኮምቦልቻ አንድ ባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ትራንስፎርመር ላይ የተከናወነው የጥገና ሥራ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ባለሙያዎችን አቅም ያሳየ መሆኑን የሰሜን ምስራቅ 1 ሪጅን አስታወቀ። ‎ ‎በሪጅኑ የኦፕሬሽንና ጥገና መምሪያ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ደስታዬ ስጦታው እንደገለፁት የጥገና ሥራው የተከናወነው ጣቢያው ካሉት ሁለት ትራንስፎርመሮች መካከል በአንደኛው ላይ የእሳት አደጋ በማጋጠሙ ምክንያት ነው። ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=በጣቢያው-ትራንስፎርመር-ላይ-የተከናወነ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ታህሳስ 01 ቀን 2018 ዓ.ም

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ……///…… ከጾታ ጥቃት ነፃ የሆነ ማህበረሰብ ለመገንባት ሁሉም የመፍትሔ አካል በመሆን የኃላፊነት ደርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ፡
+8
የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ……///…… ከጾታ ጥቃት ነፃ የሆነ ማህበረሰብ ለመገንባት ሁሉም የመፍትሔ አካል በመሆን የኃላፊነት ደርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ ዓለም አቀፍ የፀረ ፆታ ጥቃት ቀን “ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ" በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መስሪያ ቤት ተከብሮ ውሏል። ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=የሴቶችን-ሁለንተናዊ-ተሳትፎና-ተጠቃሚነ 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ህዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም

የአይ ኤም ኤፍ ምክትል ዳይሬክተር የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ …….///……. የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ ምክትል ዳይሬክተር ኒጌል ክላርክ 1800 ሜጋ ዋት የማመንጨት
+6
የአይ ኤም ኤፍ ምክትል ዳይሬክተር የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ …….///……. የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ ምክትል ዳይሬክተር ኒጌል ክላርክ 1800 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያለውን የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጎበኙ፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.eep.com.et/?amh-news=የአይ-ኤም-ኤፍ-ምክትል-ዳይሬክተር-የኮይሻ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክአካውንት↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et ህዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም

#photonews የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት እና የኢፌዲሪ ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲዔታዎችን ጨምሮ በፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ ላይ ግንባር ቀደም ከነበሩ ቀደምት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ልጆችና የልጅ ልጆች እንዲሁም ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የተውጣጡ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያደረጉት ጉብኝት በምስል!! 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9