የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY
Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5 √√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇 " ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 Contact 👉 @AbuYegeta 📞+251945631515/ 0711450978 አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇 ( 1000226469919) CBE Group 👉 https://t.me/lightoflab
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY
کانال የበጉ ብርሃን እንተርናሽናል || LIGHT OF LAMB MINISTRY (@lightoflamb) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 21 480 مشترک است و جایگاه 3 687 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 559 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 21 480 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 16 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 449 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 55 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 6.27% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 3.15% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 1 346 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 677 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 10 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Light of lamb//በጉ_ብርሃን ። ራዕይ 22፡5
√√የቴሌግራም አገልግሎታችን ዋነኛ ዓላማ 👇
" ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15
Contact 👉 @AbuYegeta
📞+251945631515/ 0711450978
አገልግሎታችን ለመደገፍ 👇
( 1000226469919) CBE
Group 👉 https://t.me/light...”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 17 ژوئن | +2 | |||
| 16 ژوئن | +55 | |||
| 15 ژوئن | 0 | |||
| 14 ژوئن | +18 | |||
| 13 ژوئن | +4 | |||
| 12 ژوئن | +4 | |||
| 11 ژوئن | +41 | |||
| 10 ژوئن | +37 | |||
| 09 ژوئن | +30 | |||
| 08 ژوئن | +55 | |||
| 07 ژوئن | +13 | |||
| 06 ژوئن | +39 | |||
| 05 ژوئن | +23 | |||
| 04 ژوئن | +9 | |||
| 03 ژوئن | +8 | |||
| 02 ژوئن | +18 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለ
የዮሐንስ ወንጌል 11:39 (NASV)
••••••••••
³⁹ እርሱም፣ “ድንጋዩን አንሡት” አለ። የሟቹም እኅት ማርታ፣ “ጌታ ሆይ፤ አሁንማ አራት ቀን ስለ ቈየ ይሸታል” አለችው።
በሰው ዘንድ የዘገየው የመሰለ የቆመ የመሰለ
በእግዚአብሔር ዘንድ ህይወት አለው እየተራመደ ነው ፡፡ | 269 |
| 3 | መዝሙር 46
7፤ የሠራዊት ጌታ ከእኛ ጋር ነው፤ የያዕቆብ አምላክ መጠጊያችን ነው።
እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ እንጂ የሰነፎች ጌታ አይደለም። ስለዚህ ሰነፍ ሳይሆን ሠራዊት ሁኑ፤
ዘካርያስ 4:6 NASV
[6] ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ለዘሩባቤል የተላከው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ ‘በመንፈሴ እንጂ በኀይልና በብርታት አይደለም’ ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር። | 403 |
| 4 | “ዘይትህ መልካም መዓዛ አለው፤ ስምህ እንደሚፈስስ ዘይት ነው፤ ስለዚህ ደናግል ወደዱህ።”
— መኃልየ. 1፥3
https://t.me/Zoemission
AMN🔥🔥Geta Hoy🔥 | 384 |
| 5 | . "የዘላለም ፈጣሪ"
Abiyatar Leykun -||-Kingdom sound
🕐-23:47Min-|| 💾-23.12MB
sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ◈sʜᴀʀᴇ
| 362 |
| 6 | " እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል።
ዘፍጥረት 50፤24 | 519 |
| 7 | ዘፍጥረት 21:1 NASV
[1] እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት ሣራን ዐሰባት፤ የገባውንም ተስፋ ፈጸመላት። | 569 |
| 8 | ዘፍጥረት 17:17-18 NASV
[17] አብርሃምም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፋ፤ ሣቀና በልቡ፣ “እንዲያው ምንስ ቢሆን የመቶ ዓመት ሽማግሌ የልጅ አባት መሆን ይችላልን? ሣራስ በዘጠና ዓመቷ ልጅ መውለድ ትችላለችን?” አለ። [18] አብርሃም እግዚአብሔርን፣ “እስማኤልን ብቻ ባርከህ ባኖርህልኝ” አለው።
[19] እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ “ይሁን ዕሺ፤ ነገር ግን ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ይሥሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ እኔም ከርሱ በኋላ ለዘሩ ሁሉ የሚሆን የዘላለም ኪዳን ከርሱ ጋራ እገባለሁ። | 579 |
| 9 | ዘፍጥረት 17
1፤ አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና፡— እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤
2፤ ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ፡ አለው።
3፤ አብራምም በግምባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው፡— እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፤
4፤ ለብዙ አሕዛብም አባት ትሆናለህ።
5፤ ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፤ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና። | 557 |
| 10 | አሁን Live ላይ ነኝ ገባ ገባ በሉ 👇 👇
https://t.me/lightoflamb?livestream=37fb446da4032baf36 | 618 |
| 11 | #ተዘጋጁ
3:00 Live stream program
የቃልና የፀሎት ፕሮግራም ስላለን ተዘጋጁ 🙌 | 623 |
| 12 | እንዳንዴ ጊዜ እግዚአብሔር እኛ በእርሱ ብቻ እንድንመካ ፤ እንድንታመንና እንድንደገፍ ስፈግ፤ ከእርሱ ውጭ የሚንደገፍባቸውን ነገር ከዓይናችን ፊት ዞር ያደርጋል።
እርሱን ብቻ እንድንከተል ስለምፈልግ ከእርሱ በላይ የምንወዳቸውን፤ ትኩረት ያደርግንባቸው ነገሮችን ከአጠገባቻችን ያርቃል።
በዚያን ጊዜ ዓይኖቻችን ወደ ተራራ ሳይሆን ወደ እግዚአብሔር እናነሳለን፥
ሮሜ 8:28 NASV
[28] እግዚአብሔር፣ ለሚወድዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን። | 824 |
| 13 | @YtbAudioBot | 878 |
| 14 | @YtbAudioBot | 961 |
| 15 | ልዩ ትምሀርትና የፀሎት ፕሮግራም
ዛሬ ማታ ከምሸተ: 3፡00 ጀምሮ
በልዩ መገለጥ የእግዚአብሔር ቃል እንማራለን፥ እንዲሁም ህብረትና በግል የፀሎት ጊዜ ይኖረናል ።
0945631515/0711450978
እነሆ እግዚአብሔር በኃይሉ ከፍ ያለውን ነገር ያደርጋል።💪 | 1 422 |
| 16 | #በጌታ_በኢየሱስ_ስም_የሚባክን_ሰአትና_ጉልበት እንዳይኖራችሁ ፣ በማይረቡ ልምምዶች ህይወታችሁ እንዳይጠመድ እፀልያለሁ።
#ፍሬያማ ህይወት ስራ እና አገልግሎት ጌታ ኢየሱስ ሲሰጣችሁ አያለሁ።👋👋 | 919 |
| 17 | @YtbAudioBot | 955 |
| 18 | እንግዳ ጋብዤ ምንድነው መኝታ
ለቀን ምሳ ልስራ እራቱን ለማታ
ነቅቼ ልጠብቅ የሕይወቴን ጌታ
ወገቤን አጥብቄ ልበል ማራናታ
አለኝ ቀጠሮ ኢየሱስ ከሚባል እንግዳ
እስኪ ልነሳ ቤቴን ላሰናዳ
ላልዳኑት ልመስክር የዳኑትን ላፅና
ትዕዛዝ አልጠብቅም ተግባሬ ነውና
ቅዱስ ቃሉን ላጥና በፀሎቴም ልትጋ
የገሃነምን ደጅ በስሙ ልዋጋ
ኢየሱስ በክብር ይመጣል
ይሄ የወንጌል አገልግሎት በገንዘብ በመደገፍ ከእኛ ጋር የእግዚአብሔር መንግሥት አገልግሉ
ወደ ፊት አስቀጥሉን 👇
1000226469919 CBE
0945631515/0711450978 | 1 081 |
| 19 | የእግዚአብሔር ኪዳን ገብቶ ሳይፈጽመው አይደለም እናንተ ልትሞቱ ይቅርና ጠላቶቻችሁ እንኳን የእናንተ ክብርና ስኬት ሳያዩ አይሞቱም ።
"...መርዶክዮስ በፈረሱ ላይ ከተቀመጠም በኋላ ሃማን ፊት ፊት እየሄደ በመምራት “ንጉሡ ሊያከብረው የፈለገውን ሰው እንዴት እንደ ሸለመው ተመልከቱ!” እያለ ያውጅ ነበር።"
— አስቴር 6:11
በኢየሱስም ስም አዋጅ ተገልብጦ ጠላቶቻችሁ የእናንተ ሞትና ውርደት በተናገሩበት አንደበት የእናንተ ክብርና ከፍታን በአደባባይ ያውጃሉ👋👋👋👋👋👋👋👋👋
#ይሁንላችሁ 👋👋👋 | 986 |
| 20 | አንተ ታላቅ ነህ
Pastor Endale W/G
━ ━ ━━⊱✿⊰━ ━ ━ ━ ━
🔥🔥#Join_now🔥🔥
✓ @lightoflamb ✓
✓ @lightoflamb ✓ | 1 049 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
