fa
Feedback
Grade 6 St.John Baptist De La Salle Catholic School

Grade 6 St.John Baptist De La Salle Catholic School

رفتن به کانال در Telegram
333
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-230 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
آوریل '25
آوریل '25
+98
در 0 کانال‌ها
مارس '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '240
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+240
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
23 آوریل0
22 آوریل0
21 آوریل0
20 آوریل0
19 آوریل0
18 آوریل0
17 آوریل0
16 آوریل0
15 آوریل0
14 آوریل0
13 آوریل+1
12 آوریل0
11 آوریل0
10 آوریل+1
پست‌های کانال
+2
English Grade 5 Sudents TextBook Bini Design.pdf31.05 MB

2
+2
worksheet seven.pdf
251
3
G_6 PRACTICAL EXERCICES.docx
434
4
+5
worksheet one.pdf
501
5
+4
VOCABULARY UNIT 5.pdf
546
6
+2
Grade - 6 Maths Work Sheet (Grade 6 Unit 1 - 3).pdf
535
7
ለተማሪዎች ወላጆች/አሳዳጊወች በሙሉ:- እንኳን ለ 2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን አደረሳችሁ እያልን የት/ት አጀማመርን በተመለከተ እንደሚከተለው መሆኑን እናሳውቃለን:: 1. ሰኞ መስከረም 06/2017 ዓ.ም የመምህራን ስብሰባ(የባለፈው ዓመት የስራ ሪፖርት የሚቀርብበት ቀን)፣ 2.ማክሰኞ መስከረም 07/2017 ዓ.ም የመምህራን የዝግጅት፣ የእርስ በእርስ የምክክር እና አስተያየት የመሰጣጫ ቀን እና 3. ረቡዕ መስከረም 08/2017 ዓ.ም የግማሽ ቀን ት/ት ይጀመራል:: የቅ/ዮሀንስ ት/ቤት
1 645
8
Sport Grade 6.pdf
852
9
moral grade 6 .pdf
1 054
10
+3
Science Grade 6 Student Textbook.pdf
951
11
Revised _አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ረቡዕ መስከረም 09/01/2016  ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት  ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።                      @St.John School
1 148
12
Revised _አስቸኳይ ማስተካከያ_ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሀ_ግብር መሠረት ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 09/01/2016  ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት  ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት።                      @St.John School
1 020
13
ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች፦ እንኳን ለአድስ ዓመት በሠላም አደረሳችሁ እያልን የ 2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 07/01/2016 ዓ.ም ለግማሽ ቀን ማለትም እስከ 7:00 ስዓት መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን። ማሳሰቢያ: ሁሉም ወላጅ ልጁን 7:00 ስዓት ላይ መጥቶ የመውሠድ ግደታ አለበት። @St.John School
737
14
+1
moral grade 6 .pdf
975
15
https://t.me/stjohngrade6
1 071
16
ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ ሪፖርት ካርድ ያልወሰዳችሁ ፀሐፊ ቢሮ በመምጣት እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን።                                     ት/ቤቱ
1 305
17
አስቸኳይ=ለነባር ተማሪዎች በሙሉ: ምዝገባ የመጨረሻው ቀን ነገ ዓርብ ሀምሌ 21/2015 ዓ.ም ስለሆነ መመዝገባችሁን እንዳትረሱ ለማለት ነው።
1 115
18
ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ማክሰኞ(ሀምሌ 18/2015 ዓ.ም) ምዝገባ ስለሚጀመር ሪፖርት ካርድ እየያዛችሁ በመምጣት እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ማስታወሻ: በመብራት ምክንያት ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ምዝገባ ባለመጀመራችን ይቅርታ እንጠይቃለን።                                     ት/ቤቱ
839
19
ለነባር ተማሪዎች በሙሉ:_ የ 2016 ዓ.ም ምዝገባን በተመለከተ ሰኞ(ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም) ማስታወቂያ ስለሚለጠፍ መጥታችሁ በማየት በሚሰጠው የጊዜ ገደብ ዉስጥ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ:_ 1. ማስታወቂያ ሳያነብ እና ያልተጠቀሠውን የገንዘብ መጠን ወደ ት/ቤቱ አካውንት አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ከት/ቤቱ አስተዳደር ፍቃድ ውጭ ወደ ት/ቤቱ አካውንት ገቢ የሚሆንን ገንዘብ የማይመልስና ተጠያቂ የማይሆን መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። 2. ባንክ የተከፈለበትን እና ተማሪው ከክፍል ወደ ክፍል የተዘዋወረበትን ሪፖርት ካረድ በሚጠቀሰዉ ቀን ያላመጣ ተመዝጋቢ እንዳልተመዘገበ ይቆጠራል። 3.በሚጠቀሰው ቀን በማይመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ ት/ቤቱ አድስ ተማሪዎችን ይተካል። 4. ማስታወቂያ አላየሁም ወይንም አልሰማሁም ብሎ ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣን ተመዝጋቢን ት/ቤቱ እንደማያስተናግድ በጥብቅ እናሳስባለን። ት/ቤቱ
912
20
ማስታወሻ ካርድ ነገ ሰኔ 29/2015 ዓ.ም ከ 2:30 እስከ 4:00 ይሠጣል።
931