جماعة المدرسة العباسية
رفتن به کانال در Telegram
🔊→በቡታጀራ ከተማ የሚሰጡ ደርሶች፣ደዕዋዎች፣መልዕክቶች እና አዲስ ነገሮች የሚለቀቅበት ቻናል ነው። 🔆←{{إِثْبَتْ عَلَى الْحَقْ وَلَوْ كُنْتَ وَحْدَكْ}} 🔆→[[በሀቅ ላይ ፅና ብቻህም ብትሆን]] ለአስተያየት እና ለጥያቄ @Alabasiyabot
نمایش بیشتر447
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
-630 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژانویه '25
ژانویه '250
در 3 کانالها
دسامبر '24
+9
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+11
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+28
در 1 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+26
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+44
در 2 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+10
در 4 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+4
در 5 کانالها
Get PRO
مه '24
+11
در 1 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+71
در 5 کانالها
Get PRO
مارس '24
+42
در 3 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+19
در 2 کانالها
Get PRO
ژانویه '24
+21
در 2 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+12
در 2 کانالها
Get PRO
نوامبر '23
+9
در 1 کانالها
Get PRO
اکتبر '23
+22
در 3 کانالها
Get PRO
سپتامبر '23
+28
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '23
+21
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '23
+10
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '23
+17
در 0 کانالها
Get PRO
مه '23
+26
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '23
+9
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '23
+8
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '23
+31
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '23
+25
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '22
+10
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '22
+23
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '22
+18
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '22
+5
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '22
+23
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '22
+12
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '22
+7
در 0 کانالها
Get PRO
مه '22
+15
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '22
+27
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '220
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '22
+2
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '22
+8
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '21
+7
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '21
+2
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '21
+13
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '21
+204
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 02 ژانویه | 0 | |||
| 01 ژانویه | 0 |
پستهای کانال
🔖 ዑዝር ቢል'ጀህል ተከታታይ ሙሐደራ:-
➤ ክፍል 【❶】
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy/822
➤ ክፍል 【❷】
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy/831
➤ ክፍል 【❸】
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy/836
➤ ክፍል 【❹】
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy/696
➤ ክፍል 【❺】
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy/768
➤ ክፍል 【❻】
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy/814
📌 ይቀጥላል -ኢንሻ አሏህ-!!!
🎙አቡ ዒምራን
https://t.me/Abu_lmran_Alaseriy
| 2 | https://t.me/ASTU_MSJ?livestream | 0 |
| 3 | Join us today for a special online program celebrating Half-Life while aligning with Islamic values!❤️ Organized by the ASTU Muslim Students' Jeme'a, this event will include insights from Ustaz Abu Seid. Don't miss this opportunity to engage in meaningful discussion and spiritual reflection.
☝️Date: Sunday, December 8
Time: 3:00 PM - 4:00 PM (LT)
Guest: Ustaz Abu Seid
Platform: Online Streaming
Organized by: @ASTU_MSJ
Let’s come together🤝 to learn and celebrate in a way that strengthens our faith and knowledge.✍
Don’t miss it !
ዛሬ ምሽት ከ3፡00 እስከ 4፡00 በኡስታዝ አቡ ሰኢድ የሚቀርብ የ Half-Life እና እስላማዊ እሴቶች ጋር በተያያዘ ልዩ ኦንላይን ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። ፕሮግራሙ በASTU ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዐ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ሁላችንንም በእምነታችን ለማጠንከርና አስፈላጊ እውቀትን ለማስጨበጥ የሚያስችል ጥሩ እድል ነው::
﴿ وَلْتَكُن مِّنكُمْ أُمَّةٌ يَدْعُونَ إِلَى الْخَيْرِ وَيَأْمُرُونَ بِالْمَعْرُوفِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ الْمُنكَرِ ۚ وَأُولَٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ﴾
[ آل عمران: 104]
@ASTU_MSJ | 0 |
| 4 | ▣ ውድ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ (Freshman) ሙስሊም ተማሪዎች
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
እንደሚታወቀው በ2017 ዓ.ል በአላህ ፍቃድ ወደ ግቢ መግቢያ ቀናችሁ ህዳር 26 እና 27 ነው ።
ስለሆነም ይህን በማስመልከት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ሙስሊም ወንድምና እህቶቹን ተቀብሎ ማንኛውንም ዲናዊም ሆነ አካዳሚክ መረጃዎችን ለመስጠት እና ለመተባበር በጉጉት እየጠበቅናችሁ እንገኛለን፡፡
ስለዚህ ስለሚያስፈልጋችሁ ማንኛውም አይነት ጥያቄም ይሁን ትብብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ስልኮች ደውላችሁ ሙሉ መረጃ ማግኘት ትችላላችሁ።
1,አንዋር ሁሴን
ስ'ቁ +251931797988
2,ቢላል ሺከታ
0968510115(የእህቶችን ቁጥር ለምትፈልጉ በዚህ ቁጥር ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ።)
አላህ በሰላም ያገናኘን።
Kabajamtoota barattoota muslimaa sirreeffamaa haaraa Yuunivarsiitii Wolqiteetti ramadamtan hundaa!!
Assalamu Alaikum Warahmatullahi Wobarekathu
Barattoota muslimaa sagantaa sirreeffamaatiin Yuunivarsiitii Wolqiteetti haaraa ramadamtan hundaaf, barattoonni sirreeffamaa Wolqiteetti ramadaman ta'uu beekuu barbaanna University in the year 2017 will enter on November 26 and 27, 2017. A.D. jedhamuun beekama....so,for those who speak oromiffa language and need any information related to WkU,you can contact;
Our brother REMEDAN S.
Lakk 09 16 45 35 31
👇👇👇👇👇
https://t.me/Wku_ms_Official_Channel | 0 |
| 5 | 🎉 እንኳን ደህና መጣቹ ዳዕዋ ፕሮግራም 🎉
🌸 እንሆ የአላህ ፍቃድ ከሆነ ዛሬ እሁድ ማታ ታላቅ የኡስታዝ አቡ ሙስሊም ቅበላ የዳዕዋ ፕሮግራም ይጠብቀናል።
❓ ለመሆኑ ኡስታዝ አቡ ሙስሊም በ ሳዑዲ አረብያ ኡም-አልቁራ ዩኒቨርሲቲ ማስትሬታቸውን ማጠናቀቃቸው ያውቃሉ?!
🗣 ቋንቋ: አማርኛ ና ኦሮምኛ
🕌 ቦታ: ቦሌ (ኸዲጃ) መስጂድ
⏰ ሳዓት: 12:30 ( ከመግሪብ እስከ ኢሻ)
🌃 ቀን: ዛሬ, እሁድ, November 24th.
🎙 በኡስታዝ አቡ ሙስሊም!
✍ ASTUMSJ Shura Member
@ASTU_MSJ
"ሁላቹም እንጠብቃችዋለን። ኑ! እንማር፣እንመከር፣እንለወጥ ... " | 0 |
| 6 | =
(ኢብኑ ሙነወር፣ ህዳር 11/2017)
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor | 0 |
| 7 | 1ኛ፦ ዑለማኦቹ ዝም እንዳሉ ምን አሳወቃችሁ? እናንተ ካላወቃችሁ ደጋፊ ናቸው ነው የሚባለው? ዘመኑ የኢንተርኔት ነው ቢቃወሙ እናገኘው ነበር የሚል አይቻለሁ። በዚህ መልኩ ከደነ -ቆረ አካል ጋር መግባቢያው ሩቅ ነው። ለማንኛውም ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
مَنْ أَرَادَ أَنْ يَنْصَحَ لِذِي سُلْطَانٍ فَلَا يُبْدِهِ عَلَانِيَةً، وَلَكِنْ يَأْخُذُ بِيَدِهِ فَيَخْلُو بِهِ، فَإِنْ قَبِلَ مِنْهُ فَذَاكَ وَإِلَّا كَانَ قَدْ أَدَّى الَّذِي عَلَيْهِ
"ለባለስልጣን መምከር የፈለገ ሰው ባደባባይ አያውጣው። ነገር ግን እጁን ይዞ ገለል አድርጎ ይምከረው። ከተቀበለ እሰየው። ካልሆነ ግን ያለበትን አደራ ተወጥቷል።" ሸይኹል አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። (አንዱ ሐይሠሚ ዶዒፍ ብለውታል እያለ ገፅ ጠቅሶ ሲዋሽ አይቻለሁ። ቦታው ላይ የሌለ ቅጥፈት።)
እናንተ ስላላያችሁ ብቻ ዑለማኦች ዝም እንዳሉ ነው የምታስቡት? እንዲህ አይነቱ ጥያቄ ሶሐቢዩ ኡሳመቱ ብኑ ዘይድ ላይ ተነስቶ ነበር። "ለምን ዑሥማንን ገብተህ አታናግርም?" ሲሏቸው እንዲህ ነበር ያሉት፦
إِنَّكُمْ لَتُرَوْنَ أَنِّي لاَ أُكَلِّمُهُ إِلَّا أُسْمِعُكُمْ، إِنِّي أُكَلِّمُهُ فِي السِّرِّ دُونَ أَنْ أَفْتَحَ بَابًا لاَ أَكُونُ أَوَّلَ مَنْ فَتَحَهُ
"እናንተ ካላሰማኋችሁ በስተቀር እንደማላናግረው ነው የምታስቡት። እኔ የሸር በር ከፋች ሳልሆን በሚስጥር አናግረዋለሁ፤ የመጀመሪያው ከፋች አልሆንም።" [አልቡኻሪይ፡ 3267] [ሙስሊም፡ 2989]
ኢብኑ ዐባስም የሃገር መሪን በመልካም ስለ ማዘዝና ከመጥፎ ስለ መከልከል ሲጠየቁ "የግድ የምታደርገው ከሆነ ባንተና በሱ መሀል ይሁን።" [ሙሶነፍ ኢብኒ አቢ ሸይበህ፡ 7/470] [ሹዐቡል ኢማን፣ በይሀቂይ]
ይሄ ነብያዊ መንገድ፣ ይሄ የሶሐቦች አካሄድ የኢኽዋንና የኸዋ - ሪጅ በቀቀኖች ዘንድ የመድኸሊያ እምነት ነው። ሐዲሦቹንና ኣሣሮቹን አትፍቋቸው እንግዲህ። ዑለማኦቹ የናንተን ክስ ፈርተው ነብያዊውን አስተምህሮት ጥለው የሰካ.ራም ህግ ይከተሉ ወይ? እነዚህ የኢኽዋን መንጋዎች ድንቁ -ርናቸውን ንቃት ያደረጉ የመሀይማን መንጋ ናቸው። ፕሮፌሰሩ ከተራው ሰው አይለይም። ጭንቅላት ከሆድ የከበረ አካል ነው። ይሁን እንጂ ጭንቅላት አንድ ከሆድ የሚያንስበት ነገር አለው። ባዶ ሲሆን አይናገርም። ሳይነቃ እንደነቃ ያስባል። በዚህ ጉዳይ ላይ ንቃት ያለው በነሱ ጩኸት ውስጥ ይመስላቸዋል። ግና ንቃት ያለው በዑለማእ አካሄድ ውስጥ ነው። ኢብኑል ቀዪም እንዲህ ይላሉ፦
"ረቂቅ ከሆኑ ማስተዋሎች ውስጥ የሆነው የአዛዥን ስህተት ባደባባይ አለመመለስህ ነው። ስልጣኑ ስህተቱን ለመርዳት እንዲያነሳሳው ያደርገዋልና። ይሄ ሁለተኛ ስህተት ነው። ነገር ግን ሌሎች በማያስተውሉበት ሁኔታ ተለሳልሰህ አሳውቀው።" [አጡሩቁል ሑክሚያህ፡ 1/103]
"መድኸሊይ" በሏቸው እሳቸውንም።
2ኛ፦ "የሳዑዲ መንግስት ሐቅ የሚናገሩ ዓሊሞችን ይገድላል፣ ያስራል" ትላላችሁ አይደል? ያ ከሆነ ዓሊሞቹ ዝም ለማለት በቂ ምክንያት አላቸው ማለት ነው። ሸሪዐው የሚለው "መናገር ያልቻለ ሰው በልቡ ይጥላ" ነው።
3ኛ፦ በቱርክ፣ በኢራን፣ በሙርሲ አስተዳደር ወቅት ስለተከሰቱ ጥፋቶች ዝም ያሉ አልፎም አድናቂ የሆኑ ምሁራኖች ላይ ለምን ተመሳሳይ ክስ አላነሳችሁም? ጩኸታችሁ በተለየ የሱና ዑለማኦችና ሰለፊያ ላይ የሚሆነው ለምንድነው?
4ኛ፦ ቡድናዊ ጥላቻ አስክሯችሁ እንጂ እውነት እናንተ ኢስላምን የሚያጠለሹ ጥፋቶች ላይ በመናገር ምን የረባ ታሪክ አላችሁ? "የበደዊ ቀብር ላይ በያመቱ በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ ሺርክ ሲፈፅም አልአዝሀር ዩኒቨርሲቲ የታለ? የኢኽዋን መሪዎች ለምን ዝም ይላሉ? ነው ወይስ የቀብር አምልኮ ሺርክ ከጭፈራ ያነሰ ጥፋት ነው? በነ ገኑሺ የኢኽዋን አስተዳደር ላይ የቀይረዋን ዩኒቨርሲቲ፣ የቱኒዚያ ምሁራን፣ እናንተን ጨምሮ ምን አደረጋችሁ?ሱኒዮችን በመጨፍጨፍ፣ በኣሉል በይት ላይ ድንበር በማለፍ ሺርኪያት ከሚፈፅሙ፣ ሶሐቦችን ከሚያወግዙ ሺዐዎች ጋር ህብረት የመሰረተው የነ ቀርዷዊ ማህበር ተመሳሳይ ዘመቻ ተከፍቶበታል ወይ? ዐሊይን ጨምሮ ብዙ ታላላቆችን የሚያከ - ፍሩት ኢባዲያ ኸዋ -ሪጆች ከነ ቀርዷዊ ማህበር ውስጥ የታቀፉ ናቸው። የኢባ .ዲያው ሙፍቲ አሕመድ አልኸሊሊ የማህበሩ ምክትል ነው። በሱና ዑለማእ ላይ እየጮኸ ያለው የሺ0፣ የሱፊያ፣ የኢኽዋን፣ የኸዋ .ሪጅ ጭፍራ እዚህ ሰፈር ድምፁን አያሰማም። "ሙፍቲ" ዑመር ጠቅላዩን "መለይካ ይመስላል" ሲል ይሄ አሁን የሚጮኸው መንጋ ትንፍሽ አላለም። አደም ካሚል ጠቅላዩን ከታላላቅ ነቢያት በላይ አድርጎ ሲያወድስ የኢኽዋን መንጋ ያሰማው ተቃውሞ የለም። የት ነበራችሁ? ከዑለማኦቻችን ላይ እጃችሁን አንሱ። ምላሳችሁን ሰብስቡ። ኢንሻአላህ እናንተን እርቃናችሁን ለማስቀረት የሚሆን አቅም አናጣም።
5ኛ፦ ደግሞስ ሃሜት ተፈቀደ እንዴ? የተረጋገጡ ጥፋቶችን ስናስጠነቅቅ የዑለማእ ነውር እየተከታተሉ የምትሉ አይደላችሁምን? ታዲያ ምነው መርሃችሁን ለቃችሁ ያውም በሌሉበት ዑለማኦችን ታጠለሻላችሁ? ቀርዷዊ ዘፈን ሲፈቅድ፣ አጅነቢያ ሴት ሲጨብጥና መጨበጥን ሲፈቅድ፣ ዲሞክራሲ ከኢስላም ነው ሲል፣ ሰይድ ቁጥብ የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን ሲያስተባብል፣ ሶሐባ ሲሳደብ፣ ህዝብ ሲያከ - ፍር፣ "ሙፍቲ" ዑመር በሙስሊሞች ላይ ጠላት ሲቀሰቅስ፣ ... እስኪ የተቃወማችሁበትን አሳዩን? ጭራሽ ለምን ተነኩ ብላችሁ አይደለም ወይ የምትጮሁት? የቢድዐ ቁንጮዎች ላይ ስንናገር ሃሜተኛ፣ ዑለማእ ተሳዳቢ ስትሉ አልነበረም ወይ?
ፅሁፌን ሳጠቃልል ሰዑዲያ ውስጥ በሚፈፀም ጥፋት ሁሉ ሰለፊያን ተጠያቂ የሚያደርጉ ደናቁ - ራን ናቸው። ቱርክ ከሰዑዲያ የበለጠ ከኢስላም የራቀች ናት። ነገር ግን ቱርክ ውስጥ የሚፈፀሙ ጥፋቶችን ወደ ሱፊያም፣ ወደ ኢኽዋንም አያስጠጉም። የሰለፊያ መንገድ ዘፈንና ጭፈራ አይደለም ከዚህ ያነሱ ነገሮችን ያወግዛል። የሱና ዑለማኦች አቋም ለወዳጅ ቀርቶ ለጠላት የሚታወቅ ነው። ዘፈን የሚፈቅዱት እነ ቀርዷዊ ናቸው። ሲኒማ ለማየት ሶላት ጀምዕ ያደረጉት፣ የፈረንጅ ዳንስ እየከፈሉ የተማሩት እነ ዑመር ቲልሚሳኒ ናቸው፣ የኢኽዋን ሶስተኛ ሙርሺድ። ሺርክን ዲን አድርገው የሚዋጉለት ኢኽዋንና ሱፊያ ናቸው።
ለማንኛውም ኢብኑ ሰልማን ወይም ቱርኪ አሉሸይኽ የሰለፊያ ዓሊሞች አይደሉም። የተከሰተውን ጥፋትም የሰለፊያ አቋም ነው ብለው አላቀረቡም። እነሱ ላይ የሚታይን ሁሉ ወደ ሰለፊያ የሚያስጠጋ አካል በነ ኤርዶጋን፣ በነ ዑመር አልበሺር፣ በነ ቱራቢ፣ በነ ገኑሺ፣ በነ መሃቲር ፖለቲካ ሁሉ ኢኽዋንና ሱፊያ ሲከሰስ ሊቀበል ይገባል። እንዲያውም ከፖለቲከኞቹ አልፎ የነ ሐላጅ፣ ቢስጧሚ፣ ኢብኑ ዐረቢ፣ ኢብኑል ፋሪድ፣ ኢብኑ ሰብዒን፣ ቲልሚሳኒ፣ የነ ቀርዷዊ፣ ኩፍ - ሪያት ሲነገሩ የምትጮሁ እንደሆናችሁ እናውቃለን። ገዛሊና የምታስተዋውቁት ኪታቡ ኢሕያእ ዑሉሙዲን ብዙ ሙንከራት የያዘ እንደሆነ የራሱ ተማሪዎች ጭምር የተናገሩት ነው። የሱና ዑለማእ ላይ የምትሰነዝሩትን ሩብ ያህል እንኳ እዚህ ላይ አትናገሩም። ይልቁንም እንዲህ አይነቱ እውነት መነገሩ ነው የሚያበሳጫችሁ። ስለዚህ የፖለቲከኛን ጥፋት ሰለፊያ ላይ ሊደፈድፍ የሚነሳን አካል የራሱ ቡድን ቁንጮዎችን ጠማማ አካሄድ ምን እንደሚመስል አፍንጫውን ይዘን ልንግተው እንገደዳዋለን። | 0 |
| 8 | የሪያዱ ፀያፍ ድግስ እና የቢድዐ ኃይሎች ጥምር ዘመቻ
~
ሰሞኑን በሰፊው እየተራገቡ ካሉ ጉዳዮች ውስጥ ምናልባትም ቀዳሚው እጅግ ሰቅጣጭና አሳፋሪ የሆነው የሪያዱ የጭፈራ ድግስ ነው። ድግሱ ካልተሳሳትኩ በያመቱ እየተፈፀመ ያለ የሸር ድግስ ነው። ሃገሪቱ ቀድሞም ቢሆን ተጨባጭ የሆኑ ችግሮች እንዳሉባት ይታወቃል። እንደ አልባኒ፣ ኢብኑ ባዝ፣ ኢብኑ ዑሠይሚን ያሉ ሃገሪቱን የሚወዱም የሚያደንቁም ዑለማኦች ራሳቸው ችግሮች እንዳሉ በግልፅ ተናግረዋል። ከቅርብ ዓመታት በኋላ ደግሞ እነዚህ ክፍተቶች በአይነትም፣ በብዛትም እየጨመሩ መጥተዋል። "ሀይአቱ ተርፊህ" የተሰኘው መስሪያ ቤት ትውልድ እያወደመ፣ ሃገር እየጎተተ፣ ወዳጅ እያሳፈረ፣ ጠላት እያስቦረቀ ያለ መስሪያ ቤት ነው።
በቅድሚያ ክስተቱን በተመለከተ መጥራት ያለባቸው ነገሮች አሉ።
1- የከዕባን ምስል የሚያራክስ ክስተት ተፈፅሟል? መደምደም አይቻልም። ይሁን እንጂ ከአራት ስክሪኖች በህብር የተላለፈው የብርሃን ቅንብር በቪዲዮው መሀል ላይ ከዕባን የሚመስል ነገር ያሳያል። ከዕባ ታስቦበት ከሆነ በዲን ሸዒራ ላይ መሳለቅ ነው። በርግጥ ክስተቱ የዘንድሮ አይደለም። ባለፈው አመት በተካሄደ የቦክስ ውድድር ላይ የተፈፀመ ነው። ለምን አመት ቆይቶ የአሁን አስመስሎ ማሰራጨት እንደተፈለገ አላውቅም።
2- በከዕባ ቅርፅ በተሰራው ምስል ላይ ዘፋኝ ወጥታ ስትጨፍር ብለው ያሰራጩም አሉ። ይሄ ውሸት ነው። በ2023 አርጀንቲና ላይ የተከሰተን ክስተት ነው አቀናብረው ያመጡት።
3- የከዕባን ምስል ዙሪያውን ጣዖቶች አድርጎ የተሰራጨውስ? ይሄ የተቀናበረ ሃሰተኛ ምስል ነው። ለምን አስፈለገ? ሳያጣራ የሚያራግበውን መንጋ ለመጋለብ።
4- በሪያዱ ድግስ ላይ የዐሊይን ዙልፊቃር ሰይፍ ታጥቃ የወጣች ዘፋኝ መታየቷስ? ይህም ሃሰት ነው። አንደኛ ዘፋኟ ፍልስጤማዊት ናት። ሁለተኛ ሪያድ ሳይሆን አሜሪካ ኒዮርክ ውስጥ የተከሰተ ነው። ሶስተኛ ዙልፊቃር በሌለበት የዙልፊቃር ምስል ነው ማለትም አይቻልም።
ከዚህ ውጭ ፀያፍነቱ የማያከራክር እርቃን ቀረሽ ጭፈራ ነበር የተካሄደው። ይሄ ግልፅና ሰቅጣጭ ጥፋት ነው። ይሄ አልበቃ ብሎ:-
1ኛ፦ ምስል ማቀናበር፣ የሌላን ሃገር ክስተት አጭበርብሮ ማቅረብ ራሱን የቻለ ወንጀል ነው። ከኢስላም ለመከላከል ወይም ጥፋትን ለማውገዝ መዋሸት አያስፈልግም። ለሳዑዲ ያለህ ጥላቻ በከዕባ ዙሪያ ጣኦት እስከ መስራት ካደረሰህ ራስህ በከዕባ ላይ እየተሳለቅክ ነው። ኢስላም በግልፅ ከሃ .ዲዎች ላይ እንኳ በደል እንዳይፈፀም ይከለክላል። አላህ እንዲህ ይላል:-
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ كُونُوا۟ قَوَّ ٰمِینَ لِلَّهِ شُهَدَاۤءَ بِٱلۡقِسۡطِۖ وَلَا یَجۡرِمَنَّكُمۡ شَنَـَٔانُ قَوۡمٍ عَلَىٰۤ أَلَّا تَعۡدِلُوا۟ۚ ٱعۡدِلُوا۟ هُوَ أَقۡرَبُ لِلتَّقۡوَىٰۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَۚ إِنَّ ٱللَّهَ خَبِیرُۢ بِمَا تَعۡمَلُونَ }
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ሁኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ። አስተካክሉ። እርሱ (ማስተካከል) ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። አላህንም ፍሩ። አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው።" [አልማኢዳህ፡ 8]
2ኛ፦ የተከሰተውን እርቃን ቀረሽ ምስል ማሰራጨቱም ራሱን የቻለ ጥፋት ነው። ብልግናን ለማውገዝ ብልግናውን ማሰራጨት ተቀባይነት የሌለው ምክንያት ነው።
ይህንን ጥፋት ተከትሎ እንደተለመደው በሱና ዑለማኦች እና በሰለፊያ ደዕዋ ላይ ከፍተኛ የሆነ የማጠልሸት ዘመቻ ተከፍቷል። በሳዑዲ ሙንከራት በተከሰተ ቁጥር ሁሌ ጥፍራቸውን ስለው፣ ጥርሳቸውን አግጥጠው በሱና ዑለማኦች ላይ የሚዘምቱ አሉ። እነማን ናቸው? ሺርክን 0ቂዳው ያደረገው አሕባሽ፣ የዲሞክራሲን የኩ. ፍር ስርአት ቅዱስ የኢስላም አካል ያደረገው ኢኽዋን፣ እጁ በሙስሊሞች ደም፣ ልቡ በሶሐቦችና ጥላቻና በሺርኪያት የጨቀየው ሺ0 እና አድናቂዎቻቸው፣ በሱና ዑለማኦች ቂም ያረገዙ ኸዋ -ሪጆች ናቸው። ሌላው በቀደዱለት የሚፈስ የነፈሰው ሁሉ የሚወዘውዘው መንጋ ነው። እንዲህ አይነቱን ክፍል ሸይኽ ሙሐመድ ወሌ "ሰፊው ህዝብ ማለት አንዳንዴ ሰፊሁ ህዝብ ማለት ነው" ይላሉ። በፎቶሾፕ እያቀናበሩ የሚያቀርቡለትን ሳይቀር ሳያላምጥ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ በዑለማእ ላይ ፈራጅ ቀዳጅ ይሆናል።
አሁን የሱና ዑለማኦችን ለማብጠልጠል ሰበብ ከሆናቸው የከፋ፣ የባሰ እና የበዛ ጥፋት ሺ0 ላይ፣ ሱፊያ ላይ፣ ኢኽዋን ላይ አለ። እንደ ሃገርም እነዚህ ዘማቾች የሚያወድሷቸው ኢራን እና ቱርክ ውስጥ ከዚህ የከፋ ብዙ ጥፋት አለ። እንደ ታዋቂ ሰዎች እነ ቀርዷዊ፣ ሰይድ ቁጥብ፣ በሃገር ውስጥም እነ "ሙፍቲ" ዑመር ላይ አለ። ከመሆኑም ጋር እንዲህ አይነት የተቀናጀ ዘመቻ አድርገውባቸው አያውቁም። የኢኽዋን ቡድን እንዲያውም ከሺ0 ጋር ያለው ልዩነት እንደ አራቱ መዝሀቦች የፊቅህ ልዩነት ነው የሚልበት አለው። ከኢስላም የሚያስወጡ ግን ደግሞ በኢስላም ስም የሚፈፀሙ ጥፋቶች ላይ አይናቸውን ጨፍነው እያለፉ የሱና ዑለማኦችን ፈፅሞ በማይደግፉትና እጃቸው በሌለበት ነገር ተጠያቂ ያደርጓቸዋል። ለምን? የመንሀጅ ልዩነት ስላለ ለማጠልሸት እስከ ጠቀመ ድረስ በሌሉበትም ከመክሰስ አይመለሱም። የተከሰተ ብቻ ሳይሆን የሌለውን አቀናብሮ ከማቅረብም አይታጠፉም፡፡
ዑለማኦቹ ላይ ለሚያነሱት ክስ ሁለት ማመሀኛዎችን ሲያነሱ ማየት የተለመደ ነው። አንዱ ዑለማኦቹ የሳዑዲን መንግስት ያደንቃሉ የሚል ሲሆን ሌላኛው እነዚህን ጥፋቶች ለምን አልተቹም የሚል ነው። ሁለቱም ምክንያቶች የቀደመ ጥላቻን ለማራገፍ የሚነሱ ሰበቦች እንጂ ዑለማኦቹ ላይ ለመዝመት የሚያበቁ አይደሉም። በየተራ እንመልከት፦
ምክንያት አንድ፦ "ዑለማኦቹ የሳዑዲን መንግስት ያደንቃሉ"
ሀ- ዑለማኦቹ ያደነቁት በሚያዩዋቸው መልካም ስራዎች እንጂ በጥፋቶቹ አይደለም። ነው ጥፋት ያለበት አካል መልካም ቢሰራም አይደነቅም፣ እንዲያውም ይወገዛል ነው መርሃችሁ?
ለ- እንደዚያ ከሆነ ለምንድነው ኢራንን የምታደንቁት? ኢራን በሺርክ የተወረረች፣ ዑለማኦቿ ሶሐባ የሚሳደቡ፣ ብልግና የተንሰራፋባት፣ ሱኒዮችን የምትጨፈጭፍ ሃገር ናት።
ለምንድነው ኤርዶጋንን የምታወድሱት? ኤርዶጋን ከማል አታቱርክን የሚያወድስ፣ ቀብሩ ላይ የአበባ ጉንጉን የሚያስቀምጥ፣ የአታቱርክ ልጆች ነን ብሎ የሚኮራ፣ የኢስላምን ህግጋት ማደስ ይገባል የሚል፣ የአንግሎ ሳክሰን ሴኩላሪዝም ነው የምንከተለው የሚል፣ የሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲልወሃብን ደዕዋ እንደሚጠላ በግልፅ የሚናገር፣ "አላሁ መውጁዱን ቢላ መካን" የሚል፣ የራሱ ባለ ስልጣን በነብያችን ክብር ላይ የተሳለቀ፣ ዝሙት በመንግስት ደረጃ ተፈቅዶ ግብር የሚሰበሰብበት፣ የእርቃንኖች ሆቴል ፈቃድ ያገኘበት፣ ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋር ኢኽዋን ሰፈር ኤርዶጋን በተለየ ይወደሳል። ቀርዷዊ "አላህና መላእክቱ ከኤርዶጋን ጋር ናቸው" ይላል። እስኪ ከናንተ ውስጥ በሱና ዑለማእ ላይ እንደምታደርጉት ቀርዷዊንና መሰሎቹን አጥፊዎችን አወደሱ ብሎ የሚተች አለ? የለም። ለምን? አስቡት የሐሰን ነስረላህ፣ የዐብዱልመሊክ አልሑሢ፣ የቀርዷዊ፣ የዑመር ገነቴ አድናቂ በፈውዛን ላይ አፉን ሲከፍት። አስቡት እሱ ከነዚህ አፈንጋጮች እየተከላከለ እኛ ከነፈውዛን ለመከላከል ስንሸማቀቅ።
ምክንያት ሁለት፦ "ዑለማኦቹ እነዚህን ጥፋቶች እያዩ ለምን ዝም አሉ" የሚል ነው። | 0 |
| 9 | بدون متن... | 0 |
| 10 | بدون متن... | 0 |
| 11 | ፖሮግራሙ መሂድ ምትፈልጉ ወንድሞች ቆዳ ሌጦ መስጂድ አካባቢ በጌዜ ለመገኘት ሞክሩ ባጃጆች ስለሚኖሩ አብረን እንሄዳለን። | 0 |
| 12 | ታላቅ የዳዕዋ ጥሪ በሚካኤሎ ቀበሌ!
======================
እነሆ የፊታችን እሁድ ቀን 08/03/2017 ከጥዋቱ 2:30 ጀምሮ በአይነቱ ለየት ያለ ሙሓደራ ተሰናድቶ ይጠብቆታል። በፕሮግራሙ ኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሐሰን አል አሩሲይን ጨምሮ ሌሎችም እንግዶች ተጋብዘዋል።
እርሶም ይህንን ፕሮግራም ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን ትታደሙ ዘንድ ግብዣችን ነው!
አድራሻ፦
በሚካኤሎ ቀበሌ ልዩ ስሙ ሱኬ ሀጂ ተማም ገኔዶ መስጂድ ወደ ቦኬ መሄጃ መንገድ ላይ 50 ሜትር ገባ ብሎ
ለበለጠ መረጃ ስልክ 0910883319/0912047294
ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ግዴታ ነው። | 0 |
| 13 | ቀ22 | 0 |
| 14 | ቀልብ ሚስተካከለዉ
ቀልብ በመግዛት ነዉ ፣ስለ ቀልባችን ብለን አንዳድ ነገሮች ማስተካከል ስንጀመር ነዉ ቀልባችን ቀልብ የሚዘዉ።
በምኞት ቀልብ አይስተካከልም
ቀልብ ሚስተካከለዉ ወደ ቀልብ ማስተካከል ተግባር አንድ ተብሎ ሲገባ ነዉ
ቀልብ ሚስተካከለዉ በተግባር ነዉ
ፈጅር መስገድ ነዉ ቀልብ ማስተካከል
ቁርአን ማንበብ ነዉ ቀልብ ማስተካከል
ከማህበራዊ ሚድያ ጋር ያለንን ዝምድና መቀነስ ነዉ ቀልብ ማስተካከል
ቀልብ ማስተካከል ሀራም ላይ እየተደሰቱ አደለም ነዉረኛ ሁነን ቀልብ መስተካከል የለም።
@ALABASIYA | 0 |
| 15 | እነሆ የፊታችን እሁድ ቀን 01/03/2017 ዓል ታላቅ የዳዕዋ ዝግጅት በዶበና ባቲ ልዩ ስሙ ለማ ሠፈር በመባል የሚታወቅ ሲሆን መስጂደል ኸይር ላይ ተሰናድቶ ይጠብቆታል።
እርሶም ይህንን ፕሮግራም ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመሆን ትታደሙ ዘንድ ወንድማዊ ግብዣችን ነው። ኑ አብረን ዲናችንን እንማር!
⏱ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ እስከ ዝሁር።
ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ግዴታ ነው!!
https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group | 0 |
| 16 | ☞ መንሐጅ አስ-ሰለፍን በቅጡ መረዳት ብንችል መልካም ነው‼
~~~
አሁን ባለንበት ተጨባጭ ስለ ሰለፊያ መንሐጅ የሚደሰኩረው _አሏህ ካዘነለት በቀር_ ሰለፊያን በቅጡ ያልተገነዘበ አካል ሆኖ እየተገኘ ነው። ለዚህም ነው ብዙ ጊዜ "የመንሐጅ ችግር አለበት" ብለው የሚከሱትን አካል "ችግር" ብለው የሚያነሱበትን ነጥብ ስናጤን #ከሰለፊያ_የማያስወጣው #ግላዊ ድክመቱ ሆኖ የምንደርስበት።
ያ አኺ! ከሰለፊያ የማያስወጣ የግል ድክመት እና ጥፋት አንተም ጋር ሆነ እኔ ጋር አይጠፋም። መሠረታዊ የሰለፍያ መንሐጅ የጣስኩበትን ነጥብ ካለ በማስረጃ አውራኝ። ከዚያ ውጪ ሰዎችን ከሱና እያባረርክ በማስረጃነት የምታቀርበው ከሱና የማያስወጡ ግለ-ሰባዊ ድክመቶችን ከሆነ ከማንም በላይ እራስህን ነው የምትጎዳው። ይህ የምለው የእውነት ድክመት ሆነው በተገኙ ጉዳዮች ላይ ነው። ጭራሽ ደግሞ "ድክመት" ተብለው እንኳን ሊገለፁ የማይገባቸውን ነጥቦች ሳይቀር ሰዎችን ማንቋሸሻ አድርገው የሚያቀርቡ አካላቶች እራሱ ቀላል አይደሉም። ይህ ሁሉ እንግድህ ሰለፊያን በቅጡ ካለመረዳት ወይም በስሜት ከመነዳት የሚመነጭ ነው። የሚያሳዝነው ግን ይህንን ነጥብ መረዳት ይችላሉ ተብለው የሚጠበቁ ወንድሞች ጭምር ለአጋሮቻቸው እርማት ከመስጠት ይልቅ ዝምታን ከፍ ሲል ደግሞ አብሮ ማጨብጨብን መምረጣቸው ነው።
#ሐቢቢ! እውነት ድክመትን ማረም ዓላማህ ከሆነ ለጠላሃቸው ብቻ ሳይሆን ለወዳጆችህም አትንፈጋቸው እልሃለሁ። አላህ ይሁነን!
📝አቡ ሰዒድ!
https://t.me/abuseidibnuhussen | 0 |
| 17 | የ CMC አህባሾችና የተብሊጎች መርከዝ
ሙሓደራው በድምፅ ማስረጃ የተደገፈ ነው፡፡
1) የላኢላሃ ኢለላህን ትርጉም ማዛባት፣
2) ኢስላም ላይ መዋሸት፣
3) ውሸታም ሰዎችን ለተማሪዎች ማስተዋወቅ፣
4) በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሙስሊም እራሱን፣ ቤተሰቡን እና መላው ሙስሊም ማህበረሰብን ከ CMC መርከዝ ያርቅ፡፡
ማስረጃውን በጥሞና እናዳምጥ፣ ከዛም በነዚህ ሰዎች ለሚታለሉ ሰዎች እናሰራጨው፡፡
=
t.me/SadatKemalAbuMeryem | 0 |
| 18 | ዲን አላስተማሩን
ይሆናል ግን
አደብ አስተምረዉናል
የሰዉ ሀቅ ተጠይፍን
እንድናድግ አርገዉ ነዉ ያሳደጉን
መስረቅ የሰዉ ክብር ላይ መረማመድ
አልባሌ ሰዉ ሆነ መቅረትን እንድንጠላና
አላማ ያለዉ ሰዉ ሁነን እንድናድግ አርገዉናል!
አላህ ወላጆቻችንን
ይጠብቅልን።
@ALABASIYA | 0 |
| 19 | ት/ት ሚንስቴር ላይ ሚያስቸግሩ ወንበዴዎች ! ታፋ እያየህ አትበድ። ሚኒስከርት አድርጋ ስትገባ ምንም ካላልክ ? የኛ እህቶች ተሸፍነን አገራችንን እናገልግል ሲሉ በቃ አትገግም ! እሄ የሸይጣንን አጀንዳ ለማራመድህ ሀገርህን እንደማትወድ፣ ሀገር አፍራሽ ለመሆንህ በቂ ማስረጃ ነው ! ......
🎙በኡስታዝ ሳዳት ከማል ሀፊዘሁላህ
t.me/Darutewhide | 0 |
| 20 | " ኢጅቲማዕ እና ጫት "
~ እራሳችንን ከጥፋት መታደግ
~ ለራስ መልካም መዋል
~ ጫት እና ተብሊግ
~ እውን ተብሊጎች ከጫት ከልክለዋልን? | 0 |
