fa
Feedback
Defence Construction Enterprise

Defence Construction Enterprise

رفتن به کانال در Telegram

Defense Construction Enterprise (DCE) is one of the leading construction companies in Ethiopia. We are different from other companies as we work in the most remote and difficult areas of the country. We are dedicated and devoted to build the country.

نمایش بیشتر
1 695
مشترکین
+224 ساعت
+117 روز
+1430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+22
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+21
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+60
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+153
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+34
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+92
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+56
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+25
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+52
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+68
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+59
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+38
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+62
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+49
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+123
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+37
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+43
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+50
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+865
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
12 ژوئیه+2
11 ژوئیه+2
10 ژوئیه+2
09 ژوئیه+5
08 ژوئیه+3
07 ژوئیه+1
06 ژوئیه+1
05 ژوئیه+3
04 ژوئیه+1
03 ژوئیه+2
02 ژوئیه0
01 ژوئیه0
پست‌های کانال
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅዱን ይፋ አደረገ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 03 ቀን 2018 ዓ.ም የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከ2019 እስከ 2023 በጀት ዓመት የሚተገበር አዲስ ስትራቴጂክ ዕቅድ ይፋ አድርጓል። ተቋሙ በስትራቴጂክ ዕቅዱ 61.6 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘትና የፕሮጀክቶችን የጊዜ መዘግየት ምጣኔ ወደ ዜሮ የማውረድ ግብ ሰንቋል። ይህ ዕቅድ ተቋሙን ከዘመኑ የቴክኖሎጂ አቅጣጫ ጋር በማስተሳሰር ተወዳዳሪነቱን ለማረጋገጥ ያለመ ነው። ዕቅዱ በአራት ዋና ዋና ምሰሶዎች ላይ የተመሰተ ሲሆን የፕሮጀክት ክንውን ብቃትን ማሳደግ፣ የፋይናንስ ዘላቂነትን ማረጋገጥ፣ የዲጂታል ሽግግርና የሰው ኃይል ልማትን ማፋጠን፣ እንዲሁም የአመራር አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር ናቸው። የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብርጋዲየር ጄኔራል ኢንጂነር ሰጠኝ ሊኪሳ እንደገለጹት፤ ተቋሙ ኢአርፒ (ERP) እና ቢም (BIM) ቴክኖሎጂዎችን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ያደርጋል። በተጨማሪም የማሽነሪዎችን አጠቃቀም በጂፒኤስ (GPS) በመቆጣጠር እና የሠራተኞች ፍልሰትን ከ5 ከመቶ በታች በማውረድ ውጤታማነቱን ለማሳደግ ታቅዷል። ለስኬታማነቱም በውጤት ላይ የተመሰረተ የአስተዳደር ሥርዓት (OKR) ለመተግበር ታቅዷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዲጂታል ክትትል የታገዘ የተጠያቂነት አሠራር ተግባራዊ ይሆናል። ለስትራቴጂክ ዕቅዱ ስኬታማነት እያንዳንዱ ፕሮጀክት እና የሥራ ክፍል ዕቅዱን ለሠራተኞች ማዳረስ፣ የሥራ አፈጻጸምን ከሠራተኛ ጋር ማገናኘት፣ እንዲሁም የድጋፍና ቁጥጥር ሥርዓትን (ቼክ ሊስት) መተግበር እንደሚገባ ተመላክቷል። ኢንተርፕራይዙ የሚያጋጥሙትን የፕሮጀክት መዘግየት፣ የወጪ መናር እና የገንዘብ ፍሰት እጥረት የመሳሰሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታትም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ይሠራል፡፡ የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅዱ በኢንተርፕራይዙ የዕቅድ ዝግጅት መምሪያ ተወካይ በኮሎኔል ምንውየለት አሰፋ የቀረበ ሲሆን፣ ከስትራቴጂክ ዕቅዱ መነሻ የተዘጋጀው የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ደግሞ በአቶ ግዛው ክፍሌ ቀርቦ በሰፊው ውይይት ተደርጎበታል።   ዘጋቢ ማርታ ተፈሪ ፎቶግራፍ መሳይ ያደታ   የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official  

2
+4
بدون متن...
522
3
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በ2018 በጀት ዓመት ውጤታማ አፈጻጸም ማስመዝገቡን ገለጸ።   የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 01 ቀን 2018 ዓ.ም   የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከመሥሪያ ቤት አመራሮች፣ ከፕሮጀክት ሥራ አስኪያጆች እና ከቡድን መሪዎች ጋር ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ውይይት አካሂዷል።   በ2018 በጀት ዓመት ፕሮጀክቶችን በመምራት፣ በማስተዳደር እንዲሁም አጠናቆ ለምረቃ በማብቃት ረገድ አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል። በበጀት ዓመቱ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በመረከብ፣ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን በማጠናከር ፋይናንሳዊ ጤናማነትን ለማረጋገጥ፣ የሀብት አጠቃቀምንና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እንዲሁም የሥራ አካባቢን ምቹ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸው ተገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ የሰው ኃይል ልማትንና አስተዳደርን ውጤታማ ለማድረግ፣ የማሽነሪና ተሽከርካሪ ጥገና አቅምን ለማሳደግ፣ ሥራዎችን አቀናጅቶ ለመሥራት እንዲሁም ብልሹ አሠራሮችን ለመከላከል በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል።   ከተሳታፊዎች የተነሱ ጥያቄዎችን መነሻ በማድረግ ማብራሪያ የሰጡት የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብርጋዲየር ጄኔራል ኢንጂነር ሰጠኝ ሊኪሳ፤ በ2018 በጀት ዓመት የተከናወኑ ሥራዎች ውጤታማ ከመሆናቸውም ባሻገር፣ ለቀጣይ ሥራዎች ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ዘርፎች የተለዩበት  ወቅት እንደነበር ገልጸዋል። ዋና ሥራ አስፈጻሚው፣ በቀጣይ መስተካከል ያለባቸውን ጉድለቶች በማረም ይበልጥ ውጤታማ መሆን እንደሚገባና በሁሉም የሥራ ዘርፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚያስፈልግ የሥራ አቅጣጫ ሰጥተዋል።   ዘጋቢ ማርታ ተፈሪ ፎቶግራፍ መሳይ ያደታ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
693
4
+2
بدون متن...
671
5
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝን የቅርብ ጊዜ ስራዎች፣ መረጃዎች እና የጨረታ ማስታወቂያዎችን በፍጥነት ለማግኘት የእኛን የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ። ከታች ያለውን QR ኮድ በመቃኘት (Scan
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝን የቅርብ ጊዜ ስራዎች፣ መረጃዎች እና የጨረታ ማስታወቂያዎችን በፍጥነት ለማግኘት የእኛን የቴሌግራም ገጽ ይቀላቀሉ። ከታች ያለውን QR ኮድ በመቃኘት (Scan በማድረግ) በቀጥታ ወደ ገጻችን ይግቡ! DCE2020
1 194
6
ዜና እረፍት በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ሰራተኛ የነበሩት ኮሎኔል አንግዳ ተካ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና የረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይ
ዜና እረፍት በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ሰራተኛ የነበሩት ኮሎኔል አንግዳ ተካ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና የረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞችም በኮሎኔል  እንግበኮሎኔል እንግዳ ተካ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለስራ ባልደረቦቻቸው ፈጣሪ መፅናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን፡፡ ፈጣሪ ነፍሳቸውን በገነት ያኑርልን!
1 822
7
https://www.facebook.com/share/1EqaT1FHap/
1
8
Fana News Show 05 10 18 (3).mp3
2 533
9
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ እያካሄደ የሚገኘው የለውጥ ጉዞ ትግበራ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የጀመረውን ሁለንተናዊ የለውጥ ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግረውንና አሠራሩን ሙሉ በሙሉ ዲጂታላይዝ የሚያደርገውን የኢአርፒ ERP (Enterprise Resource Planning) ሲስተም ትግበራ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ አድርሷል፡፡ ይህ የቴክኖሎጂ ሽግግር ተቋሙ ያለውን አቅም በማቀናጀት ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ግልጽ እና ተወዳዳሪ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን ጠንካራ መሠረት የጣለ ሲሆን፤ ቴክኖሎጂውን ከሰው ኃይል አቅም ጋር ለማዋሃድ ታስቦ የተዘጋጀው የማጠቃለያ የተግባርና የለውጥ አስተዳደር  ሥልጠና በኢንተርፕራይዙ ተሰጥቷል፡፡ ለዲጂታል ሽግግሩ ግንባር ቀደም መሪ የሆኑት የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብርጋዲየር ጄነራል ኢንጂነር ሰጠኝ ሊኪሳ፣ ምክትል ሥራ አስፈጻሚዎች፣ የመምሪያ ኃላፊዎችና የቡድን መሪዎች በሥልጠናው ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ከኤክሲድ (Exceed) ኩባንያ የመጡት የለውጥ አስተዳደር፣ ማርኬቲንግ እና ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት የሥራ ክፍል ኃላፊ አቶ መኮነን ትኩ ሥልጠናውን የሰጡ ሲሆን፤ አመራሮቹ አዲሱን ሲስተም ከዕለት ተዕለት የሥራ ሂደት ጋር እንዴት ማዋሃድ እንደሚችሉ፣ ስትራቴጂካዊ ዕቅዶችን በዲጂታል መንገድ መምራትን እና አዳዲስ አሠራሮች ሲተገበሩ የሚገጥሙ የሰዎችን የሥነ-ልቦና ተግዳሮቶች በብልሃት እንዴት ማስተዳደር እንደሚቻል በጋራ ውይይትና ልምምድ አድርገዋል፡፡ አሰልጣኙ ማሽኖችንና ሲስተሞችን መቀየር ብቻውን ለውጥ እንደማያመጣ ጠቁመው፣ ዋናው ስኬት የሚገኘው የሥራ መሪዎችና ሠራተኞች የጋራ ግንዛቤና ዝግጁነት ሲኖራቸው መሆኑን በሥልጠናው ላይ አስገንዝበዋል፡፡ ሥልጠናው በየደረጃው በሚገኙ መሪዎች መካከል ጠንካራ የሥራ ቅንጅት የፈጠረ ሲሆን፤ ከፍተኛ አመራሩን በስትራቴጂካዊ ዕይታ፣ መካከለኛውን አመራር በክትትልና ትግበራ፣ እንዲሁም በታችኛው እርከን ላይ የሚገኘውን ፈጻሚ የዕለት ተዕለት ሥራዎችን በቴክኖሎጂ ታግዞ እንዲያከናውን አዲስ አቅምና መነሳሳትን የፈጠረ ነው።   ዘጋቢ ማርታ ተፈሪ ፎቶግራፍ መሳይ ያደታ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
2 113
10
+1
بدون متن...
1 639
11
بدون متن...
1 827
12
https://www.facebook.com/share/v/17bGhXV8Y8/
1
13
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ! ዒድ ሙባረክ! የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ! ዒድ ሙባረክ! የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
1 537
14
ኢንተርፕራይዙ በድሬዳዋ ከተማ የገነባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ፕሮጀክት ተመረቀ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የምስራቅ ፈጥኖ ደራሽ ማዕከል ግንባታን ከተሰጠው የውል ጊዜ ቀድሞ ያጠናቀቀው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ምስጋና ተችሮታል። በድሬዳዋ ከተማ የተገነባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የምስራቅ ፈጥኖ ደራሽ ማዕከል በዛሬው እለት በተመረቀበት ወቅት፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝን በልዩ ሁኔታ አመስግነዋል። ኢንተርፕራይዙ ለፕሮጀክቱ ከተሰጠው የውል ማጠናቀቂያ ጊዜ አስቀድሞ ግንባታውን ሙሉ በሙሉ በጥራት አጠናቆ ማስረከቡን በከፍተኛ አድናቆት የገለፁት ኮሚሽነር ጄኔራሉ የማዕከሉ ግንባታ ሳይጓተት የተጠናቀቀው፣ ያጋጠሙ የተለያዩ ማነቆዎችን በተግባር በመቅረፍ መሆኑን አብራርተዋል። በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት ለግንባታው የወጣው ወጪ ካለው አጠቃላይ የገበያና የኮንስትራክሽን ሁኔታ አንጻር እጅግ ወጪ ቆጣቢ መሆኑን ጠቅሰው፤ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ማዕከሉን ልክ እንደ ራሱ ተቋም በመቁጠር በጥራትና በከፍተኛ ቁርጠኝነት የገነባ መሆኑን ገልጸዋል። ኢንተርፕራይዙ በተመሳሳይ መልኩ በሐረር ከተማ የሚገኘውንና በቀጠናው ዘመናዊ የሆነውን የፖሊስ ሆስፒታል ግንባታ ወደ ማጠናቀቂያው ማድረሱንም ጠቁመዋል። ማዕከሉ ድሬዳዋ ላይ መመስረቱ ለአካባቢውና ለአጎራባች የሐረሪና የሶማሌ ክልሎች ሰላምና ደህንነት አስተማማኝ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን የገለጹት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በበኩላቸው፣ ግንባታው በጥራትና በተያዘለት ጊዜ መጠናቀቁ ለቀጠናው ትልቅ ኩራት መሆኑን ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን አማካሪነት ግንባታው የተከናወነውና ዛሬ በይፋ የተመረቀው ይህ ግዙፍ ማዕከል የአስተዳደር ቢሮ ህንጻ፣ ደረጃቸውን የጠበቁ የሴቶችና የወንዶች ዶርሚተሪዎች፣ ክሊኒክ፣ የእንግዳ ማረፊያ እንዲሁም ብዙ አገልግሎት የሚሰጡ ክፍሎችን ያካተተ ነው። ዘጋቢ ማርታ ተፈሪ ፎቶግራፍ መሳይ ያደታ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
1 759
15
+8
بدون متن...
1 938
16
ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም! ሙስናን ለመከላከል እና አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ የሚደረጉ ጥረቶች ሁሉ በአስተማማኝ ሕጋዊ መሰረት ላይ የተመረኮዙ እንዲሆኑ የህግ ማዕቀፎች ወሳኝ መሳሪያዎች ናቸው። ስለ ፀረ-ሙስና ህጎች ምን ያህል ያውቃሉ? የሀገራችንን የፀረ-ሙስና ትግል የሚመሩ ዋና ዋና ዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ የህግ ማዕቀፎች የሚከተሉት ናቸው፦ 🌐 ዓለም አቀፍ ስምምነቶች፡- • የተባበሩት መንግስታት የፀረ-ሙስና ኮንቬሽን (አዋጅ ቁጥር 544/1999 ዓ.ም)፦ በሙስና የተገኘን ሀብት ማስመለስና ዓለም አቀፍ ትብብር ላይ ያተኩራል። • የአፍሪካ ህብረት የሙስና መዋጊያና መታገያ ኮንቬሽን (አዋጅ ቁጥር 545/1999 ዓ.ም)፦ በአፍሪካ አህጉር (በተለይም በመንግስት ባለስልጣናት) የሚፈጸሙ ሙስናዎችን ለመዋጋት የወጣ ስምምነት ነው። 🇪🇹 ዋና ዋና የሀገር ውስጥ ህጎች፡- • የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር 881/2007 ዓ.ም፦ የተለያዩ የሙስና ወንጀሎችንና ቅጣቶችን በ25 አንቀጾች (ከአንቀጽ 9 እስከ 33) ደንግጎ የያዘ ተቀዳሚ ህግ ነው። • የሀብት ማሳወቂያና ማስመዝገቢያ አዋጅ ቁጥር 668/2002 ዓ.ም፦ ተመራጮች፣ ተሿሚዎችና የመንግስት ሰራተኞች ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ በማስገደድ የመንግስት ሀብት እንዳይመዘበር ይከላከላል። • የተሻሻለው የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1236/2013 ዓ.ም፦ በትውልድ ሥነ-ምግባር ግንባታ እና በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ላይ ይሰራል፡ የፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ (1183/2012) የምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ (699/2003)፣ የመንግስት ግዥ አዋጅ (1333/2016) እና የንብረት ማስመለስ አዋጅ (1364/2017) ይጠቀሳሉ። "ትውልድን በሥነምግባር፤ ተቋምን በአሰራር እንገንባ!"
1 504
17
የዘመኑን የቴክኖሎጂ ሽግግር መጠቀም አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ.ም የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አሰራሩን ዘመናዊና ውጤታማ ለማድረግ የጀመረው የዲጂታላይዜሽን ጉዞ አካል የሆነው የተግባር ስልጠና ዛሬ ተሰጥቷል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብርጋዲየር ጄኔራል ኢንጂነር ሰጠኝ ሊኪሳ፤ ተቋሙ ካለበት ሰፊ ኃላፊነት አንጻር አሰራሮችን ማዘመን ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል። ዋና ሥራ አስፈፃሚው አሰራራችንን ከወረቀት ንክኪ ወደ ዲጂታል ማሸጋገር አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው በማለት፣ አመራሩ በቴክኖሎጂ የታገዘ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት እንዲከተል ስልጠናው ትልቅ ፋይዳ እንዳለው በአፅንኦት ሰጥተዋል። በአመራር ደረጃ የተጀመረው ስልጠና በተዋረድ እስከ ታችኛው የሥራ ክፍል ድረስ እንደሚቀጥልና ተቋሙ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል የሥራ አካባቢ ለመቀየር የያዘውን ግብ ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራም አረጋግጠዋል። በኢንተርፕራይዙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት መምሪያ የተሰጠው ይህ ስልጠና፤ የሥራ መሪዎች የኢሜል ልውውጥንና የሥራ መርሃ-ግብር ምደባን በአውትሉክ (Outlook) መተግበሪያ፣ እንዲሁም የሥራ ሪፖርት አቀራረብን በሰርኩኒ (Serkuni) መተግበሪያ በኩል በዘመናዊ መንገድ እንዲመሩ ለማስቻል የታለመ ነው። የመምሪያው ኃላፊ አቶ ሚሳኤል የማነ እንደገለጹት፤ ስልጠናው አመራሩ መረጃዎችን በፍጥነት እንዲለዋወጥና ሥራዎችን በቅልጥፍና እንዲያከናውን ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ዘጋቢ ማርታ ተፈሪ ፎቶግራፍ ጥላሁን ደስታ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
1 697
18
بدون متن...
1 323
19
بدون متن...
1 276
20
የዘመኑን የቴክኖሎጂ ሽግግር መጠቀም አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ግንቦት 05 ቀን 2018 ዓ.ም የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አሰራሩን ዘመናዊና ውጤታማ ለማድረግ የጀመረው የዲጂታላይዜሽን ጉዞ አካል የሆነው የተግባር ስልጠና ዛሬ ተሰጥቷል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢንተርፕራይዙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ብርጋዲየር ጄኔራል ኢንጂነር ሰጠኝ ሊኪሳ፤ ተቋሙ ካለበት ሰፊ ኃላፊነት አንጻር አሰራሮችን ማዘመን ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል። ዋና ሥራ አስፈፃሚው አሰራራችንን ከወረቀት ንክኪ ወደ ዲጂታል ማሸጋገር አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው በማለት፣ አመራሩ በቴክኖሎጂ የታገዘ የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት እንዲከተል ስልጠናው ትልቅ ፋይዳ እንዳለው በአፅንኦት ሰጥተዋል። በአመራር ደረጃ የተጀመረው ስልጠና በተዋረድ እስከ ታችኛው የሥራ ክፍል ድረስ እንደሚቀጥልና ተቋሙ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል የሥራ አካባቢ ለመቀየር የያዘውን ግብ ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራም አረጋግጠዋል። በኢንተርፕራይዙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት መምሪያ የተሰጠው ይህ ስልጠና፤ የሥራ መሪዎች የኢሜል ልውውጥንና የሥራ መርሃ-ግብር ምደባን በአውትሉክ (Outlook) መተግበሪያ፣ እንዲሁም የሥራ ሪፖርት አቀራረብን በሰርኩኒ (Serkuni) መተግበሪያ በኩል በዘመናዊ መንገድ እንዲመሩ ለማስቻል የታለመ ነው። የመምሪያው ኃላፊ አቶ ሚሳኤል የማነ እንደገለጹት፤ ስልጠናው አመራሩ መረጃዎችን በፍጥነት እንዲለዋወጥና ሥራዎችን በቅልጥፍና እንዲያከናውን ትልቅ እገዛ ያደርጋል። ዘጋቢ ማርታ ተፈሪ ፎቶግራፍ ጥላሁን ደስታ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ-ገፅ https://dfmc.mod.gov.et/ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ዩቲዩብ https://youtube.com/@fdredefenseforce-9629?si=Av-sDKCopw1FfTW2 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት  ቴሌግራም  https://t.me/+E_EOiTY9eq85ODI0 የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ፌስቡክ https://www.facebook.com/fdredefense.official
0