EEP Communication
📈 تحلیل کانال تلگرام EEP Communication
کانال EEP Communication (@eepcommuication) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 551 مشترک است و جایگاه 8 406 را در دسته فناوری و برنامهها و رتبه 2 161 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 551 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -3 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 26.69% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 15.00% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 4 150 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 2 332 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 10 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“EEP Communication”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته فناوری و برنامهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 20 ژوئن | +5 | |||
| 19 ژوئن | 0 | |||
| 18 ژوئن | +1 | |||
| 17 ژوئن | +1 | |||
| 16 ژوئن | +9 | |||
| 15 ژوئن | +5 | |||
| 14 ژوئن | +5 | |||
| 13 ژوئن | +9 | |||
| 12 ژوئن | +7 | |||
| 11 ژوئن | +8 | |||
| 10 ژوئن | 0 | |||
| 09 ژوئن | 0 | |||
| 08 ژوئن | +8 | |||
| 07 ژوئن | +1 | |||
| 06 ژوئن | +12 | |||
| 05 ژوئن | +4 | |||
| 04 ژوئن | +4 | |||
| 03 ژوئن | +1 | |||
| 02 ژوئن | +6 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | ኦፕሬሽን፣ የጥገና ሥራዎች እና ዘላቂነት
......///......
የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎቻችንን በዘላቂነት ማስተዳደር፣ የኦፕሬሽን እና የጥገና ሥራዎችን በላቀ ቴክኖሎጂ ማከናወን ዋነኛ ተግባራችን ነው። ይህ አሠራራችን በኮፕ 32 (COP 32) የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ በስፋት የሚነሳውን "የመሠረተ-ልማት ዘላቂነት" (Infrastructure Sustainability) በተግባር ያረጋገጠ መሆኑን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እናሳያለን።
#COP32 #ኦፕሬሽንናጥገና #ዘላቂነት #Sustainability #EEP
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም | 2 114 |
| 3 | ተቋሙ የአካባቢውን የኃይል አቅርቦት ችግር ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል- ኢንጂነር አሸብር ባልቻ
....///.....
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በእንጅባራና አካባቢው የሚስተዋለውን የኃይል አቅርቦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ ገለፁ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው የእንጅባራና የዳንግላ ከተሞችን ወክለው ከመጡ የሕዝብ እንደራሴዎች፣ ከንግድ ማኅበራት ምክር ቤትና ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች ጋር በአካባቢው የኃይል አቅርቦት ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ወቅት የአካባቢው ተወካዮች እንደገለጹት የኃይል አቅርቦት ችግሩ በየጊዜው እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት ኅብረተሰቡ ለተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች እየተዳረገ ይገኛል።
ይህም በአካባቢው በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ላይ በተሰማሩ ባለሀብቶችና በነዋሪው የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረ መሆኑን ተወካዮቹ አስገንዝበዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-የአካባቢውን-የኃይል-አቅርቦት-ችግ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም | 2 847 |
| 4 | ለአየር ንብረት ደህንነት ቅድሚያ መስጠት
….///….
የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማቶችን ስንገነባ ለአካባቢ ጥበቃና ለአየር ንብረት ደህንነት ሁሌም ቅድሚያ እንሰጣለን! የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከኮፕ 32 (COP32) መርሆች ጋር ሙሉ በሙሉ የተገጣጠሙ አረንጓዴ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ለአካባቢያችን ዘላቂ ጥበቃ እያደረገ ይገኛል። 🗺🌿
#COP32 #ለአየርንብረትደህንነት #EEP #EcoFriendly #GreenProjects
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 104 |
| 5 | ለአየር ንብረት ደህንነት ቅድሚያ መስጠት
….///….
የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረተ ልማቶችን ስንገነባ ለአካባቢ ጥበቃና ለአየር ንብረት ደህንነት ሁሌም ቅድሚያ እንሰጣለን! የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከኮፕ 32 (COP32) መርሆች ጋር ሙሉ በሙሉ የተገጣጠሙ አረንጓዴ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ለአካባቢያችን ዘላቂ ጥበቃ እያደረገ ይገኛል። 🗺🌿
#COP32 #ለአየርንብረትደህንነት #EEP #EcoFriendly #GreenProjects
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም | 2 |
| 6 | ከተቋሙ ጋር በአቅም ግንባታ ዙሪያ ተባብሮ ለመሥራት ዝግጁ ነኝ፤ ምህረት ደበበ (ዶ/ር)
….///….
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያከናውናቸው የኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደርና በሌሎች የአቅም ግንባታ ጉዳዮች ዙሪያ ከተቋሙ ጋር ተባብረው ለመሥራት ዝግጁ መሆናቸውን የቀድሞው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ገለፁ፡፡
የቀድሞው ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ምህረት ደበበ (ዶ/ር) እንደገለጹት ተቋሙ የኃይል ተደራሽነትን በማረጋገጥ የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ማዕከል ለመሆን በመላ ሀገሪቱ በርካታ የኃይል መሰረተ ልማት ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
እነዚህ የመሰረተ ልማት ሥራዎች ዘመኑን የሚመጥኑና ነገን ታሳቢ ያደረጉ እንዲሆኑ የባለሙያዎችን አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑን ያነሱት ዶ/ር ምህረት እርሳቸውም በፕሮጀክት አመራርና አስተዳደር እንዲሁም በተቋማዊ አቅም ግንባታ ዙሪያ ሥልጠናዎችን ለመስጠትና ያላቸውን የካበተ ልምድ ለማካፈል ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ከተቋሙ-ጋር-በአቅም-ግንባታ-ዙሪያ-ተባብሮ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 177 |
| 7 | የውጤት ማስታወቂያ
......///......
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በጄንደርና ሶሻል አፌየርስ አፌርስ -5ኛ (Gender and Social Affairs Expert V) የስራ መደብ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር የካቲት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የውጭ ማስታወቂያ የወጣ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ከቀረቡት አመልካቾች መካከል ዝቅተኛ መስፈርቱን በማሟላት ያለፉት ተወዳዳሪዎች የጽሁፍ ፈተና ግንቦት 21/2018 ዓ.ም. ወስደው ፈተናውን ያለፉ ተወዳዳሪዎች ግንቦት 26/2018 ዓ.ም. የቃል ፈተና ወስደዋል፡፡
በመሆኑም የተወዳዳሪዎች አጠቃላይ የጽሁፍና የቃል ፈተና ውጤት ዝርዝር ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች ውጤቱ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ቅሬታችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን ::
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 670 |
| 8 | የባህርዳር-ወልዲያ-ኮምቦልቻ የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ ፕሮጀክትን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው
የባህርዳር-ወልዲያ-ኮምቦልቻ ባለ 400 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ፕሮጀክት የተለያዩ ፈታኝ ሁኔታዎችን በፅናት በማለፍ ወደ ማጠናቀቂያው ምዕራፍ መሸጋገሩ ተገልፀ
የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ አሸናፊ ሙሉ ብርሃን እንደገለፁት ከባህርዳር እስከ ወልዲያ ያለውን 296 ኪሎ ሜትር የሚረዝመውን የፕሮጀክት አካል ለማጠናቀቅ በአሁን ወቅት የቀረው 5 ኪሎ ሜትር ብቻ ነው።
ፕሮጀክቱ በተያዘው በጀት ዓመት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ከኃይል ጋር እንዲገናኝ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ ልዩ ስሙ አግሪት በተባለ አካባቢ በሰባት የኃይል ተሸካሚ ምሰሶዎች (ታወሮች) እና በ2 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር በሚገመት ኮንዳክተር ላይ ጉዳት አጋጥሟል። ይህ የደረሰው ጉዳት በቀሪ ስራዎች ላይ የራሱን ተፅዕኖ አሳድሯል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=የባህርዳር-ወልዲያ-ኮምቦልቻ-የከፍተኛ-ኃ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 773 |
| 9 | ተቋሙ የኃይል አቅርቦትን ለማስፋት በርካታ ስራዎች እያከናወነ ነው
.....///.....
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ተደራሽነትን ለማስፋት በርካታ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።
በተቋሙ የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር ተወካይ ወ/ሮ ሃይማኖት ገበየሁ እንደተናገሩት ተቋሙ ከደብረ ማርቆስ እስከ ባህር ዳር ባለው ኮሪደር ላይ የተለያዩ የኃይል መሠረተ ልማት ግንባታዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከተከናወኑ ተግባራት መካከልም የደጀን - ደብረ ማርቆስ የ230 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ እና ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ በቅርቡ ተጠናቆ ወደ ሥራ መግባቱ በዋና ማሳያነት ተጠቃሽ ነው።
በዚሁ ኮሪደር ውስጥ እየተገነባ የሚገኘውና አጠቃላይ አፈፃፀሙ ከ55 በመቶ በላይ የደረሰው የቡሬ አግሮ ኢንዱስትሪ ባለ 230 ኪ.ቮ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሌላኛው ማሳያ መሆኑን ወ/ሮ ሃይማኖት ገልፀዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ተቋሙ-የኃይል-አቅርቦትን-ለማስፋት-በርካ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 559 |
| 10 | በማከፋፈያ ጣቢያ የተተከለው የጂአይኤስ (GIS) ቴክኖሎጂ የኦፕሬሽን ሥራዎችን እያቀላጠፈ ነው
በበደሌ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በሰኔ 2016 ዓ.ም የተተከለው የጂአይኤስ (GIS) መቆጣጠሪያ ብሬከር የኦፕሬሽንና የጥገና ሥራዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የጣቢያዉ ኃላፊ አቶ ሲሳይ ቀኖ ተናገሩ
በቡኖ በደሌ ዞን የሚገኛውና በ1981 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት የጀመረው ይህ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የኤሌክትሪክ ብልሽትንና አደጋን ሙሉ በሙሉ በሚከላከለው በዚህ ዘመናዊ የጋዝ መቆጣጠሪያ ሥርዓት (GIS) በመታገዙ የአካባቢውን እያደገ የመጣ የኃይል ፍላጎት በአስተማማኝ ሁኔታ ማሟላት መቻሉን ኃላፊው ተናግረዋል።
ጣቢያው ቀደም ሲል በነበረው አንድ ትራንስፎርመር ላይ የአቅም ማሳደግ ሥራዎችን በማከናወን አጠቃላይ የትራንስፎርመር ቁጥሩን ወደ አራት ያሳደገ ሲሆን ይህም ወደ ተለያዩ አካባቢዎች በቂ ኃይል ለማስተላለፍ ሰፊ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=በማከፋፈያ-ጣቢያ-የተተከለው-የጂአይኤስ-gis&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 683 |
| 11 | ወድቀው የነበሩ የኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎችን መልሶ የመትከል ሥራ ተጀመረ
......///......
በስርቆት ምክንያት ወድቀው የነበሩትን 17 የአዘዞ-ሸኽዲ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የኃይል ማስተላለፊያ መስመር የብረት ምሰሶዎችን ከአንድ ዓመት በኋላ መልሶ የመትከል ሥራ መጀመሩን የሰሜን ምዕራብ ሪጅን አስታወቀ፡፡
በሪጅኑ የማስተላለፊያ መስመሮች ጥገና ሥራ አስኪያጅ አቶ በላይነህ ልጅዓለም እንዳስታወቁት የወደቁትን የኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎች በአፋጣኝ መልሶ በመትከል በአካባቢው አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንዲኖር ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
በአሁኑ ወቅት የሁለት የኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎችን መልሶ የመትከል ሥራ መጠናቀቁን ገልፀው የቀሪዎቹን ተከላ ለማከናወን በአካባቢው ያለው ዝናባማ የአየር ሁኔታ እንቅፋት መፍጠሩን ተናግረዋል፡፡
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ወድቀው-የነበሩ-የኃይል-ተሸካሚ-የብረት-ም
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 436 |
| 12 | የተቋሙ ተልዕኮ እና ዓለም አቀፍ ግቦች
......///......
በፈጠራ፣ በቴክኖሎጂ፣ በተሞክሮ፣ በፍትሃዊነት እና በቁርጠኝነት አስተማማኝ እና ዘላቂ የኤሌክትሪክ ኃይል ማቅረብ ተልዕኳችን ነው! ይህንን ተልዕኳችንን ከኮፕ 32 (COP32) ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ግቦች ጋር በማጣጣም የአረንጓዴ ልማት በተግባር እንዲረጋገጥ የበኩላችንን አሻራ እያሳረፍን ነው። 🌱⚡️
#COP32 #EEPMission #ዘላቂኢነርጂ #GreenDevelopment #ClimateAction
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 316 |
| 13 | የኃይል ሽያጭ እና የቀጣናው ትስስር
......///......
በሕግ በተሰጠን ሥልጣን መሠረት ኃይልን በጅምላ የመሸጥ ኃላፊነታችንን በመጠቀም፣ ለጎረቤት ሀገራት ንፁህ ታዳሽ ኃይል እያቀረብን ነው። ተቋማችን የተገበራቸውን ተሞክሮዎች በኮፕ 32 (COP 32) ዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የሚያስተጋባ ሲሆን በዚህም ኢትዮጵያ የምሥራቅ አፍሪካን አየር ንብረት በመጠበቅ ረገድ ቀዳሚ ሚናዋን እየተወጣች መሆኑን ያረጋግጣል።
#COP32 #የኃይልሽያጭ #RegionalIntegration #CleanEnergyEthiopia #EEP
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 699 |
| 14 | በፕሮጀክት አመራርና አፈጻጸም ላይ መሠረታዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚገባ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ አሳሰቡ
......///......
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚገነባቸው የኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ላይ መሠረታዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚገባ የተቋሙ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ አሳሰቡ፡፡
ዋና ሥራ አሥፈጻሚው ይህንን ያሳሰቡት የተቋሙን የኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ግምገማ ማጠቃለያ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው፡፡
ፕሮጀክቶች የተሻለ የግንባታ አፈፃፀምና የፋይናንስ ቁመና እንዲኖራቸው ለማድረግ የተቋሙ የሥራ አመራር ቦርድና በየደረጃው የሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች ክትትልና ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን ዋና ሥራ አሥፈጻሚው ገልፀዋል።
በበጀት ዓመቱ የተሻሉ ውጤቶች ቢመዘገቡም በአንዳንድ ፕሮጀክቶች ላይ በታዩ ደካማ የአፈፃፀም ክፍተቶች ምክንያት የግንባታ መዘግየቶች መታየታቸውን ኢንጂነር አሸብር ጠቁመዋል።
ተቋሙ አብዛኛውን በጀቱን ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚያውል በመሆኑ የፕሮጀክቶች አፈፃፀም መዘግየትና የሚያጋጥሙ ፈተናዎች ለከፍተኛ ወጪና ኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን አስገንዝበዋል።
በአሁኑ ወቅት አፈፃፀማቸው እየተገመገሙ ያሉ አንዳንድ ፕሮጀክቶች የተጠናከረ ክትትልና ድጋፍ ተደርጎላቸው ቢሆን ኖሮ በታቀደላቸው ጊዜ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት መጀመር እንደነበረባቸውም አስታውሰዋል።
በመሆኑም እየተገነቡ በሚገኙ ፕሮጀክቶች የፋይናንስ አጠቃቀም፣ የሥራ ጥራትና ቅልጥፍና የተቋሙ መለያ እንዲሆኑ አመራሩ የጋራ ርዕይ ሰንቆ ለላቀ ውጤት መረባረብ እንዳለበት ዋና ሥራ አሥፈጻሚው አሳስበዋል።
በተቋሙ ሥራ አመራር ቦርድ እና በየደረጃው በሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች ሊፈቱ የሚገባቸውን ችግሮች በመለየት፣ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በተቀናጀ መልኩ በመሥራት ውጤት ማስመዝገብ እንደሚገባም አብራርተዋል።
እንደ ኢንጂነር አሸብር ገለፃ የአመራሩን የፕሮጀክት አስተዳደር አቅም በማሳደግ ከመረጃ አያያዝ፣ ከሪፖርት አቀራረብ እና ከሀብት አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ተቋሙ ትኩረት ሰጥቶ ይሠራል።
በበጀት ዓመቱ ከፕሮጀክት አፈፃፀም ጋር ተያይዞ ያጋጠሙ ችግሮችንና ተግዳሮቶችን ለመቅረፍም በቀጣይ ነባራዊ ሁኔታውን ያገናዘበ ዕቅድ ይዞ መንቀሳቀስ እንደሚገባ ገልፀው አመራሩ ለዚህ ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ አሳስበዋል።
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 828 |
| 15 | بدون متن... | 3 997 |
| 16 | በፕሮጀክቶቹ አፈጻጸም ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች በአስቸኳይ ሊፈቱ ይገባል
.....///.....
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እየገነባቸው የሚገኙ የኃይል መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን አፈፃፀም እየገመገመ ይገኛል።
የፕሮጀክቶቹ አፈፃፀም በተቋሙ የኢንጅነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ኢንጅነር ውድነህ የማነ፣ በጀነሬሽን ቢዝነስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ኢንጅነር ኤፍሬም ወልደ ኪዳን እና በትራንስሚሽን ቢዝነስ ዘርፍ ተወካይ ሥራ አሥፈጻሚ ኢንጅነር ደስታዓለም ኃይሉ በኩል ቀርቧል።
ኢንጅነር ደስታዓለም እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት የተለያዩ የኪሎ ቮልት መጠን ያላቸው 29 የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመሮች በተለያዩ የግንባታ ምዕራፎች ላይ ይገኛሉ።
ከእነዚህ ውስጥ ዘጠኙ በጥሩ አፈፃፀም ላይ የሚገኙና በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ይጠናቀቃሉ ተብለው የሚጠበቁ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=በፕሮጀክቶቹ-አፈጻጸም-ላይ-የሚስተዋሉ-ች&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 676 |
| 17 | ተቋሙ የፕሮጀክቶች አፈጻጸምን እየገመገመ ነው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የሚያስተዳድራቸውን የኃይል መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች አፈጻጸም መገምገም ጀምሯል።
በኃይሌ ግራንድ ሆቴል እየተካሄደ በሚገኘው የግምገማ መድረክ ላይ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጅነር አሸብር ባልቻን ጨምሮ ሁሉም የማኔጅመንት አባላት፣ የፕሮጀክት ዳይሬክተሮችና ሥራ አስኪያጆች ተገኝተዋል።
በበጀት ዓመቱ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን፣ የአይሻና የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫዎችን ጨምሮ በርካታ የማከፋፈያ ጣቢያዎችንና ማስተላለፊያ መስመሮችን አጠናቆ በማስመረቅ ረገድ ትልልቅ ስኬቶች መመዝገባቸው በግምገማው መጀመሪያ ላይ ተገልጿል፡፡
ይህ የግምገማ መድረክ ባለፉት 11 ወራት በፕሮጀክት አፈጻጸም ረገድ የታዩ ጥንካሬዎችንና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን በመለየት ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ያለመ ነው።
እንደ ተቋም ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ፣ በጀትና የጥራት ደረጃ ለማጠናቀቅ ከሪፖርት ባለፈ በተግባር የተደገፈ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ መሰል መድረኮች አስፈላጊ መሆናቸውም ተብራርቷል።
በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኙ ሌሎች ፕሮጀክቶች አፈጻጸም በዝርዝር እየቀረበ የሚገኝ ሲሆን እኛም ሂደቱን እየተከታተልን ተጨማሪ መረጃዎችን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 |
| 18 | بدون متن... | 3 449 |
| 19 | #COP32
ከፍተኛ የሆኑ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችን እና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በብቃት መገንባትና ማስተዳደር ኃላፊነታችን ነው! ንፁህ ኃይልን ያለምንም ብክነት ለደንበኞች ለማድረስ የምናደርገው ጥረት የካርቦን አሻራን ለመቀነስ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።
#COP32 #የኃይልማስተላለፊያ #EEP #Infrastructure
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም | 3 275 |
| 20 | ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በራስ አቅም የመጠገን ሥራ ውጤታማ እየሆነ መጥቷል
......///......
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የደቡብ ምዕራብ ሪጅን በሚገኙ ማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ የሚያጋጥሙ የቴክኒክ ችግሮችን በጣቢያዎቹ የውስጥ አቅም የመፍታት አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ መምጣቱን ሪጅኑ ገለፀ
የሪጅኑ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ቢኒያም ታደሰ እንደገለፀት በማከፋፈያ ጣቢያዎች ለሚያጋጥሙ ድንገተኛ ችግሮች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ስልታዊ አሠራር ተዘርግቷል።
ጣቢያዎቹ የጥገና ሥራዎችን በራሳቸው አቅም ማከናወን እንዲችሉ ለባለሙያዎች ተከታታይ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የተሰጡ ሲሆን አስፈላጊ የመለዋወጫ ዕቃዎችም እንዲሟሉ መደረጉን ገልፀዋል።
በዚህም መሰረት ከሪጅኑ ማዕከል ርቀው በሚገኙ እንደ መቱ፣ ጋምቤላ፣ ሚዛን እና በደሌ ባሉ ማከፋፈያ ጣቢያዎች አብዛኞቹ ድንገተኛ የጥገና ሥራዎች በአሁኑ ወቅት በየጣቢያው ባለሙያዎች እየተከናወኑ መሆኑን አብራርተዋል ።
ተጨማሪ ለማንበብ…
https://www.eep.com.et/?amh-news=ማከፋፈያ-ጣቢያዎችን-በራስ-አቅም-የመጠገ&lang=am
💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!”
📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric
📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication
📌ትዊተር↠https://twitter.com/EEPethiopia
📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power
📌ዩትዩብቻናል↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia
📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power
📌ድረ- ገፃችንንም ይጎብኙ https://www.eep.com.et
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም | 4 215 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
