fa
Feedback
EEP Communication

EEP Communication

رفتن به کانال در Telegram

EEP Communication

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام EEP Communication

کانال EEP Communication (@eepcommuication) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 692 مشترک است و جایگاه 8 024 را در دسته فناوری و برنامه‌ها و رتبه 2 156 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 692 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 28 اوت, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 137 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 35.24% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 17.40% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 528 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 730 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 12 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
EEP Communication

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 29 اوت, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته فناوری و برنامه‌ها تبدیل کرده‌اند.

15 692
مشترکین
-524 ساعت
-17 روز
+13730 روز
آرشیو پست ها
photo content

photo content

photo content

ተቋሙ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ያከናወናቸው የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ዘመን ተሻጋሪ መሆናቸውን የዞኖቹ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች  ገለፁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ያከናወናቸው የክረምት የችግኝ ተከላ፣ የትምህርት ቤት እና የአቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታ እንዲሁም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ሥራዎች ዘመን ተሻጋሪና በትውልድ ቅብብሎሽ የሚታወሱ መሆናቸውን የአሪ እና የደቡብ ኦሞ ዞኖች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል። በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብር በሁለቱም ዞኖች ሰባት ትምህርት ቤቶችን እና ሰባት የአቅመ-ደካሞች መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ሥርዓት የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪም ለ120 የገንዘብ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍና የችግኝ የመትከል ስራ ተከናውኗል። የአሪ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ገረመው ኃይሌ እንደገለፁት በአካባቢው ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶች ባለመኖራቸው ተማሪዎች በልጅነት ዘመናቸው በቤት ውስጥ ለመዋል ይገደዱ ስለነበር በእድገታቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድር ቆይቷል። ተቋሙ ከመደበኛ የኃይል መሠረተ ልማት ግንባታ ጎን ለጎን ያከናወናቸው የበጎ ፈቃድና የአረንጓዴ አሻራ ሥራዎች ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በተጨባጭ የተወጣበት መሆኑን ያስረዱት ምክትል አስተዳዳሪው በተለይም የተደረገው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተማሪዎች ያለምንም ችግር ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚያስችልና የትምህርት ጥራትን የሚያሰፋ መሆኑን አረጋግጠዋል። በተመሳሳይ የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ ተቋሙ በማሊ ወረዳ ሊሞ ጌንቶ ቀበሌ ያከናወናቸው የትምህርት ቤትና የመኖሪያ ቤት ግንባታዎች እንዲሁም የቁሳቁስ ድጋፎች ዘመን የማይሽራቸው መሆናቸውን ገልፀዋል። አቶ ማዕከል አክለውም ዝቅተኛው የማኅበረሰብ ክፍል የዕለት ፍጆታውን ለማሟላት በሚቸገርበት ወቅት ለትምህርት ቁሳቁስ የሚወጣው ወጪ ተጨማሪ ከባድ ጫና እንደሚፈጥር አብራርተዋል። በመሆኑም የተደረገው ድጋፍ የቤተሰቦችን የኢኮኖሚ ሸክም በማቃለል ወላጆች ትኩረታቸውን ወደ መተዳደሪያቸው እንዲያደርጉ ዕድል እንደሚፈጥር ያስገነዘቡት ዋና አስተዳዳሪው ዛሬ ድጋፍ አግኝተው የሚማሩ ሕፃናት ነገ ሀገርን የሚረከቡ ብቁ ዜጎችና መሪዎች እንደሚሆኑ ጠቁመው እንቅስቃሴው የትውልድ ግንባታ መሠረት መሆኑን ገልፀዋል። በመጨረሻም የሥራ ኃላፊዎቹ ተቋሙ ያከናወናቸው ሥራዎች በማኅበረሰቡ እና በመንግሥት መካከል የመረዳዳት የወንድማማችነት እና የባለቤትነት ስሜት እንዲጎለብት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን በመግለጽ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+5

የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ የተመራ ከፍተኛ የሥራ አመራር ቡድን "በጎነት ለኢትዮጵያ"
+9
የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ የተመራ ከፍተኛ የሥራ አመራር ቡድን "በጎነት ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ባለው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አሪ እና በደቡብ ኦሞ ዞኖች ተገኝቶ ችግኝ ተክሏል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ኢንጂነር አሸብር ባልቻ እንደገለጹት ተቋሙ የሚያከናውናቸው የማኅበራዊ ኃላፊነት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እና የአረንጓዴ አሻራ ሥራዎች ብሔራዊ አንድነትንና ወንድማማችነትን ለማጠናከር ትልቅ ድርሻ አላቸው። በሁለቱ ዞኖች የተከናወኑት የቅድመ-አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ፣ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎች ተቋሙን ከማስተዋወቅ ባሻገር ነገ የተቋሙ ተረካቢ በሚሆኑ ተማሪዎችና በህብረተሰቡ ዘንድ የባለቤትነት ስሜት የሚፈጥሩ መሆኑን ገልጸው በጎ አድራጎቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አስገንዝበዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የተቋሙ-ከፍተኛ-የሥራ-አመራር-አባላት-በደ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኣሪ ዞን ያከናወናቸው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች በምስል .....///...... 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠h
+9
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኣሪ ዞን  ያከናወናቸው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች በምስል .....///...... 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኣሪ ዞን ያከናወናቸው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በምስል .....///...... 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https:/
+9
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኣሪ ዞን  ያከናወናቸው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በምስል .....///...... 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኣሪ ዞን ያከናወናቸው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች በምስል .....///...... 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠h
+6
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኣሪ ዞን  ያከናወናቸው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች በምስል .....///...... 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የልማትና የበጎ አድራጎት ሥራዎችን አስጀመረ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣትና የልማት ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሪ ዞን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር አካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በአሪ ዞን ሦስት ደረጃቸውን የጠበቁ ትምህርት ቤቶችን እና አራት የአቅመ-ደካማ መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ባደረጉት ንግግር ተቋሙ ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ግንባታ ጎን ለጎን የኃይል ማመንጫዎችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች በሚገኙበት አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ቀጥተኛ ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶችን እያከናወነ ይገኛል። ቀደም ሲል በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ከተማ ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ በሚሆን ወጪ ለስድስት አቅመ-ደካማ ዜጎች ደረጃው የጠበቀ ባለአንድ ወለል ህንፃ ገንብቶ ለማስረከብ በዝግጅት ላይ እንደሚገኝና ለ250 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ማከፋፈሉን እንደማሳያ ጠቅሰዋል። በዛሬው ዕለትም በአሪ ዞን ጆንካ ከተማ በተካሄደው መሰረት ድንጋይ በተጨማሪ ለ60 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍና የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርም ተካሂዷል። እነዚህ የልማት ሥራዎች ብሔራዊ አንድነትን፣ ወንድማማችነትንና አካታችነትን ለማጠናከር ያለሙ መሆናቸውን የገለጹት ኢንጂነር አሸብር በአሪ ዞን የተጀመረው የበጎ አገልግሎት መርሃ ግብር በተመሳሳይ በነገው ዕለት በደቡብ ኦሞ ዞንም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ዋና ሥራ አስፈፃሚው ተናግረዋል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

photo content
+9

በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጂንካ ገብቷል .....///...... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ የተመራ ከፍተኛ
+9
በተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ  የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጂንካ ገብቷል .....///...... በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል  ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ  የተመራ ከፍተኛ የተቋሙ ልዑክ የክረምት በጎ ሥራውችን  እና የአረንጓዷ አሻራን ለማስመር ጂንካ ከተማ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ጂንካ ሲገባ የአሪ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ገረመው ኃይሌን ጨምሮ የዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በጂንካ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል። ልዑኩ ዛሬና ነገ በሚኖረው ቆይታ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አሪ እና ደቡብ ኦሞ ዞኖች ደረጃቸውን የጠበቁ የመዋለ ህፃናት ትምህርት ቤት እና የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ ማስቀመጥ፣ የ2018 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማካሄድ፣ ከአሪ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር የጋራ ውይይት፣ ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ እና የደም ልገሳ ፕሮግራሞች እንደሚከናወኑ ይጠበቃል። 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም

"ሁሉም የተቋሙ ንብረቶች የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸው በትኩረት እየተሠራ ይገኛል" ወ/ሮ ስመኝ አያሌው ..…//….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሥሩ የሚያስተዳድራቸውን የኃይል ማመንጫዎችና
"ሁሉም የተቋሙ ንብረቶች የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸው በትኩረት እየተሠራ ይገኛል"  ወ/ሮ ስመኝ አያሌው ..…//….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሥሩ የሚያስተዳድራቸውን የኃይል ማመንጫዎችና የማከፋፈያ ጣቢያዎች ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸው በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ የንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ስመኝ አያሌው አስታወቁ፡፡   ተቋሙ ካለው ከ800 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጠቅላላ ሀብት ውስጥ የኃይል ማመንጫዎች 60 በመቶውን ድርሻ ይይዛሉ። በተጨማሪም የማስተላለፊያ መስመሮችና የማከፋፈያ ጣቢያዎች 30 በመቶ እንዲሁም በማመንጫዎችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች የሚገኙ ሕንፃዎችና ሌሎች ንብረቶች ቀሪውን 10 በመቶ እንደሚሸፍኑ ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።   ከተቋሙ 25 የኃይል ማመንጫዎች ውስጥ 20 የሚሆኑት ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዳላቸው የተገለፀ ሲሆን የቀሪዎቹን አምስት ማመንጫዎች ህጋዊነት ለማረጋገጥ አስፈላጊው ሂደት እየተከናወነ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ሁሉም-የተቋሙ-ንብረቶች-የይዞታ-ማረጋገጫ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም

"ሁሉም የተቋሙ ንብረቶች የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸው በትኩረት እየተሠራ ይገኛል"  ወ/ሮ ስመኝ አያሌው ..…//….. የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሥሩ የሚያስተዳድራቸውን የኃይል ማመንጫዎችና የማከፋፈያ ጣቢያዎች ሕጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ እንዲኖራቸው በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ የንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ስመኝ አያሌው አስታወቁ፡፡   ተቋሙ ካለው ከ800 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጠቅላላ ሀብት ውስጥ የኃይል ማመንጫዎች 60 በመቶውን ድርሻ ይይዛሉ። በተጨማሪም የማስተላለፊያ መስመሮችና የማከፋፈያ ጣቢያዎች 30 በመቶ እንዲሁም በማመንጫዎችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች የሚገኙ ሕንፃዎችና ሌሎች ንብረቶች ቀሪውን 10 በመቶ እንደሚሸፍኑ ሥራ አስፈጻሚዋ ገልጸዋል።   ከተቋሙ 25 የኃይል ማመንጫዎች ውስጥ 20 የሚሆኑት ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዳላቸው የተገለፀ ሲሆን የቀሪዎቹን አምስት ማመንጫዎች ህጋዊነት ለማረጋገጥ አስፈላጊው ሂደት እየተከናወነ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ሁሉም-የተቋሙ-ንብረቶች-የይዞታ-ማረጋገጫ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም

#COP32 ከቃላት በላይ ተግባር፡ የተቋማችን አረንጓዴ አሻራ በCOP 32 .…//….. ከቃላት ባለፈ በተግባር! ተቋማችን የአየር ንብረት ተፅዕኖን የሚቀንሱ ዘመናዊ አሰራሮችን እየተገበረ ይገኛል፤ ይ
#COP32 ከቃላት በላይ ተግባር፡ የተቋማችን አረንጓዴ አሻራ በCOP 32 .…//….. ከቃላት ባለፈ በተግባር! ተቋማችን የአየር ንብረት ተፅዕኖን የሚቀንሱ ዘመናዊ አሰራሮችን እየተገበረ ይገኛል፤ ይህም በCOP 32 ጎልተው ይታያሉ፡፡ #ClimateActionNow #COP32 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም

ተቋሙ ለልማት ተነሽ አርሶ አደሮች ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ .....///..... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ መሬታቸው
+9
ተቋሙ ለልማት ተነሽ አርሶ አደሮች ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ .....///..... የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ መሬታቸውን በቋሚነት ላዋሉ አርሶ አደሮች የ5 ነጥብ 18 ሚሊዮን ብር የዓይነት ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ፡፡ በተቋሙ የጀኔሬሽን ቢዝነስ ዘርፍ የግዥ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀማል አህመድ እንደገለፁት አርሶ አደሮቹ ተገቢው ካሳ ተከፍሏቸው የእርሻ መሬት መሬታቸውን ለሀገራዊ ልማቱ ያዋሉ ቢሆንም ተቋሙ አርሶ አደሮችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የወተት ላሞችን ገዝቶ ድጋፍ አድርጓል። በዚህም ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነው የእርሻ መሬታቸው ለፕሮጀክቱ ግንባታ ሥራ ለሰጡ 14 አርሶ አደሮች ለእያንዳንዳቸው አንድ የወተት ላም እና 3 ነጥብ 46 ኩንታል የመኖ ድጋፍ ርክክብ መደረጉን ገልፀዋል። ተቋሙ ለድጋፉ በአጠቃላይ 5 ነጥብ 18 ሚሊዮን ብር ወጪ ማድረጉንና ከዚህ ውስጥም 4 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብሩ ለላሞች እንዲሁም ከ281 ሺህ ብር በላይ ደግሞ ለመኖ ግዥ የወጣ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ ጠቁመዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=መሬታቸውን-ለኃይል-ልማት-ላዋሉ-የሄጦሳ-ወ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም

መሬታቸውን ለኃይል ልማት ላዋሉ የሄጦሳ ወረዳ አርሶ አደሮች ተቋሙ ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ
+9
መሬታቸውን ለኃይል ልማት ላዋሉ የሄጦሳ ወረዳ አርሶ አደሮች ተቋሙ ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ለሀገራዊ የኤሌክትሪክ ልማት መሬታቸውን ላዋሉ አርሶ አደሮች የ5 ነጥብ 18 ሚሊዮን ብር የዓይነት ድጋፍ ማድረጉ በተቋሙ የጀኔሬሽን ቢዝነስ ዘርፉ የግዥ ሥራ  አስኪያጅ አቶ ጀማል አህመድ እንደገለፁት አርሶ አደሮቹ ተገቢው ካሳ ተከፍሏቸው የእርሻ መሬት መሬታቸውን ለሀገራዊ ልማቱ ያዋሉ ቢሆንም ተቋሙ አርሶ አደሮችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የወተት ላሞችን ገዝቶ ድጋፍ አድርጓል። በዚህም ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነው የእርሻ መሬታቸው ለኃይል ልማቱ ያዋሉ 14 አርሶ አደሮች ለእያንዳንዳቸው አንድ የወተት ላሞ እና 3 ነጥብ 46 ኩንታል ወይም 346 ኪሎ ግራም የመኖ ድጋፍ ርክክብ መደረጉን ገልፀዋል። ተቋሙ ለድጋፉ በአጠቃላይ 5 ነጥብ 18 ሚሊዮን ብር ወጭ ማድረጉንና ከዚህ ውስጥም 4 ነጥብ 9  ሚሊዮን ብሩ ለላሞች እንዲሁም ከ281 ሺህ ብር በላዩ  ለመኖ ግዥ ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=መሬታቸውን-ለኃይል-ልማት-ላዋሉ-የሄጦሳ-ወ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም

ማህበሩ ተቋማዊ የኢንዱስትሪ ሠላም እንዲሰፍን ከተቋሙ አመራር ጋር በትብብር እና በትኩረት ይሰራል፤ ‎.....///.... ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሠራተኛ ማህበር በ2019 በጀት ዓመት ተቋማዊ
+7
ማህበሩ ተቋማዊ የኢንዱስትሪ ሠላም እንዲሰፍን ከተቋሙ አመራር ጋር በትብብር እና በትኩረት ይሰራል፤ ‎.....///.... ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሠራተኛ ማህበር በ2019 በጀት ዓመት ተቋማዊ የኢንዱስትሪ ሠላም እንዲረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት ላይ ከተቋሙ አመራር ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ገለጸ። ‎ ‎የማህበሩ የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ለምክር ቤት አባላት በዋና ጸሐፊው አቶ ኃይሉ ወልዴ በኩል ቀርቧል። ‌‎የማህበሩ ሥራ የአንድ ጊዜ ጉዳይ (event) ሳይሆን ቀጣይነት ያለው አቅም የሚፈልግ በመሆኑ የ2019 በጀት ዓመት የማህበሩ ዕቅድ ነባራዊ ሁኔታዎችን፣ መልካም አጋጣሚዎችንና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀቱን ተናግረዋል። ‎ ‎የኢንዱስትሪ ሠላም እንዲረጋገጥ፣ የዓመታዊ ጭማሪና የማትጊያ አበልን ጨምሮ የተጠኑ ጥቅማ ጥቅሞች በሙሉ ወቅቱን ጠብቀው ተፈጻሚ እንዲሆኑ ከተቋሙ ማኔጅመንትና የሥራ አመራር ቦርድ ጋር ተቀራርቦ እንደሚሰራ ገልጸዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=ማህበሩ-ተቋማዊ-የኢንዱስትሪ-ሠላም-እንዲ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቋል ….///…. የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ቤት (Power House) የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥ
+4
የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቋል ….///…. የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ቤት (Power House) የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ መጠናቀቁን የፕሮጀክቱ የሲቪል መሐንዲስ አስታወቁ፡፡ መሐንዲሱ አቶ ይታገሱ አያሌው እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና ከጊቤ III የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ቀጥሎ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ነው። የግድቡ የአርማታ ሙሌት ግንባታ ከመከናወኑ በፊት ከ7 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ልል አፈር የማንሳት ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት ከ7 ነጥብ 725 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአርማታ ሙሌት ውስጥ ከ6 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ የአርማታ ጥቅጥቅ ሙሌት መጠናቀቁንም ነው የጠቆሙት፡፡ ግንባታውን ለማፋጠን በ2 ፈረቃ ለ24 ሰዓታት እየተሰራ መሆኑን የገለፁት አቶ ይታገሱ በየወሩ በአማካኝ ከ100 ሺህ ሜትር ኪዩብ በላይ የአርማታ ጥቅጥቅ ሙሌት እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልፀዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-ማመንጫ-ቤት-የመጀመሪያ-ምዕራፍ-የ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም

የኃይል ማመንጫ ቤት(Power House) የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቋል ….///…. የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ
+1
የኃይል ማመንጫ ቤት(Power House) የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ ተጠናቋል ….///…. የኮይሻ የኃይል ማመንጫ ቤት የመጀመሪያ ምዕራፍ የስትራክቸራል ኮንክሪት ሙሌት ሥራ መጠናቀቁን የፕሮጀክቱ የሲቪል መሐንዲስ አስታወቁ፡፡ መሐንዲሱ አቶ ይታገሱ አያሌው እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ የኃይል ልማት ዘርፍ ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እና ከጊቤ III የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ቀጥሎ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ነው። የግድቡ የአርማታ ሙሌት ግንባታ ከመከናወኑ በፊት ከ7 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ልል አፈር የማንሳት ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት ከ7 ነጥብ 725 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአርማታ ሙሌት ውስጥ ከ6 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ የአርማታ ጥቅጥቅ ሙሌት መጠናቀቁንም ነው የጠቆሙት፡፡ ግንባታውን ለማፋጠን በ2 ፈረቃ ለ24 ሰዓታት እየተሰራ መሆኑን የገለፁት አቶ ይታገሱ በየወሩ በአማካኝ ከ100 ሺህ ሜትር ኪዩብ በላይ የአርማታ ጥቅጥቅ ሙሌት እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልፀዋል። ተጨማሪ ለማንበብ… https://www.eep.com.et/?amh-news=የኃይል-ማመንጫ-ቤት-የመጀመሪያ-ምዕራፍ-የ&lang=am 💡 "ንፁህ ኢነርጂ ለተሻለ ህይወት!” 📌ፌስቡክ↠https://www.facebook.com/Ethioelectric 📌ቴሌግራም↠https://t.me/EEPCommuication 📌ሊንክዲን↠ https://www.linkedin.com/company/ethiopian-electric-power 📌ዩትዩብ↠https://www.youtube.com/@ethiopowermedia 📌ቲክቶክ↠https://tiktok.com/@ethio_power 📌ድረ- ገጽ ይጎብኙ https://www.eep.com.et ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም