fa
Feedback
ማዕደ ፡ ጥበብ | Banquet of Wisdom

ማዕደ ፡ ጥበብ | Banquet of Wisdom

رفتن به کانال در Telegram

“ለንባብ ክብርን ስጥ። ራስኽን ለንባብ አስገድድ። ከቻልኽ ፥ ከምትጸልየው አስበልጠኽ አንብብ። የጥሩ ጸሎት ምንጩ ንባብ ነውና" (አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ)

نمایش بیشتر
1 368
مشترکین
+324 ساعت
+77 روز
+1730 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئیه '26
ژوئیه '26
+65
در 0 کانال‌ها
ژوئن '26
+36
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+31
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+29
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+48
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+37
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+32
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+33
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+8
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+5
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '21
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '21
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '21
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '21
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '21
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '21
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '21
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '20
+3 188
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
31 ژوئیه0
30 ژوئیه+3
29 ژوئیه+3
28 ژوئیه+2
27 ژوئیه0
26 ژوئیه+4
25 ژوئیه+1
24 ژوئیه+2
23 ژوئیه+3
22 ژوئیه+2
21 ژوئیه+2
20 ژوئیه+2
19 ژوئیه+3
18 ژوئیه+1
17 ژوئیه+3
16 ژوئیه0
15 ژوئیه+1
14 ژوئیه+2
13 ژوئیه+2
12 ژوئیه+3
11 ژوئیه+2
10 ژوئیه+2
09 ژوئیه+5
08 ژوئیه+4
07 ژوئیه+3
06 ژوئیه+2
05 ژوئیه+1
04 ژوئیه+1
03 ژوئیه+2
02 ژوئیه+2
01 ژوئیه+2
پست‌های کانال
"እግዚአብሔር ምንም ነገር ሲያደርግ በምክንያት ነው" የምንለው ለዚህ ነው!

2
እነሆ የቅዱስ ገብርኤል ተአምር፦         ጸሎትና በረከቱ በእኛ በሕዝበ ክርስቲያን ላይ ይኹንና መጋቤ ሐዲስ ቅዱስ ገብርኤል ያደረገው ተአምር ይኽ ነው፦        ባለትዳር ናቸው። መስሊምም ናቸው። ለዓመታት ልጅ መውለድ ተስኗቸው ብዙ ቦታ ደከሙ። አልቻሉም። ችግራቸውን የሚያውቁ አንዳንድ ሰዎች "ለቅዱስ ገብርኤል እኮን ብትሳሉ ልጅ ይሰጣችኋል" ቢሏቸው ፥ አምነው ይሳላሉ፦ "ቅዱስ ገብርኤል ሆይ! ልጅ ብትሰጠን ክርስቲያን እንኾናለን" ብለው! ከዘጠኝ ወራት በኋላ ወንድ ልጅ ከነቃጭሉ ዱብ! ይኼኔ ዲያብሎስ መጥቶ ሹክ አላቸው። እነርሱም ክርስቲያን የመኾን ሓሳባቸውን ተዉ። ስእለታቸውን አጠፉ። "ምነው?" ቢባሉ ፥ "ያው ዘመድ አዝማዳችን ጠቅላላ ሙስሊም ነው። ሃይማኖት ብንቀይር መከራው ብዙ ነው። ማግለልና መድሎው ጭንቅ ነው" ብለው። ቅዱስ ገብርኤል ይኼን ሲሰማ "አቤት! ምን አላችኹ??" ያለ ኹሉ ይመስለኛል።         የተወሰኑ ጊዜያት ነጎዱ። ሠላም ነበር። ሠላሙ ግን አልቀጠለም። ቅዱስ ገብርኤል "ልጄን መልሱልኝ" ሲል ተጣራ። ልጁም ጥሪውን ሰማ። በተኛበት ጸጥ አለ። ነፍሱን ለቅዱስ ገብርኤል አሳልፎ ሰጠ። ልጁ ሲወለድ የነበረው ፍሥሐ ወሐሴት ከልጁ ነፍስ ጋር ወደ መጣበት ተመለሰ። ዋይታና ልቅሶ ቤቱን መላው። አፋፍሰው ቢወስዱት "የሞተ ልጅ ነፍስ ዝሩበት ነው ወይ የምትሉን?" አሏቸው። ይኼኔ እናቱ ወደ ልቧ ተመለሰች። ደግነቱ አልዘገየችም። በቅዱስ ገብርኤል ዘንድ መዘግየት አልነበረም። ሐዘኗ በፊቱ ደርሷ አንኳኳ። ፈጥና ኺዳ ልጇን ወስዳ መቅደሱ በር ላይ ጣለችው። ልጁም 'አለሁ!' አለ። ለመኖሩ ምልክትም ሽንቱን ሸና። በጨለማ የሚኖሩ ባለትዳሮች ታላቅ ብርሃን በራላቸው። ታላቅ ደስታ ኾነ። አኹን ግን ስእለታቸውን ሊያጥፉ አልደፈሩም። ክርስትናን ተቀበሉ! እግዚአብሔር ይመስገን! ~ መምህር ተስፋዬ ሞሲሳ በአንድ ስብከታቸው ሲመሰክሩ እንደሰማኹት (ነገር ግን በጸሓፊው አገላለጽ የቀረበ) እንኳን አደረሳችኹ!
325
3
በቅዱስ ሚካኤል ስም ከተዘመሩ መዝሙሮች በጣም የወደድሁት አንዱ መዝሙር ነው። ተጋበዙልኝ እስኪ፦ እንኳን አደረሳችኹ! https://youtu.be/WecrDoAaop4?si=vbOTvYujUswccyGb
299
4
እንኳን ለቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ የሰማዕትነት በዓል በሠላም አደረሳችኹ! በስማቸው የተዘመሩ ጣፋጭ መዝሙራት እነሆ! https://youtu.be/oGFsEOaHRMk?si=-7OfjimCoVqKn5mL
361
5
« ከክርስቲያን ቤት ውስጥ የዓይጥ ወጥወድ ባገኝ ውርደት ነው! » እያሉ ነው አባ ገብረ ኪዳን ... በዚህ ዓይነት አብዛኞቻችን ሌባ ነን ማለት ነው? ምን ታስባላችሁ?🤔 እስኪ ስሙት ምን ሰርቀን እ
« ከክርስቲያን ቤት ውስጥ የዓይጥ ወጥወድ ባገኝ ውርደት ነው! » እያሉ ነው አባ ገብረ ኪዳን ... በዚህ ዓይነት አብዛኞቻችን ሌባ ነን ማለት ነው? ምን ታስባላችሁ?🤔 እስኪ ስሙት ምን ሰርቀን እንደኾነ ከጠፋብን ምናልባት የሰረቅነው 'ዐሥራት' ይኾን?🤔 @Tibebsenayit
435
6
https://vm.tiktok.com/ZSCBLayV1/ « በዓላትን እንደ አይሁድ በመጠንቀቅ አታክብሩ! » > ግመልን የምትውጡ ትንኝን የምታጠሩ! ያዳምጡት! ያተርፉበታል!
https://vm.tiktok.com/ZSCBLayV1/ « በዓላትን እንደ አይሁድ በመጠንቀቅ አታክብሩ! » > ግመልን የምትውጡ ትንኝን የምታጠሩ! ያዳምጡት! ያተርፉበታል!
417
7
« በቤትሽ ያለውን ንገሪኝ » (፪ኛ ነገ. ፬ ፥ ፪) ድርሳነ ሚካኤል ላይ በተጻፈ ፣ በአንድ ወቅትም ሲነበብ ሰምቼው ውስጤ በቀረ ታሪክ ልጀምር ወደድኹ። ነገርዬው እንዲኽ ነው፦          አንድ ችግረኛ ሰው ወደ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ - ክርስቲያን ማልዶ እየኼደ በስዕሉ ፊት በመቆም ቅዱስ ሚካኤልን የዕለት ጉርስ የዓመት ልብስ ይሰጠው ዘንድ ከልቡ ይለምናል። ታዲያ ከዕለታት አንድ ቀን ቅዱስ ሚካኤል ወደርሱ መጥቶ እንዲኽ ይለዋል፦ (በድርሳኑ ላይ "ቃል በቃል" የተጻፈውን እንዳለ አቅርቤዋለኹ)         “አንተ ሰነፍ! ሰውነትኽ መሥራት  ከሚችለው ሥራ አንዳችም አልሠራኽም! ነገር ግን በሥራ ፈትነት ተቀምጠኽ ምን ትዘበዝበኛለኽ? ለመሥራትም ክንድኽን አላነሣኽም። እርሻ አርሰኽ ምድር በምትሰጠው ጥቅም አልተጠቀምክም! አታክልት አልተከልክም። ዘር አልዘራኽም። ይኽን ማድረግ እንኳን ባይቻልኽ ንግድ አትነግድምን? የሥራ ፍሬኽን አበዛልኽና እባርክልኽ ዘንድ። እንግዲኽ ፣ ረዳት እኾንኽ ዘንድ በማናቸውም የሥራ መስክ ያልተሠማራኽና ዕድልኽንም ያልሞከርኽ ስለኾነ ፣ ከሰው ኹሉ በታች ኾነኽ ተዋረድኽ። በስንፍናኽና በታካችነትኽ ከልጆችኽና ከሚስትኽም ጋር በችግር አለንጋ ስትገረፉ ትገኛላችኹ። አኹንም ወደ ቤተ-ክርስቲያን ኺድና ትነግድበት ዘንድ ከቤተ-ክርስቲያኑ ገቢ ገንዘብ እንዲሰጥኽ ለኤጲስቆጶሱ ንገረው። እኔም በትርፉ ቤተሰቦችኽን ታስተዳድርበት ዘንድ እንዲባርክልኽ ከወጣኽበትም በሠላም መልሶ ከቤትኽ እንዲያገባኽ እግዚአብሔርን እለምነዋለኹ አለው።” ይለናል በድርሳኑ ላይ የተጻፈው ታሪክ።¹                     ከዚኽ በኋላ ይኽ ችግረኛ ገንዘቡን ተበድሮ ነግዶ አትርፎ ፣ ብድሩንም በጊዜው መልሶ የልቡ መሻት እንደተፈጸመለት ድርሳኑ ይነግረናል። ዝርዝሩን ለአንባቢ ልተወውና ወደ ርእሰ ጉዳይዬ ልመለስ።         ይኽ ችግረኛ ሰው በእጁ ላይ ያለውን ሳይጠቀም እንዲኹ መለመኑ ከቅዱስ ሚካኤል ዘንድ የደረሰበትን ተግሣጽ ሰምተናል። አንተም እንዲኹ ታደርግ ዘንድ ከወደድኽ እንዲኽ ያለውን ተግሣጽ ታስተናግዳለኽ። "አንተ ሰነፍ! ሰውነትኽ መሥራት  ከሚችለው ሥራ አንዳችም አልሠራኽም!" የሚለውን ተግሣጽ አንተም ትሰማለኽ! እግዚአብሔር እጁን ያሳይኽ ዘንድ ከወደድኽ እጅኽን አሳየው! በቤትኽ ያለውን ንገረው! በእጅኽ ባለው በጥቂቱ ታመን! እጅኽን አጣጥፈኽ ከተቀመጥኽ ግን እግዚአብሔርም እጁን አጣጥፎ ይቀመጣል። ስለዚኽ ውጣ ውረድ ጣር ድከም!  ድካምኽ በእርሱ ዘንድ ያማረ የተወደደ መስዋዕት ነውና።    ድካምኽ በልበ ሙሉነት ወደ እግዚአብሔር ትለምን ዘንድ መተማመንን ይሰጥኻልና!  በእጅኽ ያለውን መጀመሪያ ተጠቀም! ኤልሳዕ እመበለቲቱን ሴት "በቤትሽ ያለውን ንገሪኝ" እንዳላት አንተንም እግዚአብሔር "በቤትኽ ያለውን ንገረኝ! በእጅኽ ያለውን አሳየኝ" ይልኻል። ከዛም የእግዚአብሔር እጁን ታያለኽ። ይቆየን! እንኳን ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሠላም አደረሳችሁ! ስለዘገየሁ ይቅርታ ይደረግልኝ! ✍️ ዲ/ን ዳዊት ሰሎሞን። -------------- ¹ድርሳነ ሚካኤል ዘጥቅምት ከገጽ 313 - 314
439
8
እየሰገድህ ዝሙት ካልጠፋልህ... © አባ ገብረ ኪዳን
እየሰገድህ ዝሙት ካልጠፋልህ... © አባ ገብረ ኪዳን
362
9
አንድ ቻሌንጅ ብንጀምን ምን ይመስላችኋል? ከኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድምና እኅቶቻችን ጋር ያለን የ "Hi- Hi" ሠላምታ ወደ "ክርስቶስ ተንሥአ - በአማን ተንሥአ" ላንዴ እስከ ወዲያኛው ብንቀይረው ምን ይመስላችኋል? "ክርስቶስ ተንሥአ" የሚለው ቃል የቅዱስ ኤፍሬው የዘወትር ሠላምታው እንደነበረ ይነገራል! በአካል ለ አካልም ኾነ በሞባይል የንግግርም ጊዜ በጽሑፍ መልዕክትም ጊዜ እኛስ የዘወትር ሠላምታችን እንዳናደርገው ምን ይከለክለናል? ሠላምታ ሰጪው "ክርስቶስ ተንሥአ" (ክርስቶስ ተነሥቷል!) ብሎ ነገሩን ይጀምራል። ሠላምታ ተቀባዩ "በአማን ተንሥአ!" (እውነት ነው ተነሥቷል!) ብሎ ይመልሳል። ከግላችን ጀምረን ወዳጅ ዘመዶቻቸን ሠላምታውን ልምድ እንዲያደርጉት በማድረግ ብንቀጥል ምን ታስባላችሁ? የተስማማችሁ አሁኑኑ መጀመር ይቻላል! ✍️ ዲ/ን ዳዊት ሰሎሞን
2
10
አንድ ቻሌንጅ ብንጀምን ምን ይመስላችኋል?        ከኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድምና እኅቶቻችን ጋር ያለን የ "Hi- Hi" ሠላምታ ወደ "ክርስቶስ ተንሥአ - በአማን ተንሥአ" ላንዴ እስከ ወዲያኛው ብንቀይረው ምን ይመስላችኋል?         "ክርስቶስ ተንሥአ" የሚለው ቃል የቅዱስ ኤፍሬው የዘወትር ሠላምታው እንደነበረ ይነገራል! በአካል ለ አካልም ኾነ በሞባይል የንግግርም ጊዜ በጽሑፍ መልዕክትም ጊዜ እኛስ የዘወትር ሠላምታችን እንዳናደርገው ምን  ይከለክለናል?        ሠላምታ ሰጪው "ክርስቶስ ተንሥአ" (ክርስቶስ ተነሥቷል!) ብሎ ነገሩን ይጀምራል። ሠላምታ ተቀባዩ "በአማን ተንሥአ!" (እውነት ነው ተነሥቷል!) ብሎ ይመልሳል።         ከግላችን ጀምረን ወዳጅ ዘመዶቻቸን ሠላምታውን ልምድ እንዲያደርጉት በማድረግ ብንቀጥል ምን ታስባላችሁ?        የተስማማችሁ አሁኑኑ መጀመር ይቻላል! ✍️ ዲ/ን ዳዊት ሰሎሞን
430
11
« ሦስት ሺሕ ነፍስ »        ቅዱስ ጴጥሮስ መንፈስ ቅዱስን ከሐዋርያት ጋር ተቀብሎ ገና ማስተማር ከመጀመሩ የተፈጠረ ክስተት ነበር - በአንድ ቃል ስብከት ሦስት ሺሕ ሰዎች ወደ ክርስትናው የተጨመሩበት ታላቅ ክስተት! የተጨመሩትን ሰዎች ግን መጽሐፉ “ነፍስ” ሲል ይገልጻቸዋል። ‘ሥጋ የሌላቸው ነፍስ ብቻ ለማለት ነው?’ አይደለም! የሰውን ልጅ “ሥጋ” ወይም “ነፍስ” እያሉ መጥራት የመጽሐፍ ልማድ ስለኾነ መጽሐፍ እንዲያ ሲል ገለጻቸው እንጂ።        እዚኹ ላይ ሌላው ልብ ልንለው የሚገባው ነጥብ ፥ 'ሦስት ሺሕ' ብሎ “ነፍሳት” ማለት ሲገባው “ነፍስ” ብሎ በነጠላ አንቀጽ የጠራው ለምንድን ነው? 'ሦስት ሺሕ' ብሎ 'ነፍስ' ማለት እንዴት ያ'ለ ነገር ነው? 'ሦስት ሺሕ' በነጠላ ቍጥር መጠራት ጀመረ እንዴ? "ምነው ቅዱስ ሉቃስ ሰዋሰው (Grammar) አልተማረም እንዴ?" ያሰኛል።       ሦስት ሺሕ አንድ ሲኾን ያየነው በሐዋርያት ጊዜ ነው። ይኽ እንዴት ኾነ? እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናገሪ ኾነው 'በኅብረት እንጀራንም በመቁረስ' (ሥጋወደሙን በመቀበል)  ይኖሩ ስለነበሩ ስለዚኽም ከክርስቶስ ጋር 'አንድ አካል' ኾነው  በመቅደስ እየተጉ ይኖሩ ስለነበር እርሱን ለመግለጽ ነበር። ተጨማሪ አንድምታ ካለው ሉቃስ ያውቃል!       ቅዱስ ሉቃስ "እንዲኽ ያለ አንድነት እንደምን ያለ አንድነት ነው? ሦስት ሺሕ ነፍሳት እንዴት አንድ ነፍስ ይኾናሉ?" እያለ አንድነታቸው ሳይደንቀው አልቀረም።  "በአንድ ልብ ኾነው ሳለ..." የሚለውን አገላለጽ ምዕራፉን ሲጀምርም ሲጨርስም ይጠቅሰዋልና።      ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከመቀበላቸው ስብከት መጀመራቸውን ያስተዋለ መቼም «ሐዋርያት ግን ከመቼው ጾመው ነው ወዲያው ስብከት የጀመሩት? የሐዋርያት ጾም ወዴት አለ?» የሚል ጥያቄ ሊያነሣ ይችላል።         እንዲኽ ብለው ለሚጠይቁ እንዲኽ ብለን እንመልስላቸዋለን ፦ ሐዋርያት ከኢየሩሳሌም ውጭ ወደ ሌሎች ዐለማት ከመውጣታቸው በፊት ‘ወነበሩ ዓመተ ፍጽምተ በኢየሩሳሌም’ እንዲል ለዓመት ያኽል በኢየሩሳሌም ቆይተዋል። የሐዋርያትን ጾም የምንጾመው ሐዋርያት በኢየሩሳሌም ስብከት ከመጀመራቸው በፊት ጾመዋል ብለን ሳይኾን በሌሎች ዓለማት ዕጣ ተከፋፍለው ስብከት ከመጀመራቸው በፊት   ጾመዋልና ብለን ነው።       ወደ ቀደመ ነገራችን እንመለስና ፥ የቅዱስ ጴጥሮስን የስብከቱን ነገር እንመርምረው፦ “በአንዲት ቃል ብቻ እንዴት ሦስት ሺሕ ሰዎች ልታሳምን ቻልኽ? አማኞቹስ ‘ምንተ ንግበር - ምን እናድርግ?’ ባሉኽ ጊዜ ምን ተሰማኽ? ‘የካድኩትን ጌታ ካስሁት!’ የሚል ድምጽ በውስጥኽ አላቃጨለምን?”        እንኳን የሦስት ሺሕ ሰው ልብ የአንድን ሰው ልብ ቢኾን እንኳን መንፈስ ቅዱስ ካልሠራ መለወጥ አይቻልም። እኛ እኮን በአንድ ቃል ሦስት ሺሕ ነፍስ መግዛት ቀርቶ በሦስት ሺሕ ስብከት አንድ ሰው መለወጥ አቅቶናል። ይኽ ለምን ኾነ? መንፈስ ቅዱስ በእኛ ላይ ዐድሮ ኀይሉን ይገልጥ ዘንድ ለመንፈስ ቅዱስ ማደሪያነት የተመችን አይደለንም ማለት እኮን ነው።       በነገራችን ላይ በቅድስና የበቁ ሰዎች ችግር አለባቸው። በተናገሩ ቁጥር መንፈስ ቅዱስ የሚወርደው ነገር አለ። ቅዱስ ጴጥሮስ እንዲኹ በሌላ ቦታ ቆርኔሌዎስን ሊሰብክ ኼዶ ከእርሱ ጋር ለተሰበሱት በተናገረ ጊዜ ‘ቃሉን በሰሙት ኹሉ ላይ’ መንፈስ ቅዱስ ወርዶ ነበር። (ሐዋ.፲ ፥ ፵፬)       ቅድስት ኤልሳቤጥም እንዲኹ የእመቤታችንን የሠላምታ ቃል በሰማች ጊዜ “መንፈስ ቅዱስ ሞላባት” ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ባስልዮስም እንዲኹ ከብቃት የተነሣ በሚያስተምርበት ጊዜ መንፈስ ቅዱስ በእሳት አምሳል ቃሉን የሚሰሙትን ምዕመናን ይዋሐዳቸው ነበር።        ጸጋው ሞልቶ ሲፈስስ እንዲኽ ነው። አፍኽን በከፈተኽ ቍጥር መንፈስ ቅዱስ ሰማያትን ከፍቶ ይወርዳል። ስለዚኽ ሰው ሌላውን ለመስበክ የሚተጋው ትጋት ፍሬ እንዲያፈራ ራሱ ላይ መጀመሪያ በደንብ መሥራት አለበት ማለት ነው። ይቆየን! እነሆ የቤተ - ክርስቲያን ልደት! እንኳን አደረሳችሁ! ✍️ ዲ/ን ዳዊት ሰሎሞን።
446
12
ይቅር በሉኝ! ዛሬም የእንግሊዝኛ መዝሙር ልጋብዛችሁ ነው! መዝሙር ማዳመጥ ማቆም ለቻለ እሸልማለሁ! https://youtube.com/watch?v=3D_7BsDhMdk&si=LTmEXxDGQ1hzuZ56
342
13
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የዕርገት በዓል በሠላም አደረሳችኹ!
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የዕርገት በዓል በሠላም አደረሳችኹ!
350
14
❝ በእነዚኽ በሦስቱ እሸነፋለኹ ❞         ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ሰይጣንን እንዲኽ ስትል ጠየቀችው፦ ‘በምን ትሸነፋለኽ?’           እርሱም እጅግ ተቈጣ!  ከዚኽም በኋላ ‘በእነዚኽ በሦስቱ እሸነፋለኹ’ ሲል መለሰላት፦ ፩. ማንኛውም ሰው በዚኽ ዓለም ሳለ እንግዳ ተቀብሎ የሚያስተናግድ ቢኾን ፪. በራሱ ላይ ችግርና መከራ በመጣበት ጊዜ መከራውን ታግሦ ቢኖር ፫. ‘እሞታለኹ እፈርሳለኹ እበሰብሳለኹ ብሎ በማሰብ ትሕትና በሚሠራና የመሳሰሉትን የሚያደርግ እርሱ ያሸንፈኛል’ አላት። © ገድለ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ። ዘየካቲት ቊ.፵፯ - ፶፪ (የሰይጣን ምስክርነት ለትምህርት የሚበቃ ኾኖ አይደለም። አምነን መጻፋችን ቅዱስ ሚካኤል ባለበት የተሰጠ በገድል የተጻፈ ምስክርነት ነውና - ስለዚያ ነው) ዛሬ የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዕረፍቷ ነው! በድጋሜ እንኳን አደረሳችኹ! (መልዕክቱ ጠቅሞኛል ብለው ካመኑበት ለሌሎች በማጋራት አገልግሎቱን ይደግፉ) - @Tibebsenayit
309
15
« የተክለ ሃይማኖት ዓፅም ባለበት የተቀበረ ኹሉ አይኰነንም »        "... ከዚህ በኋላ አንዲት ኀጥዕት ነፍስን እያዳፉና እያስቸኮሉ አመጧት። ወደገነት እንዳትገባም ከለከሏት። እሷም 'እኔ የተክለሃይማኖት ልጅ ነኝ' አለች ፡፡ ከዚህ በኋላ ወደዚያ ብርሃናዊ ሽማግሌ ወሰዷት። 'ይኽች ነፍስ የአንተ ነኝ ትላለች' አሉት ፡፡ አባታችን ተክለ ሃይማኖት ግን 'አላውቃትም' አለ።        እርሷ ግን 'ያንተን ቃል ኪዳን በመታመን ከሩቅ ሀገር የመጣሁ ነኝ' በማለት ወደ ቅዱስ አባታችን ትጮኽ ጀመር ፡፡ 'የተክለ ሃይማኖት ዓፅም ባለበት የተቀበረ ኹሉ አይኰነንም' ሲሉ ሰምቼ መጣኹ፡፡ አባቴ ሆይ ወደ መቃብርኽ ከደረስሁ በኋላ በሦስተኛው ቀን ሞትሁ አለችው።       ያን ጊዜ ቅዱስ አባታችን ወደ ሲኦል የሚወስዷትን 'ይህች ነፍስ የእኔ ናትና ተዋት' አላቸው ፡፡ 'ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ መታሰቢያህን ያደረገ ስምህን የጠራ ከገሃነመ አሳት ይዳንልህ' ብሎኛልና።        አባታችን ግን አላውቅሽም ያላት የማያውቃት ኾኖ አይደለም። 'ስምህን የጠራ መታሰቢያህን ያደረገ ከአንተ ጋር የዘለዓለም ሕይወትን ይወርሳል' ብሎ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠው የምሕረት ቃል ኪዳን ይታወቅ ዘንድ ነው እንጂ።” ምንጭ፦ ገድለ ተክለ ሃይማኖት ዘእሑድ ፷፩ ፥ ፷ - ፷፩ እንኳን ለአቡነ ተክለሃይማኖት የፍልሠተ ዓጽማቸው በዓል በሠላም አደረሳችኹ!
361
16
መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ የአርባ ቀኑን ነገር ደገሙት! ቀድሰው ለሚያገቡ ዲያቆናትም "ሥርዐት አይደለም! ፍትሐ ነገሥቱ አያዝም" እያሉ ነው! እስኪ ስሙት፦ https://vm.tiktok.com/ZS9Fn7kcmBPst-0xFzD/
359
17
መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ የአርባ ቀኑን ነገር ደገሙት! ቀድሰው ለሚያገቡ ዲያቆናትም "ሥርዐት አይደለም! ፍትሐ ነገሥቱ አያዝም" እያሉ ነው! እስኪ ስሙት፦ https://vm.tiktok.com/ZS9Fn7kcmBPst-0xFzD/
1
18
« ትስማማላችሁ ? » አንዲት ጸሓፊ እንዲህ ትላለች፦ « በ 21 ዓመታቸው ተመርቀው ነገር ግን እስከ 27 ዓመታቸው ድረስ ሥራ ያላገኙ ሰዎች ዐውቃለኹ። በ 25 ዓመታቸው ተመርቀው ደግሞ ወዲያውኑ ሥራ ያገኙ ሰዎችን ዐውቃለኹ። ተመርቀው ወጥተው በጥሩ ደምወዝ ሥራ አግኝተው ፥ ነገር ግን የሚሠሩትን ሥራ የማይወዱት ሰዎችን ዐውቃለኹ። … ጨርሰው ወደ ዩኒቨርስቲ ያልገቡ ነገር ግን የሚወዱትን ሥራ ገና በ 18 ዓመታቸው ያገኙ ሰዎችንም ዐውቃለኹ። ልጅ ያላቸው ግን ያላገቡ ሰዎችን ዐውቃለኹ። አግብተው ደግሞ ደግሞ ልጅ ለማግኘት ከ 8 – 10 ዓመት የጠበቁ ሰዎችን ዐውቃለኹ። እርስ በእርሳቸው የሚዋደዱ ነገር ግን አንድ ላይ መኖር ያልቻሉ ሰዎችን ዐውቃለኹ። ለማፍቀርም ለመፈቀርም ጊዜ የወሰደባቸው ሰዎች እንዳሉም ዐውቃለኹ። … ለማለት የፈለግኹት - በሕይወታችን ውስጥ ነገሮች የሚኾኑት በጊዜያችን በሰዓታችን ነው። ጓደኞችኽን ተመልክተኽ እነርሱ ሩቅ እንደኼዱ አንተ ደግሞ ወደ ኋላ እንደቀረኽ ፥ ወይም እነርሱ ወደኋላ የቀሩ አንተ ደግሞ ሩቅ የኼድኽ ሊመስልኽ ይችላል። አይምሰልኽ! እነርሱም በጊዜያቸው ሰሌዳ አንተም በጊዜኽ ሰሌዳ ነው እየኼዳችኹ ያላችኹት። ስለዚኽ ታገስ! ጊዜኽ ስላልደረሰ እንጂ ወደኋላ አልቀረኽም! » እኔ እስማማለሁ!
438
19
መላእክት እንዲኽ ሲሉ እግዚአብሔርን ጠየቁት፦ "ጌታ ሆይ! እንዴት ግን በኹሉ ቦታ ልትገኝ ለኹሉስ ልታስብ ትችላለኽ?" እግዚአብሔርም ፈገግ አለ። ከዚያም እናትን ፈጠረ! መልካም የእናቶች ቀን!! አንድም እንዲኽ የሚል አብነት ይገኛል፦ "እግዚአብሔር በኹሉም ቦታ መገኘት ስለማይችል እናትን ፈጠረ!" እግዚአብሔርስ በኹሉም ቦታ መገኘት የማይችል ኾኖ አይደለም! የእናትን የፍቅሯንና የተንከባካቢነቷን ጥግ ለመግለጽ እንዲኽ ተባለ እንጂ! በድጋሜ - መልካም የእናቶች ቀን! (ስለ ትናንት የተጻፈ)
388
20
« ለዐዲስ ተጋቢዎች » ይኽቺን ነገር አባታችን አባ ገብረ ኪዳን "ግዴት ነው" እያሉ ነው። እስኪ ስሙት https://vm.tiktok.com/ZS9FU57mkKvw4-8ve2o/ ቆይ እኔ የምለው ኻያ ምናምን ዓመት ታግሰን ኑረን እንዴት አርባ ቀን ያቅተናል??🤔 - በተለይ በተክሊል የምታገቡት!
300