fa
Feedback
ገድለ ቅዱሳን ዘእለታት

ገድለ ቅዱሳን ዘእለታት

رفتن به کانال در Telegram

ከኢ/ኦ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ የተገኙ የእለቱ የቅዱሳን(የጻድቃን) አባቶቻችን እና የቅዱሳን(የጻድቃን) እናቶቻችን ጽድቅ እና ገድላት ይነገርበታል። በመሀልም ጠቃሚና አስተማሪ ነው የምንላቸውን ታሪኮች ወደእናንተ የምናቀርብ ይሆናል። https://telegram.me/gedlekdusan

نمایش بیشتر
1 198
مشترکین
+124 ساعت
+107 روز
+2430 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+12
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+55
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+49
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+202
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+66
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+64
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+39
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+59
در 2 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+54
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+28
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+23
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+44
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+22
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+11
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+22
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+11
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+36
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+33
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+65
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+55
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+41
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+16
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+10
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+9
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+13
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+27
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+28
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+41
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+72
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+15
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+4
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+9
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '22
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '22
+84
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '22
+140
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '22
+22
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '22
+14
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '22
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '22
+20
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '22
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '22
+12
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '22
+6
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '21
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '21
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '21
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '21
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '21
+243
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
05 سپتامبر+1
04 سپتامبر+1
03 سپتامبر+3
02 سپتامبر+4
01 سپتامبر+3
پست‌های کانال
ሰዎች ስለ ክርስቶስ ከእንግዲህ መስማት አያስፈልጋቸውም፣ በቂ ሰምተዋል። ይልቁንም ክርስቶስን በእኛ ውስጥ ማየት ያስፈልጋቸዋል። Fr Pishoy Kamel https://t.me/gedlekdusan
ሰዎች ስለ ክርስቶስ ከእንግዲህ መስማት አያስፈልጋቸውም፣ በቂ ሰምተዋል። ይልቁንም ክርስቶስን በእኛ ውስጥ ማየት ያስፈልጋቸዋል። Fr Pishoy Kamel https://t.me/gedlekdusan

2
بدون متن...
43
3
بدون متن...
33
4
††† እንኳን ለሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ እና ለቅዱስ ሚልክያስ ነቢይ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† መሐሪ እግዚአብሔር ኃጢአታችሁ በዛ: ሰውነታችሁ ከፋ ሳይል በአባታዊ ርሕራሔው ጠብቆ ይሔው ወርኀ ነሐሴን በሰላም አስፈጸመን:: አይመስለንም እንጂ በእነዚህ ሰላሳ ቀናት ሚሊየኖች አንቀላፍተዋል: ሚሊየኖች በደዌ ዳኝነት ተይዘዋል: በርካቶቹም ከሃይማኖታቸው ወጥተዋል:: እኛ ይህ ሁሉ ያልደረሰብን በጐ ስለሆንን አይደለም:: ይልቁኑ ቸርነቱ በእኛ ላይ ስለበዛ ብቻ ነው እንጂ:: አሁንም በሰላም ከአዲሱ ዘመን እንዲያደርሰን ልንማጸነው ይገባል:: በዚህች ዕለት ደግሞ እነዚህን ቅዱሳን እናከብራለን:: ††† ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ ††† ††† ቅዱሱ ሐዋርያ ተወልዶ ያደገው በቤተ ሳይዳ አካባቢ ሲሆን የሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ ትንሽ ወንድም ነው:: አባቱም ዮና ይባላል:: ገና ከልጅነቱ ጀምሮ ዓሣ ማጥመድን ከትልቅ ወንድሙ ተምሯል:: እድሜው ከፍ ባለ ጊዜ ኦሪትን ተምሮ የመጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ሆኗል:: ከእርሱም እያገለገለ ለስድስት ወራት ተምሯል:: በወቅቱ ከወንጌላዊው (ወልደ ዘብዴዎስ) ዮሐንስ ጋር ቅርብ ባልንጀራም ነበር:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተጠመቀ ጊዜ ያን ድንቅ ምሥጢረ ሥላሴ ከተመለከቱትም አንዱ ነው:: ጌታ ከጾም (ከገዳመ ቆረንቶስ) በተመለሰ ጊዜ እንድርያስ መንፈስ ቅዱስ አነሳስቶት ተከትሎታል:: መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ "ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘያዐትት ኃጢአተ ዓለም - የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ እነሆ::" ማለቱን ሰምቶ ቅዱስ እንድርያስ ጌታን ተከተለ:: በዚህም የመጀመሪያው የክርስቶስ ደቀ መዝሙር ለመባል በቃ:: (ዮሐ. 1:47) ሊቁ ማር ገላውዴዎስም እመቤታችንን ሲያመሰግናት "ለሐዋርያ እንድርያስ ቀዳማዊ ማርያም ሃይማኖቱ ( ለመጀመሪያው ሐዋርያ ለእንድርያስ ሃይማኖቱ ማርያም አንቺ ነሽ::)" ብሏል:: (መልክዐ ስዕል) ቅዱሱ ሐዋርያ ስሉጥ (ፈጣን) አገልጋይ እንደ ነበርም ወንጌል ይነግረናል:: (ዮሐ. 6:9, 12:22) ለሦስት ዓመታት ከሦስት ወር ከጌታ እግር ሥር ተምሮ: በበዓለ ሃምሳ መንፈስ ቅዱስን ተቀበሎ: ምን ሃገረ ስብከቱ ልዳ ብትሆን ብዙ አሕጉረ ዓለምን ሰብኳል:: ይህች ቀን ሐዋርያው ከጌታ ጋር በመርከብ ውስጥ የተነጋገረባትና ቅዱስ ማትያስን ሰውን ከሚበሉ ሰዎች እጅ ያዳነባት ናት:: ቅዱስ እንድርያስ ሰላሳ ቀናት የሚፈጅ የባሕር ላይ ጉዞ ለማድረግ ከአርድእቱ ጋር ወደ ወደብ ቢሔድም መርከበኞች ሁሉ አናሳፍርም በማለታቸው የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወጣት መርከበኛ መስሎ ሐዋርያውንና አርድእቱን የሰላሳውን ቀን መንገድ በሰዓታት ልዩነት እንዲጨርሱ አድርጓል:: ቅዱስ እንድርያስም ፍጡር (እንዲሁ ሰው) መስሎት ለጌታችን ስለ ጌታችን ሰብኮለታል: መርቆታልም:: መርከበኛው ጌታችን መሆኑን ሲያውቅም ደንግጦ አልቅሷል:: "ሶበ አእመረ ኪያሁ ወጠየቀ አምሳሎ: ዘተናገርኩ በድፍረት ምስሌከ ኩሎ: ሥረይ ሊተ ጌጋይየ ወኅድግ ይቤሎ::" እንዲል "ማረኝ?" ብሎታል:: ጌታችንም "አይዞህ እኔ ከአንተ ጋር ነኝ::" ብሎታል:: ቅዱሱ ሐዋርያ ለወንጌል አገልግሎት ተግቶ ያረፈው ታኅሣሥ 4 ቀን ነው:: ††† ቅዱስ ሚልክያስ ነቢይ ††† ††† ሚልክያስ ከአሥራ ሁለቱ ደቂቀ ነቢያት አንዱ ሲሆን "የመጨረሻው ነቢይ" እየተባለ ይጠራል:: ለዚህ ምክንያቶቹ ሁለት ናቸው:: 1ኛ. ከእርሱ በኋላ የተጻፈ ጥሬ የትንቢት መጽሐፍ የለም:: 2ኛ.እርሱ ካረፈ በኋላ ያለው ዘመን "ዘመነ ካህናት" በመሆኑ ምንም ነቢያት በየጊዜው ባይጠፉ ጐልተው የተነገረላቸው ጥቂቶቹ ናቸው:: ቅዱሱ የተወለደው ቅ/ል/ክርስቶስ ስድስት መቶ ዓመት አካባቢ ሲሆን ከሚጠት (ከባቢሎን ምርኮ መልስ) ሕዝቡን ገስጿል:: ሕዝቡ ከሰባ ዓመት መከራ እንኳን ተመልሶ ኃጢአትን መሥራትን ቸል አላለም ነበር:: በተለይ የልጅነት ሚስታቸውን የሚያታልሉትን ገስጿል:: (ሚል. 2:14) ስለ አሥራትና በኩራትም ተናግሯል:: (ሚል. 3:8) እመቤታችን ድንግል ማርያምንም በንጽሕት አዳራሽ መስሎ ተናግሯል:: "ጽርሕ ንጽሕት ዘሚልክያስ" እንዳሉ አባ ሕርያቆስ:: (ቅዳሴ ማርያም) ነቢዩ ቅዱስ ሚልክያስ ፈጣሪውን አገልግሎ: ሕዝቡን መክሮ ዐርፏል:: ሚልክያስ ማለት "መልአክ: አንድም የተላከ" ማለት ነው:: ነገዱ ከነገደ ይሳኮር ነው:: ††† አምላከ ቅዱሳን አሥራ ሁለቱን ወራት እንደ ባረከልን አሥራ ሦስተኛዋንም ለንስሐ ቀድሶ ይስጠን:: ከቅዱሳኑም በረከትን ያካፍለን:: ††† ነሐሴ 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያ 2.ቅዱስ ሚልክያስ ነቢይ 3.አባ ሙሴ ዘሃገረ ፈርማ ††† ወርኀዊ በዓላት 1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ (ሐዋርያ) 2.አባ ሣሉሲ ክቡር 3.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት 4.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት 5.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ††† "ስለዚህ መንፈሳችሁን ጠብቁ:: ማንም የልጅነት ሚስቱን አያታልል:: 'መፋታትን እጠላለሁ' ይላል የእሥራኤል አምላክ: የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር::" ††† (ሚል. ፪፥፲፭) ††† "ሰው እግዚአብሔርን ይሰርቃልን? እናንተ ግን እኔን ሰርቃቹሃል:: እናንተም 'የሰረቅንህ በምንድን ነው?' ብላቹሃል:: በአሥራትና በበኩራት ነው:: እናንተ: ይህ ሕዝብ ሁሉ እኔን ሰርቃቹሃልና በእርግማን ርጉሞች ናችሁ::" ††† (ሚል. ፫፥፰) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር>>> ከኢ/ኦ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ የተገኙ የእለቱ የቅዱሳን(የጻድቃን) አባቶቻችን እና የቅዱሳን(የጻድቃን) እናቶቻችን ጽድቅ እና ገድላት ይነገርበታል። በመሀልም ጠቃሚና አስተማሪ ነው የምንላቸውን ታሪኮች ወደእናንተ የምናቀርብ ይሆናል። https://telegram.me/gedlekdusan
36
5
¹⁶ እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል። ¹⁷ በፍርድ ቀን ድፍረት ይሆንልን ዘንድ ፍቅር በዚህ ከእኛ ጋር ተፈጽሞአል፤ እርሱ እንዳለ እኛ ደግሞ እንዲሁ በዚህ ዓለም ነንና። ¹⁸ ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም፥ ፍርሃት ቅጣት አለውና፤ የሚፈራም ሰው ፍቅሩ ፍጹም አይደለም። 1 ዮሐንስ 4:15-18
72
6
ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር ክፍል - 2 / Kidus Aba Yohannes Hatsir Part - 2
ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር ክፍል - 2 / Kidus Aba Yohannes Hatsir Part - 2
77
7
የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ገላ 3 ፥ 15 - 21 https://t.me/gedlekdusan መልዕክተ ሐዋርያት 1ኛ ዮሃ 4 ፥ 9 - 18 https://t.me/gedlekdusan የሐዋርያት ስራ የሐዋ 20 ፥ 28 - 31 https://t.me/gedlekdusan ምስባክ መዝ 101 ፥ 1 - 2 https://t.me/gedlekdusan ወንጌል ማቴ 5 ፥ 1 - 17 https://t.me/gedlekdusan ቅዳሴ ቅዳሴ ዘእግዚነ https://t.me/gedlekdusan
80
8
ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር ክፍል - 1 / Kidus Aba Yohannes Hatsir Part -1
ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር ክፍል - 1 / Kidus Aba Yohannes Hatsir Part -1
65
9
በድቅድቁ ጨለማ እኔ እንዳልወድቅብሽ ከቀኝና ከግራ ደግፊኝ እባክሽ ኑሪ ከልጅሽ ጋር እመአምላክ በዘመኔ አደራ አትራቂኝ ጠበቃ ሁኚኝ ለኔ
በድቅድቁ ጨለማ እኔ እንዳልወድቅብሽ ከቀኝና ከግራ ደግፊኝ እባክሽ ኑሪ ከልጅሽ ጋር እመአምላክ በዘመኔ አደራ አትራቂኝ ጠበቃ ሁኚኝ ለኔ
91
10
🙇🙇የሕጻን ነገር🙇🙇🙇 ------------------- አንድ መምህር በስብከተ ወንጌሉ መርሐ ግብራቸው ስለመንግስተ ሰማያት ጥሩ አድርገው ይተርኩና ሕዝብ ሁሉ መመሰጡን ሲያዩ "አሁን ከእናንተ መኻል መንግስተ ሰማያት መግባት የማይፈልግ አለ??" ብለው በጅምላ ሲጠይቁ ሁሉም በህብረት "የለም!" ብለው መለሱ። : በዚህ ያልረኩት መምህር "እስኪ መንግስተ ሰማይምት መግባት የምትፈልጉ እጃችሁን ወደላይ አውጡ" ይላሉ። ሁሉም ያወጣል :አንድ ሕጻን ግን ትንንሽ እጆቹን በጉንጮቹ ላይ አድርጎ ክርኑን በጉልበቶቹ ላይ ተክሎ በሚያሳዝን አኳኋን ተቀምጦ መምህሩን ብቻ ያያል። የሕጻኑ ሁኔታ የገዛችው መምህር ወደ ሕጻኑ ጠጋ ብለው "ማሙሽዬ አንተ ለምን እጅህን አላውጣህም? መንግስተ ሰማይ መግባት አትፈልግም?" አሉት : ሕጻኑም ነቃ ብሎ "መግባትማ እፈልጋለሁ ነገር ግን እናቴ ጉባኤው እንዳለቀ የትም መሔድ የለም ባስቸኳይ እቤት እንድትመጣ ስላለችኝ ነው" አለ ይባላል። 😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊 ✴️✴️✴️ሕጻኑ የእናቱን ዐደራ ማስታወሱ የሚደነቅ ነው። የሕጻን ነገር ያልነው ግን መንግስተ ሰማይ ላለመግባት ያቀረባትን ምክንያት ለመጥቀስ ነው። #ዛሬም በየዓውደ ምህረቱ ማዕደ እግዚአብሔር ተዘርግቶ፤ በቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ ጸሎት እየደረሰ ልባችን እቤት ሆኖ የተቋጠረ ሲፈታ፤ የተፈታ ሲቋጥር ጊዜውን የምንጨርስ ስንቶች አለን። #ላለመጸለይ #ላለማስቀደስ #ንስሀ ላለመግባት #ላለመቁረብ ምክንያት መደርደር ከገሃነም እሳት አያድነንም!!!!!!!!!!!!!!!! https://t.me/gedlekdusan
94
11
بدون متن...
68
12
🙇🙇የሕጻን ነገር🙇🙇🙇 ------------------- አንድ መምህር በስብከተ ወንጌሉ መርሐ ግብራቸው ስለመንግስተ ሰማያት ጥሩ አድርገው ይተርኩና ሕዝብ ሁሉ መመሰጡን ሲያዩ "አሁን ከእናንተ መኻል መንግስተ ሰማያት መግባት የማይፈልግ አለ??" ብለው በጅምላ ሲጠይቁ ሁሉም በህብረት "የለም!" ብለው መለሱ። : በዚህ ያልረኩት መምህር "እስኪ መንግስተ ሰማይምት መግባት የምትፈልጉ እጃችሁን ወደላይ አውጡ" ይላሉ። ሁሉም ያወጣል :አንድ ሕጻን ግን ትንንሽ እጆቹን በጉንጮቹ ላይ አድርጎ ክርኑን በጉልበቶቹ ላይ ተክሎ በሚያሳዝን አኳኋን ተቀምጦ መምህሩን ብቻ ያያል። የሕጻኑ ሁኔታ የገዛችው መምህር ወደ ሕጻኑ ጠጋ ብለው "ማሙሽዬ አንተ ለምን እጅህን አላውጣህም? መንግስተ ሰማይ መግባት አትፈልግም?" አሉት : ሕጻኑም ነቃ ብሎ "መግባትማ እፈልጋለሁ ነገር ግን እናቴ ጉባኤው እንዳለቀ የትም መሔድ የለም ባስቸኳይ እቤት እንድትመጣ ስላለችኝ ነው" አለ ይባላል። 😊😊😊😊😊😊😊😊😊😊 ✴️✴️✴️ሕጻኑ የእናቱን ዐደራ ማስታወሱ የሚደነቅ ነው። የሕጻን ነገር ያልነው ግን መንግስተ ሰማይ ላለመግባት ያቀረባትን ምክንያት ለመጥቀስ ነው። #ዛሬም በየዓውደ ምህረቱ ማዕደ እግዚአብሔር ተዘርግቶ፤ በቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ ጸሎት እየደረሰ ልባችን እቤት ሆኖ የተቋጠረ ሲፈታ፤ የተፈታ ሲቋጥር ጊዜውን የምንጨርስ ስንቶች አለን። #ላለመጸለይ #ላለማስቀደስ #ንስሀ ላለመግባት #ላለመቁረብ ምክንያት መደርደር ከገሃነም እሳት አያድነንም!!!!!!!!!!!!!!!! https://t.me/gedlekdusan
1
13
✝️✝️✝️††† እንኳን ለታላቁ ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር ዓመታዊ የፍልሠት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† †††✝️✝️ ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር †††✝️✝️ ††† በቤተ ክርስቲያን ያሉ አበው ሊቃውንት እንደሚሉት ከቅዱሳን በቁመቱ የአባ #አርሳኒን ያክል ረዥም አልነበረም:: እርሱ እንደ ዝግባ ቀጥ ያለ ነበር:: በዚያው ልክ ደግሞ የቅዱስ ዮሐንስን (ዛሬ የምናከብረውን) ያህል አጭር አልነበረም:: በዚህ ምክንያት ይሔው ለዘለዓለም " #ዮሐንስ_ሐጺር- አጭሩ አባ ዮሐንስ" ሲባል ይኖራል:: ሊቃውንትም ቁመቱንና ቅድስናውን በንጽጽር ሲገልጡ:- "ሰላም ሰላም ዕብሎ በሕቁ: ለዮሐንስ ሐጺር ዘነዊኅ ሒሩተ ጽድቁ" ይላሉ:: "ቁመቱ እጅግ ያጠረ: ጽድቁ ግን ከሰማይ የደረሰ ቅዱስ ዮሐንስን ሰላም ሰላም እንለዋለን" እንደ ማለት ነው:: ቅዱሱ የተወለደው በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በምድረ ግብጽ ነው:: ወላጆቹ ምንም ከሥጋዊ ሃብት ድሆች ቢሆኑም ባለ መልካም ክርስትና ነበሩና በጐውን ሕይወት አስተምረውታል:: ወደ ምናኔ የገባው ገና በ18 ዓመቱ ሲሆን የታላቁ አባ ባይሞይ ደቀ መዝሙር ሆኖ ተጋድሎንና ትሕርምትን ተምሯል:: ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር በወቅቱ ከነበሩ ቅዱሳን ከቁመቱ ባሻገር በትሕትናው: በትእግስቱና በመታዘዙ ይታወቅ ነበር:: አባ ባይሞይ ይጠራውና ያለ ምንም ምክንያት ደብድቦ ያባርረው ነበር:: እርሱ ግን "ምን አጠፋሁ?" ብሎ እንኩዋ ሳይጠይቅ "አባቴ ሆይ! ማረኝ?" እያለ ከእግሩ ሥር ይወድቅ ነበር:: ለብዙ ጊዜ በተመሳሳይ ሲደበድበው: እርሱም እርሱው ተደብድቦ: እርሱው ይቅርታን ሲጠይቅ ኖረ:: አንድ ቀን ግን እንደ ልማዱ ሊገርፈው ሲሔድ 7ቱ ሊቃነ መላእክት ከበውት አይቶ ደንግጦ ተመልሷል:: #አባ_ባይሞይ ይሕንን ሁሉ የሚያደርገው ጠልቶት ወይ ክፉ ሆኖ አይደለም:: አንድ ሰው የሌላኛውን ግፍ መቀበል ካልቻለ ሰይጣንን ድል አይነሳም የሚል ትምሕርት ስለ ነበረ ነው እንጂ:: አንድ ቀን ቅዱስ ዮሐንስ ወደ መምሕሩ ቀርቦ "አባቴ ጅብ ካገኘሁ ምን ላድርግ?" ሲል ጠየቀው:: (የአካባቢው ጅብ መናጢ ነበር) አባ ባይሞይ ግን "ይዘህልኝ አምጣው" አለው:: ትዕዛዝ ነውና ቅዱሱ ወደ በርሃ ወርዶ: ጅብ አልምዶ ይዞለት መጥቷል:: ሌላ ቀን ደግሞ አባ ባይሞይ ቅዱስ ዮሐንስን ጠራውና ተፈልጦ የወደቀ ደረቅ እንጨት ሠጠው:: "ምን ላድርገው አባ?" አለው:: "ትከለውና እንዲያፈራ አድርገው:: ከዚያ አምጥተህ አብላኝ" ሲል መለሰለት:: ይህ ነገር ከተፈጥሮ ሥርዓት ውጪ መሆኑን እያወቀ ቅዱስ ዮሐንስ "እሺ" ብሎ ወስዶ ተከለው:: ከዚያም ለ2 ዓመታት ሳይታክት ውሃ አጠጣው:: ውሃውን የሚያመጣበት ቦታ ደግሞ 10 ኪሎ ሜትር ያህል ከገዳሙ ይርቅ ነበር:: ቅዱሱ ላቡን እያፈሰሰ አሁንም ማጠጣቱን ቀጠለ:: በ3ኛው ዓመት ግን ለምልሞ አበበ: ደግሞም አፈራ:: ካፈራው በኩረ ሎሚም ወስዶ ለመምሕሩ "አባቴ! እንካ ብላ" ብሎ ሰጠው:: አባ ባይሞይ ግን ማመን አልቻለም:: እጅግ አደነቀ: አለቀሰም:: ወዲያው ያን ፍሬ ታቅፎ ወስዶ ለገዳሙ መነኮሳት አላቸው:- "ንሱ ብሉ: በረከትንም አግኙ:: ይህ የዛፍ ሳይሆን የመታዘዝ ፍሬ ነው::" ቅዱስ ዮሐንስ አባ ባይሞይ ቢታመም ለ12 ዓመት አስታሞታል:: መምሕሩ ከማረፉ በፊትም መነኮሳቱን ሰብስቦ የቅዱስ ዮሐንስን እጅ አስጨበጣቸው:: "ይህ የያዛችሁት እጅ የሰው ሳይሆን የመልአክ እጅ ነው" ብሏቸው ዐርፏል:: ቅዱስ ዮሐንስም ከዓመታት ቆይታ በሁዋላ የገዳሙ አበ ምኔት ሆኖ አገልግሏል:: ብዙ ነፍሳትንም ለቅድስና ማርኩዋል:: #መላእክት ንጽሕናው ደስ ስለሚያሰኛቸው አብረውት ይውሉ ነበር:: ሲተኛም በተራ በተራ ክንፋቸውን ያለብሱት ነበር:: ምጽዋትን በጣም ስለሚወድ ሰፌድ እየሰፋ ይሸጥና ገንዘቡን ለነዳያን ያን ያካፍል ነበር:: አንድ ቀን እንደ ልማዱ ወደ ገበያ ወጥቶ ሳለ ተደሞ (ተመስጦ) መጣበት:: ሰማያት ተከፍተው: ቅዱሳን #ሊቃነ_መላእክት #ሚካኤል እና #ገብርኤል በግርማ በጌታ ፊት ቆመው ተመለከተ:: "እጹብ: እጹብ" እያለ ሲያደንቅ አንድ ገዢ መጥቶ "ባለ እንቅብ ዋጋው ስንት ነው?" ቢለው "እኁየ ሚካኤልኑ የዓቢ ወሚመ ገብርኤል - ከሚካኤልና ከገብርኤል ማን ይበልጣል?" ብሎታል:: ገዢውም ደንግጦ "እብድ መነኩሴ" ብሎት ሔዷል:: ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር ወደ #ባቢሎን (የአሁኗ ኢራቅ) ሒዶ ከተመለሰ በሁዋላ በበርበሮች ምክንያት ከአስቄጥስ ወደ #ቁልዝም ተሰዷል:: በዚያም በአባ እንጦንስ በዓት ውስጥ ዐርፏል:: ለ400 ዓመታት በዚያው ቆይቷል:: በ825 ዓ/ም ግን በአባ #ዮሐንስ_ፓትርያርክ ዘመን ክቡር ሥጋው ወደ #ገዳመ_አስቄጥስ ተመልሷል:: ቅዱሱ ያረፈው ጥቅምት 20 ቀን ሲሆን ዛሬ ሥጋው የፈለሠበት ነው:: በዚህ ዕለትም የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺርና የታላቁ #ቅዱስ_መቃርስ ሥጋ በተገናኙ ጊዜ ግሩም ተአምር ተደርጉዋል:: ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ሲገባም ታላቅ የብርሃን ጐርፍ ሲፈስ ታይቷል:: ሰማያዊ መዓዛም አካባቢውን ሞልቶታል:: ከዻዻሳቱ አንዱ እባረካለሁ ብሎ የቅዱስ ዮሐንስን ሥጋ ቢገልጠው አካባቢው ተናወጠ:: መባርቅትም (መብረቆች) ተብለጨለጩ:: ደንግጠው ቶሎ ቢያለብሱት ጸጥታ ሆኗል:: በዚህ ሁሉ ደስ ያላቸው አበው ቅዱሱን በዝማሬ ሲያወድሱት ውለዋል:: ††† አምላከ ቅዱሳን የሐጺር ቅዱስ ዮሐንስን መታዘዙን: ትሕትናውን: ትእግስቱንና ቅንነቱን ያድለን:: በበረከቱም ይባርከን:: ††† ነሐሴ 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት 1.ቅዱስ አባ ዮሐንስ ሐጺር (ፍልሠቱ) 2.ቅዱስ አትናቴዎስ ሰማዕት 3.ቅዱሳን ገርሲሞስና ቴዎዶጦስ (ሰማዕታት) 4.አባ ባስልዮስ ጻድቅ (ዘትግራይ) ††† ወርኀዊ በዓላት 1.የፈጣሪያችንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት 2.ቅድስት አርሴማ ድንግል 3.ቅዱስ ዼጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት 4.ቅዱስ ማርቆስ ዘቶርማቅ 5.ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ ኢትዮዽያዊት 6.ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ (ጻድቅና ሰማዕት) ††† "እናንተ ደግሞ የታዘዛችሁትን ሁሉ ባደረጋችሁ ጊዜ 'የማንጠቅም ባሪያዎች ነን: ልናደርገው የሚገባንን አድርገናል' በሉ::" ††† (ሉቃ. 17:10) †††✝️✝️ ወስብሐት ለእግዚአብሔር✝️✝️ ††† ከኢ/ኦ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ የተገኙ የእለቱ የቅዱሳን(የጻድቃን) አባቶቻችን እና የቅዱሳን(የጻድቃን) እናቶቻችን ጽድቅ እና ገድላት ይነገርበታል። በመሀልም ጠቃሚና አስተማሪ ነው የምንላቸውን ታሪኮች ወደእናንተ የምናቀርብ ይሆናል። https://telegram.me/gedlekdusan
77
14
https://youtu.be/jzkAALO0JU8?si=7lcvjD4fZ6jhKhcK
94
15
“ ንስሐ ሳይገቡ፣ ሳይጾሙ ሳይጸልዩ፣ ሳያስቀድሱ፣ ሥጋ ወ ደሙን ሳይቀበሉና ምስጢራት ሳይካፈሉ መዳን የለም !! ” [ መምህር ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ] https://t.me/gedlekdusan
“ ንስሐ ሳይገቡ፣ ሳይጾሙ ሳይጸልዩ፣ ሳያስቀድሱ፣ ሥጋ ወ ደሙን ሳይቀበሉና ምስጢራት ሳይካፈሉ መዳን የለም !! ”    [ መምህር ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ] https://t.me/gedlekdusan
109
16
+1
የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ /፪/ ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ/፪/ የሐስት ምስክር አቁመው ከሰሱት /፪/ በሞት እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት/፪/ ጲላጦስ ገረፈው በሰንሰለት አስሮ/፪/ ከሮማዊው መንግሥት እንዲኖር ተፋቅሮ/፪/ ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ /፪/ እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ /፪/ በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ /፪/ በችንካር ላይ ቆመው ምንም ሳይሰለቹ /፪/ የብርሃን አክሊልን ለሰማእት ያደለ/፪/ የሾክ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ /፪/
99
17
''የትናንት ታሪክ የሌለው ጻድቅ የነገ ተስፋ የሌለው ኃጢአተኛ የለም'' ቅዱስ አውግስጢኖስ
71
18
+2
بدون متن...
80
19
+1
የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ /፪/ ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ/፪/ የሐስት ምስክር አቁመው ከሰሱት /፪/ በሞት እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት/፪/ ጲላጦስ ገረፈው በሰንሰለት አስሮ/፪/ ከሮማዊው መንግሥት እንዲኖር ተፋቅሮ/፪/ ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ /፪/ እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ /፪/ በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ /፪/ በችንካር ላይ ቆመው ምንም ሳይሰለቹ /፪/ የብርሃን አክሊልን ለሰማእት ያደለ/፪/ የሾክ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ /፪/
1
20
''የትናንት ታሪክ የሌለው ጻድቅ የነገ ተስፋ የሌለው ኃጢአተኛ የለም'' ቅዱስ አውግስጢኖስ
1