fa
Feedback
ውሉደ ብርሃን ሚድያ

ውሉደ ብርሃን ሚድያ

رفتن به کانال در Telegram

የመካነ ሰማዕት ቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክ ውሉደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት መንፈሳዊ ጽሑፎችን፣ ወቅታዊ ሁኔታዎችን የሚገልፁ መረጃዎችን እንዲሁም ማስታወቂያዎችን የምንለቅ ስለሆነ እንድትከታተሉን እንጠይቃለን። 👋👋👋👋👋👋👋👋👋👋 መልእክት ካሎት በዚህ ሊንክ ይላኩልን ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ @saint_kirkos ግሩፕ ውስጥ ለመቀላቀል @weludebirhanGroup

نمایش بیشتر
3 601
مشترکین
-524 ساعت
-67 روز
+130 روز
آرشیو پست ها
ሕፃናት ለወጣቶች ጉባኤ
ሕፃናት ለወጣቶች ጉባኤ

የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ለቀጣይ 3 ዓመታት የሚመሩ የሥራ አመራር አባላት ጥቆማ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ተጀምሯል። አባላት በሙሉ የዕጩ መጠቆሚያ ቅጾችን በመውሰድ በአዲሱ መዋቅራዊ አደረጃጀት
የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ለቀጣይ 3 ዓመታት የሚመሩ የሥራ አመራር አባላት ጥቆማ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ተጀምሯል። አባላት በሙሉ የዕጩ መጠቆሚያ ቅጾችን በመውሰድ በአዲሱ መዋቅራዊ አደረጃጀት መሠረት ከሥራ አስፈጻሚው በላይ በመሆን ለማገልገል የሚችሉ የመሪነት እና የስትራቴጂ አወጣጥ ችሎታ ያላቸውን አሥራ ሁለት አባላት እንድትጠቁሙ እና የአባልነት ድርሻችሁን እንድትወጡ እንጠይቃለን። ሰኔ 7 በተካሔደው መደበኛ መርሐግብር ላይ ተገኝታችሁ የዕጩ መጠቆሚያ ቅጽ ያልወሰዳችሁ እና በተለያዩ ክፍሎች ተመድባችሁ በማገልገል ላይ ያልሆናችሁ አባላት ሰኔ 9፣ 11 ወይም ሰኔ 13 ማታ ከ12:00 ጀምሮ እስከ 1:30 ቢሮ ቁጥር ሁለት በመገኘት ከአስመራጭ ኮሚቴ አባላት ቅጹን በመውሰድ ዕጩዎችን መጠቆም እንደምትችሉ እናሳውቃለን። በአገልግሎት ላይ ላላችሁ አባላት በየክፍል መሪዎች ወይም ተወካዬች በኩል ቅጹ የሚደርሳችሁ ይሆናል። ማሳሰቢያ:- ፩. በመመሪያው መሠረት እባክዎ ከ12ቱ ዕጩዎች ቢያንስ 5ቱ እድሜያቸው ከ18 እስከ 33 ዓመት ድረስ መሆኑን ያረጋግጡ። ፪. የዕጩዎች ጥቆማ ሰኔ 14 ይጠናቀቃልና ይፍጠኑ።

የመዳን ቀን "ሰይጣን የማይነካው ዕቃ" በአንድ ሐገር ድንገት የአንድ" ጠንቋይ ዝና ከዳር ዳር ተሰማ። ሰውዬው የማያሳየው ምትሐት የለም። አንበሳ ላለ አንበሳ፣ ነብር ላለ ነብር፣ የሞተ ዘመዴን ላለ የሞተ ዘመዱን፣ የጠፋብኝን ዕቃ ከቤት ፈልገህ አምጣልኝ ላለ ዕቃውን ያመጣለታል። እንደሚታወቀው አጋንንት ከክብራቸው የተዋረዱ መላእክት ናቸው። መላእክት ደግሞ በፈለጉት ሁኔታ መገለጥ ይችላሉ። ይህ ጠንቋይ የሚሰጣቸውን ገጸ ባሕርይ ተቀብለው አንዴ አንበሳ፣ አንዴ ነብር፣ አንዴ ሰው እየሆኑ የሚተውኑት እንግዲህ አጋንንቱ ነበሩ። የዚህ ጠንቋይ ዝና ወደ ንጉሱ ደረሰ። ንጉሱ ደግሞ ክርስቲያን ቢሆንም ከመጸሐፍ ቅዱስ ይልቅ እንዲህ ያለ ተአምር እዚህ ቦታ ተፈጸመ ሲባል ለማየተት የሚሮጥ ሰው ነበር። ተአምር የሚወድ ሰው ደግሞ ክርስቲያንም ቢሆን ሰይጣን በሚሰራው ምትሐት መታለሉ የማይቀር ነው። ስለዚህ ይህ ንጉስ የተማረውን መጽሐፍ ቅዱስ ዘንግቶ በጠንቋዩ ምትሐት አመነ። ይህንን የሰሙ የንጉሱ ንስሐ አባት ነገሩን ሰምተው ወደ ቤተ መንግሥት ሲሮጡ ደረሱ። ሲደርሱ ንጉሡ ከቁም ነገር አልቆጠራቸውም። እሱ የጠንቋይ ትርዒት ማየት ቀጠለ። "እስቲ አሁን ደግሞ እእእ ነጭ ፈረስ አምጣልኝ" ማለቱን ቀጠለ በነገሩ ያዘኑት "ኧረ ንጉሥ ሆይ ይተዉ፡ ይህ እኮ የሰይጣን ምትሐት ነው " ብለው ሊያስረዱት ሲሉ በቁጣ አስቆማቸው። ተአምር የሚከተል ሰው መቼስ ቢነግሩት አይሰማም። ጭራሽ እንዲያው ለንስሐ አባቱ እንዲህ አላቸው። "የሰይጣን ስራ ነው አትበሉ፤ ቅናት ነው ይኼማ,,,, ይልቅ እርስዎም የሚፈልጉትን ነገር ይጠይቁት ያምጣልዎት!"አላቸው። ጠንቋዩ «የፈለጉትን ላምጣልውት,,,,,ምን ይፈልጋሉ,,,, " የሞተ ዘመድ አለዎት,,,,, ወይስ ከቤትዎ,,,, » አላቸው በኩራት። ካህኑ ውስጣቸው በመንፈሳዊ ቅናት ተቃጠለ። « እንግዲያውስ የፈለኩትን ማምጣት ከቻልህ ወደ ቤተ መቅደስ ሔደህ ልብሰ ተክህኖዬ ውስጥ መስቀል አለ እርሱን ይዘህልኝ ና » አሉት። ይህን ጊዜ ጠንቋዩ ገና ድግምቱን ሲጀምር አጋንንቱ እላዩ ላይ ሰፍረው ጣሉት። በካህኑ ፊት ወደቀ። ሰይጣን ምንም ነገር ማምጣት ይችል ይሆናል። መስቀሉን ግን ማምጣት አይችልም። አባቶቻችን ሰይጣን እንኳን መስቀል ቀርቶ መስቀለኛ መንገድም አይወድም ይላሉ። የጌታችን ቅዱስ መስቀል ሆይ ቅዱስ ዳዊት እንዳለ «ብከ ንወግዖሙ ለኩሎሙ ጸርነ» «በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን! ከዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ሰኔ 28/2018 ዓም የመዳን ቀን ዛሬ ነው ቅዱስ ቁርባን በአንድነት ለመካፈል የተዘጋጀን እንሁን የውልደ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የአባላት ማስተባበሪያ ክፍል

የመዳን ቀን "ሰይጣን የማይነካው ዕቃ" በአንድ ሐገር ድንገት የአንድ" ጠንቋይ ዝና ከዳር ዳር ተሰማ። ሰውዬው የማያሳየው ምትሐት የለም። አንበሳ ላለ አንበሳ፣ ነብር ላለ ነብር፣ የሞተ ዘመዴን ላለ
የመዳን ቀን "ሰይጣን የማይነካው ዕቃ" በአንድ ሐገር ድንገት የአንድ" ጠንቋይ ዝና ከዳር ዳር ተሰማ። ሰውዬው የማያሳየው ምትሐት የለም። አንበሳ ላለ አንበሳ፣ ነብር ላለ ነብር፣ የሞተ ዘመዴን ላለ የሞተ ዘመዱን፣ የጠፋብኝን ዕቃ ከቤት ፈልገህ አምጣልኝ ላለ ዕቃውን ያመጣለታል። እንደሚታወቀው አጋንንት ከክብራቸው የተዋረዱ መላእክት ናቸው። መላእክት ደግሞ በፈለጉት ሁኔታ መገለጥ ይችላሉ። ይህ ጠንቋይ የሚሰጣቸውን ገጸ ባሕርይ ተቀብለው አንዴ አንበሳ፣ አንዴ ነብር፣ አንዴ ሰው እየሆኑ የሚተውኑት እንግዲህ አጋንንቱ ነበሩ። የዚህ ጠንቋይ ዝና ወደ ንጉሱ ደረሰ። ንጉሱ ደግሞ ክርስቲያን ቢሆንም ከመጸሐፍ ቅዱስ ይልቅ እንዲህ ያለ ተአምር እዚህ ቦታ ተፈጸመ ሲባል ለማየተት የሚሮጥ ሰው ነበር። ተአምር የሚወድ ሰው ደግሞ ክርስቲያንም ቢሆን ሰይጣን በሚሰራው ምትሐት መታለሉ የማይቀር ነው። ስለዚህ ይህ ንጉስ የተማረውን መጽሐፍ ቅዱስ ዘንግቶ በጠንቋዩ ምትሐት አመነ። ይህንን የሰሙ የንጉሱ ንስሐ አባት ነገሩን ሰምተው ወደ ቤተ መንግሥት ሲሮጡ ደረሱ። ሲደርሱ ንጉሡ ከቁም ነገር አልቆጠራቸውም። እሱ የጠንቋይ ትርዒት ማየት ቀጠለ። "እስቲ አሁን ደግሞ እእእ ነጭ ፈረስ አምጣልኝ" ማለቱን ቀጠለ በነገሩ ያዘኑት "ኧረ ንጉሥ ሆይ ይተዉ፡ ይህ እኮ የሰይጣን ምትሐት ነው " ብለው ሊያስረዱት ሲሉ በቁጣ አስቆማቸው። ተአምር የሚከተል ሰው መቼስ ቢነግሩት አይሰማም። ጭራሽ እንዲያው ለንስሐ አባቱ እንዲህ አላቸው። "የሰይጣን ስራ ነው አትበሉ፤ ቅናት ነው ይኼማ,,,, ይልቅ እርስዎም የሚፈልጉትን ነገር ይጠይቁት ያምጣልዎት!"አላቸው። ጠንቋዩ «የፈለጉትን ላምጣልውት,,,,,ምን ይፈልጋሉ,,,, " የሞተ ዘመድ አለዎት,,,,, ወይስ ከቤትዎ,,,, » አላቸው በኩራት

የእሁድ ጉባኤ ሰኔ ፯/፳፻፲፰ ዓ.ም ተከናውኗል የእለቱ መርሐ ግብር በፀሎት የተጀመረ ሲሆን፣ በመቀጠልም የዕለቱ ስንክሳር ተነቦ፣ ዝማሬ በሰንበት ትምህርት ቤቱ መዘምራን ከቀረበ በኋላ፤ ዝማሬ በዘማሪ
+9
የእሁድ ጉባኤ ሰኔ ፯/፳፻፲፰ ዓ.ም ተከናውኗል የእለቱ መርሐ ግብር በፀሎት የተጀመረ ሲሆን፣ በመቀጠልም የዕለቱ ስንክሳር ተነቦ፣ ዝማሬ በሰንበት ትምህርት ቤቱ መዘምራን ከቀረበ በኋላ፤ ዝማሬ በዘማሪት እስከዳር አማረ ቀርቦ፤ በመቀጠልም የእለቱን ትምህርተ ወንጌል በመምህር ሰሎሞን ዮሃንስ ተሰጥቶ፤ በመቀጠል ለሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ሰንበት ትምህርት ቤቱን የሚመሩ ዕጩዎችን አባላት እንዲጠቁሙ የአስመራጭ ኮሚቴ ለአባላት መልእክት በጥሩነህ አላማርዬ አማካኝነት ያስተላለፉ ሲሆን ፎርሞችን በጽሕፈት ቤት እና በመዝሙር ቤት ማግኘት እንደሚቻል ተናግረዋል፤ በመጨረሻም ጉባኤው በፀሎት ተዘግቷል፡፡ ውድ የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት በሙሉ የእሁድ ጉባኤ የሚዘጋጀው ለሁላችንም ስለሆነ ጉባኤውን በመሳተፍ እራሳችንን በእግዚአብሔር ቃል እናንፅ፡፡ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

በቀጣይም የመጽሐፍ ሽያጭ ለ አንድ ሳምንት የሚቀጥል በመሆኑ አባላት እና ምእመናን መጻሕፍት በመግዛት እንድታነቡ እና ቤተ መጽሐፍቱን እንድትደግፉ እንጠይቃለን ። 👉👉 ውሉደ ብርሃን አባ ክፍለ ዩሐንስ መታሰቢያ ቤተ መጻሕፍት እና መዛግብት 👉ዘውትር ከሰኞ እስከ አርብ ከ ቀኑ7:00-ምሽት 2:00 👉ቅዳሜ ከ 4:00-6:00 ከሰዓት 7:00-2:00 👉እሁድ ከ 8:00-2:00 በመምጣት ይገልገሉ። 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

የመጻሕፍት ሳምንት በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች ተከብሮ ተጠናቀቀ ቅዱሳት መጻሕፍትን የማንበብ ልምድ እንድናዳብር፣ ቤተ መጻሕፍታችንን በተሻለ ሁኔታ ለማደራጀትና ተደራሽ ለማድረግ በማሰብ የሚከናወነው አመ
+3
የመጻሕፍት ሳምንት በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች ተከብሮ ተጠናቀቀ ቅዱሳት መጻሕፍትን የማንበብ ልምድ እንድናዳብር፣ ቤተ መጻሕፍታችንን በተሻለ ሁኔታ ለማደራጀትና ተደራሽ ለማድረግ  በማሰብ የሚከናወነው አመታዊ የመጻሕፍት ሳምንት ከ ግንቦት 30-ሰኔ 7 2018 ዓ.ም በልዩ ልዩ መርሐ  ግብሮች የተከበረ ሲሆን በሳምንቱ ውስጥ 👉 ግንቦት 30 በ መክፈቻ መርሐ ግብሩ በዲያቆን ዮሐንስ ጌታቸው ቅዱሳት መጻሕፍትን ስለ ማንበብ በተመለከተ ትምህርት ሲሰጥ በሰንበት ትምህርት ቤቱና ተጋባዥ ዘማሪያን ዝማሬ፤ እንዲሁም ስለ ቤተ መጽሐፉ  ታሪክና አሁናዊ አገልግሎት ገለጻ ተደርጓል። 👉 ሰኔ 2 በዓውደ ምሕረት ጉባኤ ለአጥቢያው ምእመናን በመጋቤ ሐዲስ እንዳልካቸው ነዋይ “ነገር ግን በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል።” መዝሙር 1፥2 በሚል ስለ ቅዱሳት መጻሕፍት በማንሳት ትምህርት ሲሰጥ በተጋባዥ ዘማሪያን መዝሙር እና የቤተ መጽሐፍቱን አገልግሎት ለምእመናን ተደራሽ ለማድረግ ለማስተዋወቅ ተሞክሯል። 👉 ሰኔ  4 በዲያቆን በረከት ዓለምሸት በጽንዐ ተዋሕዶ መጽሐፍ ዙርያ ለመደበኛ ትምህርት ተማሪዎች ዳሰሳ ተደርጓል። 👉 ሰኔ 6 ለአባላት እና አገልጋዮች በነገረ አበው ኢትዮጵያውያን መጽሐፍ ዙርያ በዲያቆን ዮሴፍ ፍስሐ ዳሰሳ ተደርጎ 👉 ሰኔ 7 የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር ለታዳጊ ተማሪዎች በ ሕይወተ ወራዙት መጽሐፍ ላይ በ መምህር ዘካርያስ ክፍሌ ዳሰሳ በማድረግ የተጠናቀቀ ሲሆን ለአገልግሎቱ መሳካት  አብረውን ለነበሩ የሚዲያ ክፍል፣ የመዝሙር እና ስነ ጥበባት ክፍል፣ ለደብሩ ስብከት ወንጌል ክፍል ፣ለቅዱስ ቂርቆስ አዳጊዎቹ ማዕከል እና ለትምህርት እና ሐዋርያዊ ክፍል በረከተ ቅዱሳንን ይስጥልን እንላለን ።

photo content
+2

የሕይወት ቃል 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok
+3
የሕይወት ቃል 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

ቅዳሴ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok
+3
ቅዳሴ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

ማስታወቂያ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok
ማስታወቂያ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

በመርሐ ግብሩ የመጽሐፉ አዘጋጅ በእንግድነት የተጋበዙ ሲሆን እርሶም ሌሎችን በመጋበዝ መጽሐፉን አንብበው በመምጣት ይጠይቁ ይወያዩ የማበረታቻ የመጸሐፍ ስጦታ ያግኙ። 👉 ወደ ጉባኤው ሲመጡ አንድ መጽ
በመርሐ ግብሩ የመጽሐፉ አዘጋጅ በእንግድነት የተጋበዙ ሲሆን እርሶም ሌሎችን በመጋበዝ መጽሐፉን አንብበው በመምጣት ይጠይቁ ይወያዩ የማበረታቻ የመጸሐፍ ስጦታ ያግኙ። 👉 ወደ ጉባኤው ሲመጡ አንድ መጽሐፍ ለቤተ መጻሕፍቱ በመለገስ የታሪክ አካል ይሁኑ። 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

ማስታወቂያ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok
ማስታወቂያ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

ማስታወቂያ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok
ማስታወቂያ 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

በመርሐ ግብሩ ላይ መሳተፍ ለሚፈልጉ አባላት እና አገልጋዮች እሁድ ሰኔ 7 ከ 9:00-10:30 በቤተ መጽሐፍት 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨
በመርሐ ግብሩ ላይ መሳተፍ ለሚፈልጉ አባላት እና አገልጋዮች እሁድ ሰኔ 7 ከ 9:00-10:30 በቤተ መጽሐፍት 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

እሁድ ሰኔ 7/2018 ዓ.ም የሰበካ ጉባኤ ምርጫ ይካሄዳል ስለሆነም ምእመናንና የሰ/ት/ቤታችና አባላት በሙሉ መስርቶቹን በማንበብ ቅድመ ዝግጅት እንድናደርግ ስልን መልእክት እናስተላልፋለን። 👉ለቤተ
እሁድ ሰኔ 7/2018 ዓ.ም የሰበካ ጉባኤ ምርጫ ይካሄዳል ስለሆነም ምእመናንና የሰ/ት/ቤታችና አባላት በሙሉ መስርቶቹን በማንበብ ቅድመ ዝግጅት እንድናደርግ ስልን መልእክት እናስተላልፋለን። 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok

የሕጻናት እና ማዕከላውያን የብርሃን ጉዞ ተከናወነ የሰንበት ትምህርት ቤታችን ቅዱስ ቂርቆስ አዳጊዎች ማዕከል ግንቦት ፴/፳፻፲፰ ዓ.ም በመናገሻ መንበረ መንግስት ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስትያን ዓመታዊ
+7
የሕጻናት እና ማዕከላውያን የብርሃን ጉዞ ተከናወነ የሰንበት ትምህርት ቤታችን ቅዱስ ቂርቆስ አዳጊዎች ማዕከል ግንቦት ፴/፳፻፲፰ ዓ.ም በመናገሻ መንበረ መንግስት ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስትያን ዓመታዊ የሕጻናት እና ማዕከላውያን ተማሪዎች የብርሃን ጉዞ ተከናወነ ፤ በእለቱም ከ420 በላይ አባላት እና አገልጋዮች እንዲሁም የወላጅ ኮሚቴዎች ታድመዋል የእለቱ ፕሮግራም መሪ ዲ/ን ያሬድ ምንዳ ሲሆን ቃለ እግዚአብሔር በመምህር ዲ/ን ጥላዬ አያሌው ተሰጥቷል ። 👉ለቤተሰብ ለወዳጅ ያጋሩ👈 ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሊንኮቹን በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ Youtube | Facebook | Telegram | Tiktok